የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)
ይህ በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር እውቅና የተከፈተ ብቸኛው (official) ቻነል ሲሆን የእርሱ ትምህርቶችና አጫጭር መልእክቶች በየጊዜው የሚተላለፉበት ልዩ መድረክ ነው፡፡ አላህ መልካም ምንዳውን ይክፈለው፤ ከዕውቀቱም ተጠቃሚ ያድርገን! ትምህርታዊ ቁም ነገሮች ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ እንዲሁም ሐሳብና አስተያየት ካልዎት በዋትስ ኣፕ ይላኩልን! ♻: https://api.whatsapp.com/send?phone=
Показати більше📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official)
Канал የኡስታዝ ሱልጣን ኸድር የትምህርት መድረክ (official) (@sultan_54) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 13 475 підписників, посідаючи 6 644 місце в категорії Релігія і духовність та 2 508 місце у регіоні Ефіопія.
📊 Показники аудиторії та динаміка
З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 13 475 підписників.
За останніми даними від 11 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -136, а за останні 24 години на -3, загальне охоплення залишається високим.
- Статус верифікації: Не верифікований
- Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 12.69%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 5.58% реакцій від загальної кількості підписників.
- Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 1 710 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 752 переглядів.
- Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 12.
📝 Опис та контентна політика
Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
“ይህ በኡስታዝ ሱልጣን ኸድር እውቅና የተከፈተ ብቸኛው (official) ቻነል ሲሆን የእርሱ ትምህርቶችና አጫጭር መልእክቶች በየጊዜው የሚተላለፉበት ልዩ መድረክ ነው፡፡
አላህ መልካም ምንዳውን ይክፈለው፤ ከዕውቀቱም ተጠቃሚ ያድርገን!
ትምህርታዊ ቁም ነገሮች ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ እንዲሁም ሐሳብና አስተያየት ካልዎት በዋትስ ኣፕ ይላኩልን!
♻: https://api.whatsapp.com/send?p...”
Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 12 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.
ዓብደላህ ኢብኑል ሙባረክ እንዲህ ተጠየቁ፦ 'ዑመር ኢብኑ ዐብደልዓዚዝ ይበልጣል ወይስ ሙዓዊያ?' እርሳቸውም እንዲህ ሲሉ መለሱ፦ 'ሙዓዊያ ከአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ጋር በተሳተፈባቸው በአንዳንዶቹ የውጊያ አውደ ግንባሮች ላይ ሳለ ወደ አፍንጫው የገባው አቧራ እንኳ ከዑመር ኢብኑ ዐብደልዐዚዝ ይበልጣል።'" (ምንጭ፦ አል-ሁጃ ፊ በያኒል ሙሐጃ [2/377] በአቡ ቃሲም አል-አስበሃኒ የተዘጋጀ)
"የተባሉትን ቃል ለወጡ" — የሲፋት ማዛባት አደገኝነትአሰላም ዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ የአላህን ሱብሃነሁ ወተዓላ ባህሪያት (ሲፋት) የሚቀይሩና ትክክለኛ ትርጉማቸውን የሚያዛቡ የብድዓ (የፈጠራ) ሰዎች፤ የአላህ عز وجل የሚከተለው ቃል በእነሱ ላይ ይፈጸማል፦ > "እነዚያ የበደሉት ሰዎች የተባሉትን ቃል ካልሆነ ሌላ ቃል ለወጡ።" *(አል-በቀራህ፡ 59)* > * "አር-ራህማን ከዐርሹ በላይ ከፍ አለ (ኢስተዋ)" ሲባሉ፤ እነሱ ግን፦ "አይደለም፣ ተቆጣጠረ (ኢስተውላ)" አሉ። የተባሉትን ቃል ወደ ሌላ ቃል ለወጡ። * "ይልቁንም ሁለት እጆቹ የተዘረጉ ናቸው" ሲባሉ፤ እነሱ ግን፦ "አይደለም፣ (እጅ ማለት) ጸጋውና ችሮታው ነው" አሉ። የተባሉትን ቃል ወደ ሌላ ቃል ለወጡ። * "የጌታህም ፊት (ዛት) ቀሪ ነው" ሲባሉ፤ እነሱ ግን፦ "አይደለም፣ (ፊት ማለት) የጌታህ ማንነት (ዛት) ብቻ ነው" አሉ። የተባሉትን ቃል ወደ ሌላ ቃል ለወጡ። * "ጌታችን ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል፤ ለክብሩና ለግርማ ሞገሱ በሚገባ ሁኔታ" ሲባሉ፤ እነሱ ግን፦ "አይደለም፣ ትዕዛዙ ወይም እዝነቱ ወይም ከመላእክቱ አንዱ መልአክ ነው የሚወርደው" አሉ። እነዚያ የበደሉት ሰዎች የተባሉትን ቃል ባልሆነ ሌላ ቃል ለወጡ። * "ጌታህም (ለመፍረድ) በመጣ ጊዜ" ሲባሉ፤ እነሱ ግን፦ "አይደለም፣ የጌታህ ትዕዛዝ መጣ" አሉ። በሌሎችም ማዛባቶቻቸው ሁሉ ላይ የአላህ عز وجل ቃል ይገጥማቸዋል፦ > "እነዚያ የበደሉት ሰዎች የተባሉትን ቃል ካልሆነ ሌላ ቃል ለወጡ።" > ወሰላሙ ዓለይኩም አሽይኽ ወሊድ አስ–ሱዐይዳን
የተከበሩ ዶክተር ሸይኽ አሕመድ ኢብኑ ጧሊብ በሸሪዓ እና ኢስላማዊ ጥናቶች ክፍል የዶክትሬት (PhD) ዲግሪያቸውን በከፍተኛ ማዕረግ ( Excellent) ከመጀመሪያ ደረጃ ክብር (First-Class Honors) ጋር በማግኘታቸው እንኳን ደስ አሎት እንላለን። አላህ ይጠብቃቸው፣ በእሳቸው (ዒልም) ሌሎችን ይጠቅም ዘንድ እመኛለሁ።
'አቡ ሙሐመድ ሆይ! ከአላህ መልክተኛ (ﷺ) ሐዲስ በደረሰህ ጊዜ፣ ከዚያ ውጭ በሆነ ሌላ ነገር እንዳታስብ (ሐዲሱን እንዳትጠራጠር)። [አቡ ሰህል ደግሞ፦ 'ከእሱ ውጭ ሌላ ንግግርንም እንዳትናገር (በገዛ አስተያየትህ እንዳትቃወመው)' በማለት ጨምረውታል]፤ ሙሐመድ (ﷺ) እኮ ከጌታቸው ዘንድ መልዕክትን አድራሽ ብቻ ነበሩና።'" [ምንጭ፦ አል-ላልካኢ፣ ሸርሕ ኡሱል އިዕቲቃድ አህሊስ-ሱና ወል-ጀማዓ (ቅጽ 3 / ገጽ 478)]
Вже доступно! Дослідження Telegram за 2025 — головні інсайти року 
