es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 284 suscriptores, ocupando la posición 6 177 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 364 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 284 suscriptores.

Según los últimos datos del 15 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -119, y en las últimas 24 horas de 6, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 17.50%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.36% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 500 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 195 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 16 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 284
Suscriptores
+624 horas
+217 días
-11930 días
Archivo de publicaciones
የመጀመሪያ የዘንድሮ አረፋ ስጦታ የተበረከተልኝ ከዉዷ እህቴ Zዬ ኡሙ ሩመይሳ
የመጀመሪያ የዘንድሮ አረፋ ስጦታ የተበረከተልኝ ከዉዷ እህቴ Zዬ ኡሙ ሩመይሳ

እኔ እና እህቴ የኢድ ቀን ጧት.....🤭

« ኢላሂ የሰዉ ቤት መሮናል ከአለንበት የተሻለ የራሳችን ሂወት ስጠን 🤲 =

"يَا حَيُّ يَا قَيُّومُ بِرَحْمَتِكَ أسْتَغِيثُ، أصْلِحْ لِي شَأْنِي كُلَّهُ، وَلاَ تَكِلْنِي إلَى نَفْسِي طَرْفَةَ عَيْنٍ".  =

🛑👉አስታዉስ ማስታወስ ለሙእሚኖች ትጠቅማለችና!
{فَذَكِرْ فَإِنَ الذِّكْرَى تَنفَعْ المُؤْمِنِينْ}
«የአላህ መልእክተኛ - ﷺ - እንዲህ ይላሉ።»
من دل على خير فله مثل أجر فاعله
«ወደ ኸይር ያመላከተ የሰሪውን ያክል ምንዳ ያገኛል።»ሙስሊም ዘግቦታል። «በዚህ መሰረት የነገውን የአረፋ ቀን ፃም እኛም በመፃም አባቶቻችን፣ እናቶቻችን፣ ወንድም እህቶቻችን፣ ጓደኞቻችንና ሌሎችን በአካባቢያችን ያሉ ሰዎች እንዲፃሙ በማስታወስ ወደ ኸይር አመላካች እንሁን። በተለይ ገጠር ያሉ ቤተሰቦቻችን ስለዚህ ፃም ብዙም አያውቁምና የሁለት አመት ወንጀል እንደሚያስምር በመንገር ወደ ኸይር ማመላከት ይጠበቅብናል። = t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

" ዘመቻዉ በይፋ ተጀምሯል ...ክክ በሉ ጠንክሩና ዱአ አድርጉ በቃ አብሽሩ ላጢያንስ¡ =

📝የወንዶች ጉዳይና ዒድ 📍 “አይንን መስበር” ወይስ “አይንን ማሽከርከር”? 👁️🔄 ​“አይንን መስበር ግዴታ ነው” ተብሎ የተማረው ትምህርት፣ ዒድ መስገጃ ቦታ ላይ ሲደርስ በሲስተም ስህተት (System Error) ምክንያት ወደ “አይንን ማሽከርከር” ይቀየራል። “ኧረ ለመሆኑ ይቺ ማናት?”፣ “የእገሌ እህት አደገች እንዴ?” እያለ አይኑን እንደ ሳተላይት ዲሽ ወዲህና ወዲያ ሲያዞር ይውልና፣ መጨረሻ ላይ ወደ ቤት ሲመለስ “የዘንድሮ ሴቶች ግን አደብ አጡ፣ ዝንጥ ብለው ነው የሚወጡት” ይላል። (አይኑን ሰብሮ ቢሆን እኮ ማንም ዝንጥ ማለቱን አያውቅም ነበር!) 📍የሽቶ “ቦምብ” መሆን 🧴💨 ​የወንዶች የዒድ ቀን ሱና “ሽቶ መቀባት” ነው ተብሏል። እነሱ ግን “መቀባት” የሚለውን ቃል “መዋኘት” ብለው ነው የሚረዱት። አንድ ወንድ ከቤት ሲወጣ የተቀባው ሽቶ ማይክሮፎን የተገጠመለት ይመስል ሰፈሩን በሙሉ ይጮኻል። አጠገቡ የቆመ ሰው በሱናው ሰበብ ኦክሲጅን አጥቶ ሊያልፍ ይችላል። 📍የ“ፎቶ ሞዴል” ድንገተኛ መነሳት 📸🕺 ​የዒድ ቀን ሰላት ተሰግዶ እንዳለቀ፣ ወንዶች ወደ “ሆሊውድ ተዋናይነት” ይለወጣሉ። ስልካቸውን ይዘው የዒድ ሰላት የተሰገደበት ሜዳ ላይ ወይም መስጊድ ግቢ ውስጥ ሳርና ቅጠሉ ሳይቀር ፎቶ ውስጥ እንዲገባ ይፈልጋሉ። ​“እስኪ አንዴ ወደ ሰማይ አሻቅቤ ሳስብ ፎቶ አንሳኝ... አሊያም ጀለቢያዬን በትከሻዬ እያስተካከልኩ ድንገት የዞርኩ አስመስለኝ” ይባባላሉ። ፌስቡክና ኢንስታግራም ላይ “ዒድ ሙባረክ” ብለው የሚለጥፉት ፎቶ፣ ከዒድ ሰላቱ ይልቅ የፋሽን መጽሔት ሽፋን ይመስላል። 📍የ“ምግብ ተቺ” (Food Critic) ሚና 🍽️🧐 ​ከእንቅልፋቸው ሲነቁ ደግሞ በቀጥታ ወደ “ታዋቂ የሆቴል ባለሙያነት” ይለወጣሉ። “የዘንድሮው ዶሮ ወጥ ግን እንደ አምናው አልቀላም... ስጋውም ትንሽ መብሰል ነበረበት... የበዓል ቀን ምግብ እኮ ፍቅር ሊኖረው ይገባል” እያሉ የሙሉ ቀን የሴቶችን ድካም በአንድ ማኪያቶ ፍልስፍና ያፈርሱታል። እራሳቸው ግን ጠዋት መስጊድ ሄደው ከመመለስ ውጪ እንጨት እንኳ አልሰበሩም! 📍የ“ኢንተርኔት” ሸይክ 📱👳‍♂️ ​በዒድ ቀን ወንዶች በፌስቡክ፣ቴሌግራምና በዋትስአፕ ግሩፖች ላይ ድንገት ትልቅ ሙፍቲና መካሪ ይሆናሉ። ​“ወገኖቼ! ዒድ ማለት እንዲህ ነው... ሴቶች ሆይ ተሸፈኑ፣ ወንዶች ሆይ ወደ መስጊድ ግሰግሱ” የሚሉ ረዣዥም የዳዕዋ ፅሁፎችን (Copy-Paste) እያደረጉ ይለጥፋሉ። ይህንን ሁሉ ሲያደርጉ ግን ሶፋ ላይ ተኝተው፣ በግራ እጃቸው የዒድ ቸኮሌት እየቃሙ፣ እናታቸው ወይም ሚስታቸው ኩሽና ውስጥ በጭስ ስትታፈን እያዩ ነው። ዋናው ነገር ግን ሶሻል ሚዲያ ላይ “አደብ አስተማሪ” መምሰሉ ነው። منقول

☞ አንቺ ያላከበርሽውን ሴትነት አትከበሪበትምና ለራስሽ ክብር ይኑርሽ ! = t.me/https_Asselefya1

የነገው የዐረፋ ቀን ፆም የሁለት ዓመታትን ወንጀል ያብሳል ችላ አትበሉ።

رَبَّنَا آتِنَا مِن لَّدُنكَ رَحْمَةً وَهَيِّئْ لَنَا مِنْ أَمْرِنَا رَشَدًا .

" እንድህ አይነት አለመግባባት አይድረስባችሁ.....! ወይኔ በሳቅ¡ =

« ከረጅም ጊዜ መጠባበቅ በኋላ መገናኘትን የመሰለ ያማረ ነገር የለም ! =
« ከረጅም ጊዜ መጠባበቅ በኋላ  መገናኘትን የመሰለ ያማረ ነገር የለም ! =

አላህ ሲወድህ፣ በአንድ ግንኙነት ውስጥ ብዙ ርቀህ ሳትጎዳ የዚያን ሰው እውነተኛ ማንነት ቀድሞ ያሳይሃል። ሁሉም ነገር ለኸይር ነውና፤ ከእጅህ ባመለጠና በራቀህ ነገር ላይ ሁሉ ትርጉም በሌለው ሐዘን አትብሰልሰል።

«አስተዋይ ወንድ ከሴት ጥበብ ይማራል ! «አስተዋይ ሴት ከወንድ ትህትናን ትማራለች! = t.me/https_Asselefya1

በሉ ሰላም ቆዩኝ ወገንታት....መላክ ከጀርኩ አላቆምም ለዛሬ ይብቃን.....! ስለ ጠንካራ ሴት ሲነሳ ...በቃ በጣም የሚነቃቁት ዉስጥ አንዷ ነኝ የኔ ጠንካራ ሴቶች የት ናችሁ....ባላችሁበት አላህ ይጠብቃችሁ ጠንክሩልኝ አሸናፊዎች እናንተ ናችሁ👌 =

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 - Estadísticas y analítica del canal de Telegram @https_asselefya1