uk
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Відкрити в Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Канал 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 284 підписників, посідаючи 6 177 місце в категорії Релігія і духовність та 2 364 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 284 підписників.

За останніми даними від 15 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -119, а за останні 24 години на 6, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 17.50%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 8.36% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 2 500 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 195 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 0.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 16 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 284
Підписники
+624 години
+217 днів
-11930 день
Архів дописів
የመጀመሪያ የዘንድሮ አረፋ ስጦታ የተበረከተልኝ ከዉዷ እህቴ Zዬ ኡሙ ሩመይሳ
የመጀመሪያ የዘንድሮ አረፋ ስጦታ የተበረከተልኝ ከዉዷ እህቴ Zዬ ኡሙ ሩመይሳ

እኔ እና እህቴ የኢድ ቀን ጧት.....🤭

« ኢላሂ የሰዉ ቤት መሮናል ከአለንበት የተሻለ የራሳችን ሂወት ስጠን 🤲 =

"يَا حَيُّ يَا قَيُّومُ بِرَحْمَتِكَ أسْتَغِيثُ، أصْلِحْ لِي شَأْنِي كُلَّهُ، وَلاَ تَكِلْنِي إلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ".  =

🛑👉አስታዉስ ማስታወስ ለሙእሚኖች ትጠቅማለችና!
{فَذَكِرْ فَإِنَ الذِّكْرَى تَنفَعْ المُؤْمِنِينْ}
«የአላህ መልእክተኛ - ﷺ - እንዲህ ይላሉ።»
من دل على خير فله مثل أجر فاعله
«ወደ ኸይር ያመላከተ የሰሪውን ያክል ምንዳ ያገኛል።»ሙስሊም ዘግቦታል። «በዚህ መሰረት የነገውን የአረፋ ቀን ፃም እኛም በመፃም አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ወንድም እህቶቻችን፣ ጓደኞቻችንና ሌሎችን በአካባቢያችን ያሉ ሰዎች እንዲፃሙ በማስታወስ ወደ ኸይር አመላካች እንሁን። በተለይ ገጠር ያሉ ቤተሰቦቻችን ስለዚህ ፃም ብዙም አያውቁምና የሁለት አመት ወንጀል እንደሚያስምር በመንገር ወደ ኸይር ማመላከት ይጠበቅብናል። = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

" ዘመቻዉ በይፋ ተጀምሯል ...ክክ በሉ ጠንክሩና ዱአ አድርጉ በቃ አብሽሩ ላጢያንስ¡ =

📝የወንዶች ጉዳይና ዒድ 📍 “አይንን መስበር” ወይስ “አይንን ማሽከርከር”? 👁️🔄 ​“አይንን መስበር ግዴታ ነው” ተብሎ የተማረው ትምህርት፣ ዒድ መስገጃ ቦታ ላይ ሲደርስ በሲስተም ስህተት (System Error) ምክንያት ወደ “አይንን ማሽከርከር” ይቀየራል። “ኧረ ለመሆኑ ይቺ ማናት?”፣ “የእገሌ እህት አደገች እንዴ?” እያለ አይኑን እንደ ሳተላይት ዲሽ ወዲህና ወዲያ ሲያዞር ይውልና፣ መጨረሻ ላይ ወደ ቤት ሲመለስ “የዘንድሮ ሴቶች ግን አደብ አጡ፣ ዝንጥ ብለው ነው የሚወጡት” ይላል። (አይኑን ሰብሮ ቢሆን እኮ ማንም ዝንጥ ማለቱን አያውቅም ነበር!) 📍የሽቶ “ቦምብ” መሆን 🧴💨 ​የወንዶች የዒድ ቀን ሱና “ሽቶ መቀባት” ነው ተብሏል። እነሱ ግን “መቀባት” የሚለውን ቃል “መዋኘት” ብለው ነው የሚረዱት። አንድ ወንድ ከቤት ሲወጣ የተቀባው ሽቶ ማይክሮፎን የተገጠመለት ይመስል ሰፈሩን በሙሉ ይጮኻል። አጠገቡ የቆመ ሰው በሱናው ሰበብ ኦክሲጅን አጥቶ ሊያልፍ ይችላል። 📍የ“ፎቶ ሞዴል” ድንገተኛ መነሳት 📸🕺 ​የዒድ ቀን ሰላት ተሰግዶ እንዳለቀ፣ ወንዶች ወደ “ሆሊውድ ተዋናይነት” ይለወጣሉ። ስልካቸውን ይዘው የዒድ ሰላት የተሰገደበት ሜዳ ላይ ወይም መስጊድ ግቢ ውስጥ ሳርና ቅጠሉ ሳይቀር ፎቶ ውስጥ እንዲገባ ይፈልጋሉ። ​“እስኪ አንዴ ወደ ሰማይ አሻቅቤ ሳስብ ፎቶ አንሳኝ... አሊያም ጀለቢያዬን በትከሻዬ እያስተካከልኩ ድንገት የዞርኩ አስመስለኝ” ይባባላሉ። ፌስቡክና ኢንስታግራም ላይ “ዒድ ሙባረክ” ብለው የሚለጥፉት ፎቶ፣ ከዒድ ሰላቱ ይልቅ የፋሽን መጽሔት ሽፋን ይመስላል። 📍የ“ምግብ ተቺ” (Food Critic) ሚና 🍽️🧐 ​ከእንቅልፋቸው ሲነቁ ደግሞ በቀጥታ ወደ “ታዋቂ የሆቴል ባለሙያነት” ይለወጣሉ። “የዘንድሮው ዶሮ ወጥ ግን እንደ አምናው አልቀላም... ስጋውም ትንሽ መብሰል ነበረበት... የበዓል ቀን ምግብ እኮ ፍቅር ሊኖረው ይገባል” እያሉ የሙሉ ቀን የሴቶችን ድካም በአንድ ማኪያቶ ፍልስፍና ያፈርሱታል። እራሳቸው ግን ጠዋት መስጊድ ሄደው ከመመለስ ውጪ እንጨት እንኳ አልሰበሩም! 📍የ“ኢንተርኔት” ሸይክ 📱👳‍♂️ ​በዒድ ቀን ወንዶች በፌስቡክ፣ቴሌግራምና በዋትስአፕ ግሩፖች ላይ ድንገት ትልቅ ሙፍቲና መካሪ ይሆናሉ። ​“ወገኖቼ! ዒድ ማለት እንዲህ ነው... ሴቶች ሆይ ተሸፈኑ፣ ወንዶች ሆይ ወደ መስጊድ ግሰግሱ” የሚሉ ረዣዥም የዳዕዋ ፅሁፎችን (Copy-Paste) እያደረጉ ይለጥፋሉ። ይህንን ሁሉ ሲያደርጉ ግን ሶፋ ላይ ተኝተው፣ በግራ እጃቸው የዒድ ቸኮሌት እየቃሙ፣ እናታቸው ወይም ሚስታቸው ኩሽና ውስጥ በጭስ ስትታፈን እያዩ ነው። ዋናው ነገር ግን ሶሻል ሚዲያ ላይ “አደብ አስተማሪ” መምሰሉ ነው። منقول

☞ አንቺ ያላከበርሽውን ሴትነት አትከበሪበትምና ለራስሽ ክብር ይኑርሽ ! = t.me/https_Asselefya1

የነገው የዐረፋ ቀን ፆም የሁለት ዓመታትን ወንጀል ያብሳል ችላ አትበሉ።

رَبَّنَا آتِنَا مِن لَّدُنكَ رَحْمَةً وَهَيِّئْ لَنَا مِنْ أَمْرِنَا رَشَدًا .

" እንድህ አይነት አለመግባባት አይድረስባችሁ.....! ወይኔ በሳቅ¡ =

« ከረጅም ጊዜ መጠባበቅ በኋላ መገናኘትን የመሰለ ያማረ ነገር የለም ! =
« ከረጅም ጊዜ መጠባበቅ በኋላ  መገናኘትን የመሰለ ያማረ ነገር የለም ! =

አላህ ሲወድህ፣ በአንድ ግንኙነት ውስጥ ብዙ ርቀህ ሳትጎዳ የዚያን ሰው እውነተኛ ማንነት ቀድሞ ያሳይሃል። ሁሉም ነገር ለኸይር ነውና፤ ከእጅህ ባመለጠና በራቀህ ነገር ላይ ሁሉ ትርጉም በሌለው ሐዘን አትብሰልሰል።

«አስተዋይ ወንድ ከሴት ጥበብ ይማራል ! «አስተዋይ ሴት ከወንድ ትህትናን ትማራለች! = t.me/https_Asselefya1

በሉ ሰላም ቆዩኝ ወገንታት....መላክ ከጀርኩ አላቆምም ለዛሬ ይብቃን.....! ስለ ጠንካራ ሴት ሲነሳ ...በቃ በጣም የሚነቃቁት ዉስጥ አንዷ ነኝ የኔ ጠንካራ ሴቶች የት ናችሁ....ባላችሁበት አላህ ይጠብቃችሁ ጠንክሩልኝ አሸናፊዎች እናንተ ናችሁ👌 =