ru
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Открыть в Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Больше

📈 Аналитический обзор Telegram-канала 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Канал 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 284 подписчиков, занимая 6 177 место в категории Религия и духовность и 2 364 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 284 подписчиков.

Согласно последним данным от 15 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -119, а за последние 24 часа — 6, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 17.50%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 8.36% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 2 500 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 195 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 0.

📝 Описание и контентная политика

Автор описывает ресурс как площадку для выражения субъективного мнения:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 16 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

14 284
Подписчики
+624 часа
+217 дней
-11930 день
Архив постов
የመጀመሪያ የዘንድሮ አረፋ ስጦታ የተበረከተልኝ ከዉዷ እህቴ Zዬ ኡሙ ሩመይሳ
የመጀመሪያ የዘንድሮ አረፋ ስጦታ የተበረከተልኝ ከዉዷ እህቴ Zዬ ኡሙ ሩመይሳ

እኔ እና እህቴ የኢድ ቀን ጧት.....🤭

« ኢላሂ የሰዉ ቤት መሮናል ከአለንበት የተሻለ የራሳችን ሂወት ስጠን 🤲 =

"يَا حَيُّ يَا قَيُّومُ بِرَحْمَتِكَ أسْتَغِيثُ، أصْلِحْ لِي شَأْنِي كُلَّهُ، وَلاَ تَكِلْنِي إلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ".  =

🛑👉አስታዉስ ማስታወስ ለሙእሚኖች ትጠቅማለችና!
{فَذَكِرْ فَإِنَ الذِّكْرَى تَنفَعْ المُؤْمِنِينْ}
«የአላህ መልእክተኛ - ﷺ - እንዲህ ይላሉ።»
من دل على خير فله مثل أجر فاعله
«ወደ ኸይር ያመላከተ የሰሪውን ያክል ምንዳ ያገኛል።»ሙስሊም ዘግቦታል። «በዚህ መሰረት የነገውን የአረፋ ቀን ፃም እኛም በመፃም አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ወንድም እህቶቻችን፣ ጓደኞቻችንና ሌሎችን በአካባቢያችን ያሉ ሰዎች እንዲፃሙ በማስታወስ ወደ ኸይር አመላካች እንሁን። በተለይ ገጠር ያሉ ቤተሰቦቻችን ስለዚህ ፃም ብዙም አያውቁምና የሁለት አመት ወንጀል እንደሚያስምር በመንገር ወደ ኸይር ማመላከት ይጠበቅብናል። = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

" ዘመቻዉ በይፋ ተጀምሯል ...ክክ በሉ ጠንክሩና ዱአ አድርጉ በቃ አብሽሩ ላጢያንስ¡ =

📝የወንዶች ጉዳይና ዒድ 📍 “አይንን መስበር” ወይስ “አይንን ማሽከርከር”? 👁️🔄 ​“አይንን መስበር ግዴታ ነው” ተብሎ የተማረው ትምህርት፣ ዒድ መስገጃ ቦታ ላይ ሲደርስ በሲስተም ስህተት (System Error) ምክንያት ወደ “አይንን ማሽከርከር” ይቀየራል። “ኧረ ለመሆኑ ይቺ ማናት?”፣ “የእገሌ እህት አደገች እንዴ?” እያለ አይኑን እንደ ሳተላይት ዲሽ ወዲህና ወዲያ ሲያዞር ይውልና፣ መጨረሻ ላይ ወደ ቤት ሲመለስ “የዘንድሮ ሴቶች ግን አደብ አጡ፣ ዝንጥ ብለው ነው የሚወጡት” ይላል። (አይኑን ሰብሮ ቢሆን እኮ ማንም ዝንጥ ማለቱን አያውቅም ነበር!) 📍የሽቶ “ቦምብ” መሆን 🧴💨 ​የወንዶች የዒድ ቀን ሱና “ሽቶ መቀባት” ነው ተብሏል። እነሱ ግን “መቀባት” የሚለውን ቃል “መዋኘት” ብለው ነው የሚረዱት። አንድ ወንድ ከቤት ሲወጣ የተቀባው ሽቶ ማይክሮፎን የተገጠመለት ይመስል ሰፈሩን በሙሉ ይጮኻል። አጠገቡ የቆመ ሰው በሱናው ሰበብ ኦክሲጅን አጥቶ ሊያልፍ ይችላል። 📍የ“ፎቶ ሞዴል” ድንገተኛ መነሳት 📸🕺 ​የዒድ ቀን ሰላት ተሰግዶ እንዳለቀ፣ ወንዶች ወደ “ሆሊውድ ተዋናይነት” ይለወጣሉ። ስልካቸውን ይዘው የዒድ ሰላት የተሰገደበት ሜዳ ላይ ወይም መስጊድ ግቢ ውስጥ ሳርና ቅጠሉ ሳይቀር ፎቶ ውስጥ እንዲገባ ይፈልጋሉ። ​“እስኪ አንዴ ወደ ሰማይ አሻቅቤ ሳስብ ፎቶ አንሳኝ... አሊያም ጀለቢያዬን በትከሻዬ እያስተካከልኩ ድንገት የዞርኩ አስመስለኝ” ይባባላሉ። ፌስቡክና ኢንስታግራም ላይ “ዒድ ሙባረክ” ብለው የሚለጥፉት ፎቶ፣ ከዒድ ሰላቱ ይልቅ የፋሽን መጽሔት ሽፋን ይመስላል። 📍የ“ምግብ ተቺ” (Food Critic) ሚና 🍽️🧐 ​ከእንቅልፋቸው ሲነቁ ደግሞ በቀጥታ ወደ “ታዋቂ የሆቴል ባለሙያነት” ይለወጣሉ። “የዘንድሮው ዶሮ ወጥ ግን እንደ አምናው አልቀላም... ስጋውም ትንሽ መብሰል ነበረበት... የበዓል ቀን ምግብ እኮ ፍቅር ሊኖረው ይገባል” እያሉ የሙሉ ቀን የሴቶችን ድካም በአንድ ማኪያቶ ፍልስፍና ያፈርሱታል። እራሳቸው ግን ጠዋት መስጊድ ሄደው ከመመለስ ውጪ እንጨት እንኳ አልሰበሩም! 📍የ“ኢንተርኔት” ሸይክ 📱👳‍♂️ ​በዒድ ቀን ወንዶች በፌስቡክ፣ቴሌግራምና በዋትስአፕ ግሩፖች ላይ ድንገት ትልቅ ሙፍቲና መካሪ ይሆናሉ። ​“ወገኖቼ! ዒድ ማለት እንዲህ ነው... ሴቶች ሆይ ተሸፈኑ፣ ወንዶች ሆይ ወደ መስጊድ ግሰግሱ” የሚሉ ረዣዥም የዳዕዋ ፅሁፎችን (Copy-Paste) እያደረጉ ይለጥፋሉ። ይህንን ሁሉ ሲያደርጉ ግን ሶፋ ላይ ተኝተው፣ በግራ እጃቸው የዒድ ቸኮሌት እየቃሙ፣ እናታቸው ወይም ሚስታቸው ኩሽና ውስጥ በጭስ ስትታፈን እያዩ ነው። ዋናው ነገር ግን ሶሻል ሚዲያ ላይ “አደብ አስተማሪ” መምሰሉ ነው። منقول

☞ አንቺ ያላከበርሽውን ሴትነት አትከበሪበትምና ለራስሽ ክብር ይኑርሽ ! = t.me/https_Asselefya1

የነገው የዐረፋ ቀን ፆም የሁለት ዓመታትን ወንጀል ያብሳል ችላ አትበሉ።

رَبَّنَا آتِنَا مِن لَّدُنكَ رَحْمَةً وَهَيِّئْ لَنَا مِنْ أَمْرِنَا رَشَدًا .

" እንድህ አይነት አለመግባባት አይድረስባችሁ.....! ወይኔ በሳቅ¡ =

« ከረጅም ጊዜ መጠባበቅ በኋላ መገናኘትን የመሰለ ያማረ ነገር የለም ! =
« ከረጅም ጊዜ መጠባበቅ በኋላ  መገናኘትን የመሰለ ያማረ ነገር የለም ! =

አላህ ሲወድህ፣ በአንድ ግንኙነት ውስጥ ብዙ ርቀህ ሳትጎዳ የዚያን ሰው እውነተኛ ማንነት ቀድሞ ያሳይሃል። ሁሉም ነገር ለኸይር ነውና፤ ከእጅህ ባመለጠና በራቀህ ነገር ላይ ሁሉ ትርጉም በሌለው ሐዘን አትብሰልሰል።

«አስተዋይ ወንድ ከሴት ጥበብ ይማራል ! «አስተዋይ ሴት ከወንድ ትህትናን ትማራለች! = t.me/https_Asselefya1

በሉ ሰላም ቆዩኝ ወገንታት....መላክ ከጀርኩ አላቆምም ለዛሬ ይብቃን.....! ስለ ጠንካራ ሴት ሲነሳ ...በቃ በጣም የሚነቃቁት ዉስጥ አንዷ ነኝ የኔ ጠንካራ ሴቶች የት ናችሁ....ባላችሁበት አላህ ይጠብቃችሁ ጠንክሩልኝ አሸናፊዎች እናንተ ናችሁ👌 =