uk
Feedback
​🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹

​🌹قَـــنَـــاةُ بِـــنـــتْ مُـــحَـــمَّـــد 🌹

Закритий канал

Показати більше
Країна не вказанаКатегорія не вказана
547
Підписники
-224 години
+207 днів
+5930 день
Архів дописів
ፈጥኖ የመለሰ 🚀 ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  ብዙ  ጠቃሚ የሱና ቻናሎችን add የሚለውን በመጫን ያገኛል ። እውነት ወይም ሀሰት በማለት መልሱ 1ኛ ጥያቄ ፦ በካዕባ ውስጥ የነበረው ትልቁ የጣኦት ስም ሁበል ይባላል ።

⚠️የዛሬዋ ቀን የተአምራት ባለቤት የሆነው አላህ ጨለማን በብርሃን የቀየረበት ቀን ናትና እንጠቀምባት⁉️ አላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى በታላቁ ቃሉ እንዲህ ይለናል፦ ﴿فَأَوْحَيْنَا إِلَىٰ مُوسَىٰ أَنِ اضْرِب بِّعَصَاكَ الْبَحْرَ ۖ فَانفَلَقَ فَكَانَ كُلُّ فِرْقٍ كَالطَّوْدِ الْعَظِيمِ﴾ “ለሙሳም ‹ባሕሩን በብትርህ ምታው› በማለት ወሕይ አወረድንለት፤ (መታውም) ተሰነጠቀ፤ እያንዳንዱም ክፍል እንደ ታላቅ ተራራ ሆነ።” (አሽ-ሹዐራእ 63) ⚠️ በዚህ አንቀፅ ላይ የምንመለከተው ይህ ጥልቅ ልመና፣ ልባችንን ወደ ታላቁ ተአምር ባለቤት ይመራዋል። ነቢዩሏህ ሙሳ عَلَيْهِ السَّلَامُ ከፊት ለፊታቸው ሰፊው ባሕር፣ ከጀርባታቸው ደግሞ የፈርዖን ጨካኝ ሰራዊት በከበቧቸውና ተስፋ በጠፋበት በዚያ የመጨረሻ ሰከንድ፤ አላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى በባሕር መካከል የደረቀ መንገድን አወጣላቸው። ያ ላላመኑት ጥፋት የሆነው ባሕር፣ ለአላህ ባሮች ግን የድልና የመዳን መንገድ ሆነ። ⚠️ ዛሬም እኛ በሕይወታችን ውስጥ በተለያዩ "ባሕሮች" መሃል ቆመን ሊሆን ይችላል። ✨ የሕመም ባሕር ከቦን ይሆን? ✨ የድህነትና የችግር ማዕበል እየመታን ይሆን? ✨ የመንፈሳዊ ጫና እና የጭንቀት ጨለማ ፊት ለፊታችንን ጋርዶት ይሆን? ⚠️ ያኔ ለሙሳ عَلَيْهِ السَّلَامُ ባሕሩን የሰነጠቀው ጌታ፣ ዛሬም ለእኛ የጠበበንን በር የመክፈት አቅም አለው። እኛ መውጫውን ባናየውም፣ እርሱ ግን በመቶዎች የሚቆጠሩ መንገዶችን ያውቃል። እኛ "አበቃልን" ስንል፣ እርሱ ግን "ገና ይጀምራል"ይላል። ተአምር ማለት ለሰው ልጅ የማይቻል፣ ለአላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى ግን እጅግ በጣም ቀላል የሆነ ጉዳይ ነው። ⚠️ ስለዚህ በየትኛውም የሕይወት አጣብቂኝ ውስጥ ብንሆን፤ ተስፋ አንቁረጥ። ልባችንን ለባሕር ሰንጣቂው ጌታ አሳልፈን እንስጥ። እርሱ ፊት ለፊታችን የደቀነውን የጨለማ ግድግዳ አፍርሶ፣ የራህመቱንና የፈውሱን ብርሃን እንደሚዘንብልን በሙሉ ልብ እንመን። ያ አላህ! በባሕር መካከል መንገድ ያወጣኸው የሙሳ ጌታ ሆይ! ዛሬም ፊት ለፊታቸው ጨልሞባቸው መውጫ ለጠፋቸው፣ በሕመም ለዛሉ፣ በትዳር ማጣት መዘግየት ለተቸገሩና በጭንቀት ለታነቁ ባሮችህ ሁሉ አንተ የብርሃንና የፈረጃ በርህን ክፈትላቸው። አላህ سُبْحَانَهُ وَتَعَالَى በነቢዩ መሐመድ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ ስነ-ምግባርና ጽናት አጊጠን፣ ተአምራቱን ከሚያዩ ደስተኛ ባሮቹ ያድርገን። t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

~ሴት ልጅ የቤት እመቤት ነበረች ። እጣችን ሆኖ በሰዉ ሀገር አንከራተተን ።ሀቂቃ እህቶች ስራ ፈልጉልን ስራ አጣን እያሉ በየሚዲያዉ ሲንከራተቱ ማየት ልብ ያደማል። ኢላሂ አንተ አይቸግርህምና በስደት ላይ የሚንከራተቱ እህቶቻችንን አንተ መልካሙን ነገር መብቃቃቱን ወፍቀህ በአገራችን ላይ እርዝቃችን ክፈትልን ።ከሠዉ ቤት ነጃ በለን ።ያአላህ።

እናቴ እናቴ የኔ አለም የሂወቴ ምዕራፍ ለኔ የምታጎርሺ አርቀሽ ከአንቺ አፍ እወድሻለሁኝ ሁኚልኝ እንደዛፍ እኔም እየመጣሁ ሲያሻኝም እንዳርፍ እማዬ ኑሪልኝ እድሜሽም ይትረፍረፍ ባጣና ብነጣ ብወድቅ ጎ
እናቴ እናቴ የኔ አለም የሂወቴ ምዕራፍ ለኔ የምታጎርሺ አርቀሽ ከአንቺ አፍ እወድሻለሁኝ ሁኚልኝ እንደዛፍ እኔም እየመጣሁ ሲያሻኝም እንዳርፍ እማዬ ኑሪልኝ እድሜሽም ይትረፍረፍ ባጣና ብነጣ ብወድቅ ጎዳና ማን አለኝ ያላንች እጀን የሚያቀና ከፈጣሪ በታች አሉኝ ከምላቸው አንች ነሽ በላጯ ምን ጥርጣሬ አለው ዱዓሽ መንገደ ነው ፈገግታሽ ፀሀይ እማዬ የኔ ውድ ማረፊያ ያይኔ ስላንች ፃፍ ብለው በዕሬም ዘገዬ ከበደው መሰለኝ አሸቅቦ እያዬ በስንኙ ምሀል ይሄ ነው ለማለት መፃፍም ከብዶታል ላንች አጣልሽ ቃላት አንች ትለያለሽ ከሁሉም ከማንም ማማሬም ባንች ነው ያላንቺ ሳቅ የለም *እናትነት🙌🫶🫰* https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk

📢ለሳውዲ አረቢያ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ 🇸🇦🇪🇹 ወደ ኢትዮጵያ ገንዘብ (ሀዋላ) መላክ ለምትፈልጉ ወገኖች፣ አሁን ምቹ እና ደስ የሚል አጋጣሚ ተዘጋጅቷል። 💸 ሀዋላዎቻችሁን በታማኝነት
📢ለሳውዲ አረቢያ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን በሙሉ 🇸🇦🇪🇹 ወደ ኢትዮጵያ ገንዘብ (ሀዋላ) መላክ ለምትፈልጉ ወገኖች፣ አሁን ምቹ እና ደስ የሚል አጋጣሚ ተዘጋጅቷል። 💸 ሀዋላዎቻችሁን በታማኝነትና በአግባቡ ለመላክ 🤝 አቡ አማር አገልግሎት ሊሰጣችሁ ዝግጁ ነው 👾 ፈጣን አገልግሎት 👾 ታማኝ አሰራር 👾ቀላል እና ምቹ መንገድ የቤተሰብዎን እና የሚወዱትን ሰው ፍላጎት በቀላሉ ያሳኩ። 📍ለተጨማሪ መረጃ ከታች ባለዉ Username ያናግሩን። 🕊@Abi_Amarr 🌿 እምነት፣ ታማኝነት እና ፈጣን አገልግሎት ከአቡ አማር ያገኛሉ! 🌿 ለተጨማሪ መረጃ ጉረባችንን ይቀላቀሉ.... 🚀https://t.me/Abu_Amar_hawalla

ለሚፆሙ ሁሉ ጠቃሚ ማስታወሻ❗️ ~ የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለምእንዲህ ብለዋል፡- ❝ሱሁርን መብላት በረካ አለው፤ ስለዚህ ከእናንተ አንዳችሁ አንዲት ጉንጭ ውሃ እንኳን ቢሆን ሳይጎነጭ
ለሚፆሙ ሁሉ ጠቃሚ ማስታወሻ❗️ ~ የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለምእንዲህ ብለዋል፡- ❝ሱሁርን መብላት በረካ አለው፤ ስለዚህ ከእናንተ አንዳችሁ አንዲት ጉንጭ ውሃ እንኳን ቢሆን ሳይጎነጭ እንዳይተወው። ምክንያቱም አላህና መላኢካዎቹ ሱሁር በሚበሉ ሰዎች ላይ ሰለዋት ያወርዳሉ (ዱዓ ያደርጋሉ)።❞ (ሐሰን - ሰሒሕ አል-ጃሚዕ፡ 3683) t.me/AbuSufiyan_Albenan t.me/AbuSufiyan_Albenan

ፈጥኖ የመለሰ 🚀 ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  ብዙ  ጠቃሚ የሱና ቻናሎችን add የሚለውን በመጫን ያገኛል ። 1ኛ፦  ነብዩ ሰለሏህ ወዓለይሂ ወሰለም ስንት ሴት ልጆች  ነበሯቸው ?

ንግስቷ ወልካፊት አንች የኔ ውልክፍ አንች የኔ ወልካፋ እኔማ ልብሽን ይዣለሁ በይፋ ስትወላከፊ የሰው እቃ ሰብረሽ የሁሉንም ጥፋት ባንተ ነው ትያለሽ አፈቀርኩሽ እንጂ ምንስ ባጠፋሁኝ ስትወላከፊ ችዬ
ንግስቷ ወልካፊት አንች የኔ ውልክፍ አንች የኔ ወልካፋ እኔማ ልብሽን ይዣለሁ በይፋ ስትወላከፊ የሰው እቃ ሰብረሽ የሁሉንም ጥፋት ባንተ ነው ትያለሽ አፈቀርኩሽ እንጂ ምንስ ባጠፋሁኝ ስትወላከፊ ችዬ ባሳለፍኩኝ የመዳምን እቃ ሰባብረሽ ጨርሰሽ ወደመከረኛው ወደኔው ተመለሽ ፍቅርዬ የኔ ሴት ተይ አትንሻፈፊ አርፈሽ ተቀመጪ ጥፋትም አታጥፊ *ህጋውይ ድሀ ባል ስታገቡ አታግቡ አላልኩም እኮ አግቡ ተጋቡ ውለዱ ክበሩ አላህ በሀላሉ ኒካህ ያጣምራችሁ መልካም ትዳር ይወፍቃችሁ ያረብ ያገባችሁትንም አላህ ሷሊህ ያድርግላችሁ ያድርጋችሁ ፈገግ እያላችሁ በግጥሙ እኔ አላልኩም ከማ ቃላት ኡሙ ሂክማ

ናፍቆት 🎀 💎 ናፍቀሽኛል ብየ ቃላት እያወጣሁ ናፍቆቴን ለመግለጽ ለናፍቆት ቃል አጣሁ ገና ናፍቀሽኛል ብየ ሳልጀምረዉ ተሰማኝ ናፍቆትሽ ዉስጤን ሲያሸብረዉ እኔ የፍሬ ናፍቆት አንች የጥበብ ሻማ ሲመታ አዳምጭልኝ ያን የልቤን ዜማ በናፍቆት አለጋ ደምቶ የማይረጋ ብዙ ቅኔ ያለው ናፍቆት ሞልቶት ልቤን ናፈቅሺኝ እላለሁ ላይገልፀዉ የልቤን በናፍቆት አለጋ ልቤን ተመትቸ መኖር አልፈልግም አአችን ተለይቸ ኡሚ https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk https://t.me/+o7ZrQFQjILVhNDVk

ሸይኽ ሳሊሕ አል-ፈውዛን (አላህ ይጠብቃቸው) እንዲህ ብለዋል፦ በዓሹራ ቀን ሰዎች በሦስት ቡድኖች ይከፈላሉ፦ 1⃣. ሙስሊሞች ዓሹራን ይጾማሉ፤ ይህም አላህ እውነትን በመርዳቱ ምስጋና ለማቅረብ፣ የተከ
ሸይኽ ሳሊሕ አል-ፈውዛን (አላህ ይጠብቃቸው) እንዲህ ብለዋል፦ በዓሹራ ቀን ሰዎች በሦስት ቡድኖች ይከፈላሉ፦ 1⃣. ሙስሊሞች ዓሹራን ይጾማሉ፤ ይህም አላህ እውነትን በመርዳቱ ምስጋና ለማቅረብ፣ የተከበሩትን ነቢያት ሙሳ እና ሙሐመድ(ዐለይሂሙስ-ሰ ም) ለመከተል እና ምንዳን ለማግኘት ነው። 2⃣. ራፊዳዎች (ሺዓዎች) በዚህ ቀን ያዝናሉ፣ ሐዘናቸውንም ያሳያሉ፤ ይህም በእነርሱ አስተሳሰብ ሑሰይን ኢብን ዐሊይ (ረዲየላሁ ዐንሁ) ሞት ምክንያት ነው። ስለዚህ ያለቅሳሉ፣ ራሳቸውን በሰንሰለት ይመታሉ፣ ዋይታና ለቅሶ ያደርጋሉ፣ ይጮኻሉ፣ ራሳቸውንም ያሰቃያሉ፤ ይህን ሁሉ በሑሰይን (ረዲየላሁ ዐንሁ) ላይ በሚያደርጉት ሐዘን ምክንያት እንደሆነ ይናገራሉ። 3⃣. ከሙስሊሞች መካከል ደግሞ በዚህ ቀን ይደሰታሉ፤ ቀኑን እንደ ዒድ (በዓል) ይቆጥራሉ፣ ቤተሰቦቻቸው ላይ ወጪ ያሰፋሉ፣ የበዓል ልብስና ጌጣጌጥ ያሳያሉ፤ ይህም ቢድዓ (በዲን ውስጥ ያልተደነገገ ነገር) ነው። 🔰 እነዚህ ሁለቱም ወገኖች፦ በዚህ ቀን የሚያዝኑት በዚህ ቀን የሚደሰቱት ሁለቱም ተሳስተዋል፣ ቢድዓም ላይ ናቸው። ✅ ሱናን የተከተለው መካከለኛው መንገድ ዓሹራን መጾምና አላህን በዚህ ታላቅ ጸጋ ማመስገን ነው። አልሐምዱ ሊላህ። https://t.me/qdemiy_letwuhide

💎🌸የእውነት እህቴነሽ💎🌸 ➽ሱኒዋ እህቴ ባለኒቃብ ለባሽ: ለፈጣሪትዛዝ እጅ እግርየሰጠሽ: ➽በሰሜን በደቡብ በምስራቅምያለሽ: ምድር ቢለያየን ቢርቅም ሀገርሽ: የሰለፍይመገድ ተከታይከሆንሽ: ➽ቢድ
💎🌸የእውነት እህቴነሽ💎🌸 ➽ሱኒዋ እህቴ ባለኒቃብ ለባሽ: ለፈጣሪትዛዝ እጅ እግርየሰጠሽ: ➽በሰሜን በደቡብ በምስራቅምያለሽ: ምድር ቢለያየን ቢርቅም ሀገርሽ: የሰለፍይመገድ ተከታይከሆንሽ: ➽ቢድአን ከጠላሽ ሱናን ከወደድሽ: ሽርክን ካወገዝሽ ተውሂድን ከያዝሽ: ➽አብረን ባንውልም ባታቂኝባላቅሽ: ልባችን አንድነው የእውነት እህቴነሽ: ➽ከሀራም ከባጢል እጅጉንየራቅሽ: በሱናተውበሽ አምረሽ የደመቅሽ: ➽በአቋምሽ ፅኒ ጀግናዬ አይዞሽ: ከአረንቋው ሰፈር አውጭኝ ጎትተሽ: እጀንያዥኝማ አንድላይ በመሆን እንጎዝ እባክሽ: ➽ቁርአን ቀርተሻል ብለሽ የምታስታውሽኝ: ሰላትሽንሰገድሽ ብለሽ የምጠይቂኝ: ➽ሂጃብንአደራ ብለሽ የምታስጠነቅቂኝ: ምላስሽ ከዚክር እዳይዘናጋ ብለሽየምትይኝ: ➽አንችግን ለውነት ለሀቅ የቀረብሽኝ: ሀራሙን ሀላሉን ለይተሽ የምትነግሪኝ: ውደታን በተግባር አርገሽ ያሳየሽኝ:             እናማ እህቴ🔷 ➽እውነት ለመናገር ቃላቶች ያሱኛል: እዳች ያለእህት እደትስ ይገኛል t.me/qdemiy_letwuhide

ስሚኝማ አትከፊ እኔ ብቸኛነኝ ብለሽ አትዘኚ ያንች ሀዘን የሚያሳዝናቸው ምርጥ ጓደኞች አሉሽና ጓደኝነት💦 *ሲከፋሽ ተከፍታ ስታለቅሺ አልቅሳ ሁሌም ቢሆን ያንችን ደስታ ለመመለስ የምትጥር ጀግና ጓደኛ
ስሚኝማ አትከፊ እኔ ብቸኛነኝ ብለሽ አትዘኚ ያንች ሀዘን የሚያሳዝናቸው ምርጥ ጓደኞች አሉሽና ጓደኝነት💦 *ሲከፋሽ ተከፍታ ስታለቅሺ አልቅሳ ሁሌም ቢሆን ያንችን ደስታ ለመመለስ የምትጥር ጀግና ጓደኛ ታለችሽ አንች ብቸኛ አይደለሽም ።

ፈጥኖ የመለሰ 🚀 ትክክለኛውን  መልስ ያገኝ ሰው  ብዙ  ጠቃሚ የሱና ቻናሎችን add የሚለውን በመጫን ያገኛል ። ጥያቄ 1፦ በቁርአን ውስጥ ስማቸው ከተጠቀሱት 25 ነቢያት መካከል "ዑሉል ዓዝም" (የጽናት ባለቤቶች) ተብለው የሚጠሩት 7 ነቢያት ናቸው።

رَبَّنَا هَبْ لَنَا مِنْ أَزْوَاجِنَا وَذُرِّيَّاتِنَا قُرَّةَ أَعْيُنٍ وَاجْعَلْنَا لِلْمُتَّقِينَ إِمَامًا «ጌታችን ሆይ! ከሚስቶቻች
رَبَّنَا هَبْ لَنَا مِنْ أَزْوَاجِنَا وَذُرِّيَّاتِنَا قُرَّةَ أَعْيُنٍ وَاجْعَلْنَا لِلْمُتَّقِينَ إِمَامًا «ጌታችን ሆይ! ከሚስቶቻችንና ከዘሮቻችን ለዓይኖች መርጊያን ለእኛ ስጠን፡፡ አላህን ለሚፈሩትም መሪ አድርገን˝

ዛሬ ኪታቡ ተውሒድ እንደሚጀመር አሳውቄ ነበር። በቦታው ለማትገኙ ያያያዝኩት pdf ፋይል ጥሩ ኑስኻ ነው።

«አላህዬ... የኔ ጌታ! እኔኮ ከጥፋቶቼ ብዛት የተነሳ ስላንተ ማውራት እራሱ ከብዶኛል። ላንተ መተናነስ፣ በደጅህ ላይ ማጎንበስ ሲገባኝ፤ እኔ ግን ወደ ጥፋት ለመሮጥ ስቸኩል እኖራለሁ። ​ጌታዬ ሆይ!
«አላህዬ... የኔ ጌታ! እኔኮ ከጥፋቶቼ ብዛት የተነሳ ስላንተ ማውራት እራሱ ከብዶኛል። ላንተ መተናነስ፣ በደጅህ ላይ ማጎንበስ ሲገባኝ፤ እኔ ግን ወደ ጥፋት ለመሮጥ ስቸኩል እኖራለሁ።         ​ጌታዬ ሆይ! ካንተ የራቅኩበት ጊዜ ይቆጨኛል። አንተን ለማመፅ የሮጥኩባቸው እርምጃዎች ሁሉ ዛሬ ላይ ጸጸት ሆነውብኛል። አንተ ግን አሁንም የኔ ጌታ ነህ፣ እኔም ባሪያህ ነኝ። እባክህ ወደ አንተ የምመለስበትን መንገድ አሳየኝ፤ ልቤን በይቅርታህ አርጥብልኝ።» https://t.me/+SpJHRe6JfQQ0NGI0

|| ሶስቱ የስኬት መርሆች .... ‏ في عـلاقـتك مـع الله : "اتـــقِ الله حـيثـمــا كنــت" ‏في علاقتك مع نفسك : "‏اتبعِ السيئةَ الحسنةَ تمحها" ‏في علاقتك مع الناس : "‏وخالق الناس بخلق حسن" _ አሏህ ጋር ባለህ ግንኙነት .... «የትም (ቦታ) ብትሆን አሏህ ፍራ (ተጠንቀቀው)» _ ከእራስህ ጋር ባለህ ትስስር «ከመጥፎዋ ስራ ቡኃላ መልካሙን አስከትል ታብሳታለችና» _ ከሌሎች ሰዎች ጋር ባለህ ግንኙነት.. «ሰዎችን በጥሩ ምግባር ተናኑራቸው!» 📚 [ኢማሙ ትርሚዚይ ዘግበውታል]