ኖህቶኤል ከመጻሕፍት ገፅ📚
Открыть в Telegram
ይህ የኖህቶኤል ሀሳቦች የሚንፀባረቁበት ቻናል ነው። በማንበብ ብቁ እና ጤናማ እውቀት ያላቸውን ትውልድ እናፍራ! @noahtoael for anything https://telega.io/c/Noahtoaels_Idea I blog about marketing and sales Buy ads: https://telega.io/c/Noahtoaels_Idea
Больше3 336
Подписчики
+324 часа
+347 дней
+5630 дней
Загрузка данных...
Похожие каналы
Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
сентябрь '26
сентябрь '26
+19
в 0 каналах
август '26
+122
в 2 каналах
Get PRO
июль '26
+139
в 4 каналах
Get PRO
июнь '26
+117
в 1 каналах
Get PRO
май '26
+122
в 2 каналах
Get PRO
апрель '26
+89
в 1 каналах
Get PRO
март '26
+52
в 2 каналах
Get PRO
февраль '26
+51
в 1 каналах
Get PRO
январь '26
+58
в 3 каналах
Get PRO
декабрь '25
+58
в 2 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+67
в 1 каналах
Get PRO
октябрь '25
+50
в 2 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+58
в 2 каналах
Get PRO
август '25
+49
в 1 каналах
Get PRO
июль '25
+67
в 1 каналах
Get PRO
июнь '25
+69
в 1 каналах
Get PRO
май '25
+69
в 1 каналах
Get PRO
апрель '25
+88
в 1 каналах
Get PRO
март '25
+81
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+93
в 2 каналах
Get PRO
январь '25
+159
в 2 каналах
Get PRO
декабрь '24
+200
в 1 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+186
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+148
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+116
в 2 каналах
Get PRO
август '24
+81
в 0 каналах
Get PRO
июль '24
+26
в 0 каналах
Get PRO
июнь '24
+22
в 0 каналах
Get PRO
май '24
+27
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+36
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+84
в 5 каналах
Get PRO
февраль '24
+72
в 1 каналах
Get PRO
январь '24
+129
в 3 каналах
Get PRO
декабрь '23
+16
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+14
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '23
+18
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '23
+14
в 0 каналах
Get PRO
август '23
+15
в 0 каналах
Get PRO
июль '23
+21
в 0 каналах
Get PRO
июнь '23
+28
в 0 каналах
Get PRO
май '23
+26
в 0 каналах
Get PRO
апрель '23
+18
в 0 каналах
Get PRO
март '23
+23
в 0 каналах
Get PRO
февраль '23
+15
в 0 каналах
Get PRO
январь '23
+63
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '22
+123
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '22
+94
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '22
+29
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '22
+39
в 0 каналах
Get PRO
август '22
+41
в 0 каналах
Get PRO
июль '22
+57
в 0 каналах
Get PRO
июнь '22
+57
в 0 каналах
Get PRO
май '22
+59
в 0 каналах
Get PRO
апрель '22
+77
в 0 каналах
Get PRO
март '22
+73
в 0 каналах
Get PRO
февраль '22
+57
в 0 каналах
Get PRO
январь '22
+145
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '21
+82
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '21
+98
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '21
+227
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '21
+206
в 0 каналах
Get PRO
август '21
+101
в 0 каналах
Get PRO
июль '21
+93
в 0 каналах
Get PRO
июнь '21
+103
в 0 каналах
Get PRO
май '21
+190
в 0 каналах
Get PRO
апрель '21
+544
в 0 каналах
Get PRO
март '21
+100
в 0 каналах
Get PRO
февраль '21
+170
в 0 каналах
Get PRO
январь '21
+381
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '20
+2 881
в 0 каналах
| Дата | Привлечение подписчиков | Упоминания | Каналы | |
| 04 сентября | +3 | |||
| 03 сентября | +6 | |||
| 02 сентября | +7 | |||
| 01 сентября | +3 |
Посты канала
ምንም ማድረግ ባልችልም ግን ቢያንስ ምቾቴን በልኩ ማድረግ እንዳለብኝ ይሰማኛል 2 ብርድልብስ ለብሼ ስንፈላሰስ እሳቀቃለሁ ሌላው መከራውን ሲያይ እኔ በትራስ ተመቻችቼ ፊልም ሳይ ለራሴ እፈራለሁ በሁሉም በማደርገው ነገር ሙሉ ደስታ አይሰማኝም አንዴ ዶክተር አለማየሁ ሲናገር ስሰማው "ማህበረሰቡ ድሃ በሆነበት ውስጥ ምንም የራስህ ቢሆን ቅንጡ መኪና ቢኖርህ ሃብታም አትባልም" ። እና መስጠት ባንችል ቢያንስ ምቾትን በልኩ ማድረግ ይገባል የተራበ ባናበላ ጥጋባችንን በልኩ የታረዘ ባናለብስ ሙቀታችንን በልኩ። ጥጋብህ በሌሎች ህመም ላይ የተገነባ ባይሆንም ባንድም በሌላም የነሱ እጅ አለበት። መስጠት፣ ማካፈል አልፎ መደገፍ ባንችል እንኳ፣ ቢያንስ ምቾታችንን በልኩ ማድረግ፣ አኗኗራችንን ከሌሎች ህመም ጋር ማስታረቅ ይኖርብናል ቢያንስ ህሊናችንን ከትልቅ የህሊና ወቀሳና ከባዶነት ስሜት እንድንበታለን የነፍስ መረጋጋት ያላብሰናል። ራሳችንን ከሰዎች ስቃይ ለይተን በራሳችን ደሴት ላይ ብቻ ሙሉ ደስታን ልናገኝ አንችልም። ደስታ የሚጀምረው የሌሎችን ህመም በልባችን መሸከም ስንችል እና ያንን ህመም በልከኝነት አኗኗራችን ስንካፈለው ጭምር ነው።😇
ቸር ዋሉ ❤️
| 2 | አንድ መፅሐፍ ላይ ያነበብኩት በጣም ስለ ተመቸኝ ለእናንተ ላካፍላችሁ ወደድኩ!
ብረት ጽኑ ነው እሳት ያሸንፈዋል፤
እሳት ብርቱ ነው ውሃ ያሸንፈዋል፤
ውሃ ብርቱ ነው ደመና ይሸከመዋል፤
ደመና ኃያል ነው ንፋስ ይበትነዋል፤
ንፋስ ብርቱ ነው መሬት ይገድበዋል፤
መሬት ጽኑ ነው የአዳም ልጅ ያሸንፈዋል፤
የአዳም ልጅ ብርቱ ነው ሀዘን ያሸንፈዋል፤
ኃዘን ጽኑ ነው ጠጅ(መጠጥ )ያሸንፈዋል፤
ጠጅ ብርቱ ነው እንቅልፍ ያሸንፈዋ፤
እንቅልፍ ብርቱ ነው ሞት ያሸንፈዋል፤
የዚህ ሁሉ ነገር ማጠቃለያው ምን እደሆነ ታውቃላችሁ. . .? ነገርግን ሁሉንም ሴት ታሸንፈዋለች ብሎ ነው ሀሳቡ የሚደመድመው፡፡
አያችሁ አባቶች ተመራምረው በህይወት ልምዳቸው ቀምረው የደረሱበት አንድ ሀቅ የዚህ አለም የመጨረሻዋ አሸናፊ ሴት መሆኑዋን ነው። በሴት የማይሸነፍ ምንም ነገር የለም ሞትም ጭምር. . . በታሪክ ሞትን ያሸነፈው ክርስቶስ ብቻ እንደሆነ ነው የማውቀው፡፡
ታድያ ሴት ሞትን እንዴት አድርጋ ታሸንፈዋለች ብዬ አያቴን ጠይቄ ነበር. . .
"ሞት የሚሸነፍበት ብቸኛው ዘዴ መውለድ ነው ልጅ በመውለድ ሞትን ታሸንፈዋለች. . . ጨካኙ ሞት እሷን ገደልኩ ሲል እሷ የወለደቻቸው ሌላ ሶስት እና አራት ልጆች ይጠብቁታል፡፡ ስራ አብዝታበት ታሰቃየዋለች. . .፡፡" | 166 |
| 3 | አጋጥሟችሁ ግን ያዉቃል ❓....
የሆነ ጊዜ ላይ በህይወታችሁ ዉስጥ ሰላም ነበር...ቤተሰቦቻችሁ,የቅርብ ጓደኞቻችሁ, በውሉ የማያዉቃችሁ ሰዉ ራሱ ስለ እናንተ 𝓹𝓮𝓻𝓼𝓸𝓷𝓪𝓵𝓲𝓽𝔂 ይመሰክርላችሁ ነበር። ህልም ያላችሁ..ትልቅ ተስፋ ያላችሁ ከእናንተም አልፎ ተርፎ ለሌሎች የምታበሩ ብርሃኖች ነበራችሁ...........ፈገግታችሁ ከልብ..ሳቃችሁ የምር..ያላችሁ 𝓯𝓻𝓮𝓮𝓭𝓸𝓶 100%..በአጠቃላይ የህይወታችሁ መስመር የተስተካከለ..ህይወትን በመልካም ጎኗ የምታዩ..ከሱስ የነፃችሁ..ሱስ ከመጥላታችሁ የተነሳ ሌሎችን ከዚህ ነገር እንዲርቁ ተግሳፅ የምትሰጡ ነበራችሁ። ሰዎች ለምሳሌነት በሚያነሷቸው መጥፎ ተግባራት ተብለዉ በማህበረተሰቡ ህገ-መንግስት ታፔላ የተለጠፈባቸውን ነገሮች የምትጠየፉ ነበራችሁ.."እከሊት እንደዚህ ታደርጋለች አሉ" ስትባሉ "እከሌ እክ እንዲህ የሚባል ሱስ አለበት" ስትባሉ በየሀይማኖታችሁ አማትባችሁና የ44ቱን ታቦታት ስም ጠርታችሁ"እረ እኔ ብሆን አላደርገዉም" ብላችሁ በአንደበታችሁ ተናግራችሁ ነበር..ያኔ ሰዎች ላይ ያለምንም ምክንያት ፍርዱ ትሰጡ ነበር..ጉድ እኮ ነዉ ማን ፈራጅ እንዳደረጋችሁ❓❓
የፍርድ ቤቱ መመሪያ ህግ:- የማህበረሰቡ የተጨመላለቀና የከረፋ ህግ
ዳኛ:- አንተ/አንቺ..እናንተ..ማህበረሰቡ
ምስክሮች:- ከዳር ቆመዉ ያለ ምክንያት ሰዉ ላይ ጠቋሚ ጣቶች በሙሉ
ተከሳሽ:- የሆነ 𝓼𝓸𝓶𝓮 𝓸𝓷𝓮...
ለሚያደርጋቸው ነገሮች ስሜት አልባ የሆነ ምስኪን ነፍስ
የፍርዱ ጉዳይ/ወንጀል:- የማህበረሰቡን የከረፋ ህግ መጣስ
....አንዳንዴ "ለምን❓" ብሎ ከመጠበቅ ይልቅ እንዲህ ነዉ ብለን አራት ነጥብ መስጠት እንወዳለን። ሌሎች የነበሩትን/ያሉበትን "የሚደብር ቦታ" ብለን ያስቀመጥነዉ ቦታ ላይ እንዴትና ለምን..እንደሆነ ሳናዉቅ ከተጠየፍነዉ ማጥ ዉስጥ እናገኘዋለን.."እኔማ በጭራሽ አላደርገውም" ብለን የዘጋነዉ ፋይል ዉስጥ ማለት ነዉ..የዛኔ በፈረድንበት አፋችን ራሳችን ላይ እንፈርዳለን❓...ወይስ...ዝምታን እንመርጣለን❓ብቻ ሀሳቡ ምንድነው...
"𝙙𝙤𝙣'𝙩 𝙟𝙪𝙙𝙜𝙚 𝙩𝙝𝙚 𝙗𝙤𝙤𝙠 𝙗𝙮 𝙞𝙩𝙨 𝙘𝙤𝙫𝙚𝙧.." 𝓬𝓸𝔃 እናንተም እዛ ቦታ ላይ ህይወት ባላሰባችሁት የ 𝓶𝓲𝓬𝓻𝓸 𝓼𝓮𝓬𝓸𝓷𝓭 ፍጥነት ያህል ቁጭ ልታደርጋችሁ ስለምትችል ከቻላችሁ "𝙬𝙝𝙮?" ብላችሁ ጠይቁ 𝙤𝙧 ደግሞ 𝙟𝙪𝙨𝙩 𝙨𝙩𝙖𝙮 𝙦𝙪𝙞𝙚𝙩 & 𝙢𝙤𝙫𝙚 𝙤𝙣 𝙬𝙞𝙩𝙝 𝙪𝙧 𝙡𝙞𝙛𝙚...በቃ❗️...ብቻ..ገና ብዙ እንቀጥላለን....
ከጠሀፊዋ ማስታወሻ✍ | 204 |
| 4 | አንድ ታሪክ…
ሺህ ስሜቶች። ❤️📖
የሚያስለቅሱና የሚያስደስቱ ታሪኮች እዚህ ይጠብቁዎታል።
👇
t.me/Fiction_123 | 1 |
| 5 | ሄራን -7-
"የዚ ሀገር ሰው በሃራራ ሰአት ውር ውር እያለ አብዶ ጭራሽ እኛን የድሬ ሰዎችን እንደ ወፈፌ ይቆጥረናል።አስበው እስኪ በዚህ በጠራራ ፀሃይ ግርርርር ብሎ ከመተራመስ የባሰ እብደት አለ?"
•••ድምጿ ይለሰልሳል።የተረጋጋች የማትመስል ግን ደግሞ ስክን ያለች አይነት ናት•••
"አቦ በዚህ ሰአት ድሬ ብትሄድ ሁሉም አዳቡን ይዞ በርጫ ላይ ተቀምጧል።ሁሉ ነገር ይሰተራል።ሀገሪቷ ዝም ትላለች።ዝም!"
"ለሀገርሽ ያለሽ ፍቅር የተለየ ነው።ታድያ ለምን ለቀሽ መጣሽ?ሀገርሽ ላይ መሆኑ አይሻልም ነበር?"
"ይሄስ ሃገሬ አይደለም?ኢትዮጵያዊት እኮ ነኝ።ለዛውም ምርጥ ኢትዮጵያዊት!"
"እንደዛ ማለቴ አይደለም"
"የድሮ ሰው ነገር እንደሆንክ ገምቼ ነበር።"
"ቤትሽ ከዚህም በላይ ይርቃል?"ለማረሳሳት ተጠቀምኩበት።
"ደርሰናል ከደከመህ ግን እዛ ድንጋዩ ጋር አረፍ ማለት ትችላለህ"
•••ቀጣይ የህይወት ታሪኳን ለመስማት ስለጓጓሁ መንገዱ ረዝሞብኝ ቤቷ ደረስን።ጠባብ፣ንፁህ እና ቀለል ያለች ጠባብ ክፍል ናት ቤቷ።እቃ የላትም።የምትተኛው ጠባብ ፍራሽ ላይ ነው።አነስተኛ የጉዞ ሻንጣ ከራስጌዋ ተቀምጧል።እንደገባን ፍራሽ ላይ እንድቀመጥ ጋበዘችኝ።እግሬን አንከርፍፌ ተቀመጥኩ።የተመቸኝ አልመሰላትም።ተነስታ ጫማየን መፍታት ስትጀምር እንድታቆም ነገርኳት•••
"ምነው ጫማህ ይሸታል እንዴ?"
•••ነገሯ ሁሉ ቀጥተኛ ነው።እውነትም ጫማየን ካወለቀችልኝ በኋላ ምቾት ተሰማኝ።ቀለለኝ።ጫቷን ጣ ጣ ጣ አድርጋ ቀንጥሳ በውሃ አወራረደችና ቀጠለች•••
"አባቴ አራት ሚስቶች ብቻ ሳይሆን አራት የጭነት መኪኖችም ነበሩት።ምናልባት አሁን ሚስቶቹ በነፍስወከፍ አንዳንድ ተካፍለዋቸው ይሆናል።ትቅማለህ?"
"አይ ይቅርብኝ"
"ሞክረው እስኪ አንዴ?እንካ"ቀንጥሳ አፌ ላይ አስጠጋችው።
" ተይ ሄርሜላ ቅሜ ስለማላውቅ ይቅር"
"ማናት ደሞ ሄርሜላ?"
"ቅድም ሄሪ ብለሽ ራስሽን ስትጠሪ የሰማሁ መሰለኝ"
"ታድያ ሄራን ነዋ ስሜ!" ለኔ የቀነጠሰችውን ለራሷ ጎረሰችው።
"አቦ ምንም ምቾት አልተሰማኝም ልብሴን ልቀይር ነው ፊትህን አዙር"
•••ደነገጠኩ።ፊቴን አዞርኩ።ጫቱ ትን እስከሚላት ድረስ ጮሃ ሳቀች•••
"እብድ ነገር ነሽ"
"እብደት አይደለም።ነፃነትን ፍለጋ ነው።ልብስ ብዙ የሚያጎለው ነገር አለ።በዛ ላይ ደሃና ሀብታም በልብሱ ይመዘን የለ?የምንለብሰው አንድም ለታይታ አንድም ለሽፋን ነው።ሀፍረተ ስጋችንን ለመሸፈን!እዚህ ላይ ሀይማኖታዊ እሳቤዎችን ማጣጣሌ አይደለም።ግን እኔ የማፍርበት ስጋ አለኝ ብየ አላምንም"
"ተቃርኖ ይመስላል"
"ባክህ ተቃርኖ አይደለም።መልበስ ምቾት ከነሳኝና ሰው በልብሴ የሚመዝነኝ ከሆነ ራቁቴን መሆኑ ለኔ ነፃነት ነው።ችግሩ ራቁቴን ለመሆንም የሌሎች ፍቃድ ያስፈልጋል"
"ጨርሰሻል ፊቴን ላዙር?"
"ቆየሁ እኮ"
"እንዴት ከድሬ ወጣሽ?"
"አንድ ቀን ወደ ቤት ስገባ የአባቴ መሞት ምቹ ሁኔታ የፈጠረላት እናቴ ካንድ መላጣ ሽማግሌ ጋር አልጋ ላይ ተኝታ ደረስኩ።ውሽሞቿን ቤት ማምጣቷ አበሳጨኝ።ምናልባትም አባቴ ያ መላጣም ሊሆን ይችላል።አፈርኩ!ወደ ክፍሌ ገባሁ።ልብሶቼን ሰበሰብኩና በዚች ሻንጣ አጭቄ የተወሰነ ብር ይዤ እናቴን ሳልሰናበታት ከቤት ወጣሁ።መድረሻ የሌላት አድርጋ ነው ያሰበችኝ።ከሁሉም በላይ ለልጇ የሚገባትን ክብር የማትሰጥ ርካሽ እናት እንደሆነች አረጋገጥኩ።የአባቴ ታላቅ እህት እዚህ ነው የምትኖረው።አድራሻዋን ባላውቅም ወደዚ ለመምጣት ጉዞ ጀመርኩ።ማታውን ተጉዤ አዳማ አደርኩ።ሲነጋ ሌላ መኪና ተሳፍሬ ሸገር ደረስኩ"
•••ፈገግ ስትል አሳዘነችኝ።ከሀዘኗ ስሜት እስከምትወጣ ጠበቅኳት•••
ይቀጥላል•••
"ቀዳማዊ ዮሓቶኤል!" | 208 |
| 6 | ሄራን -7-
"የዚ ሀገር ሰው በሃራራ ሰአት ውር ውር እያለ አብዶ ጭራሽ እኛን የድሬ ሰዎችን እንደ ወፈፌ ይቆጥረናል።አስበው እስኪ በዚህ በጠራራ ፀሃይ ግርርርር ብሎ ከመተራመስ የባሰ እብደት አለ?"
•••ድምጿ ይለሰልሳል።የተረጋጋች የማትመስል ግን ደግሞ ስክን ያለች አይነት ናት•••
"አቦ በዚህ ሰአት ድሬ ብትሄድ ሁሉም አዳቡን ይዞ በርጫ ላይ ተቀምጧል።ሁሉ ነገር ይሰተራል።ሀገሪቷ ዝም ትላለች።ዝም!"
"ለሀገርሽ ያለሽ ፍቅር የተለየ ነው።ታድያ ለምን ለቀሽ መጣሽ?ሀገርሽ ላይ መሆኑ አይሻልም ነበር?"
"ይሄስ ሃገሬ አይደለም?ኢትዮጵያዊት እኮ ነኝ።ለዛውም ምርጥ ኢትዮጵያዊት!"
"እንደዛ ማለቴ አይደለም"
"የድሮ ሰው ነገር እንደሆንክ ገምቼ ነበር።"
"ቤትሽ ከዚህም በላይ ይርቃል?"ለማረሳሳት ተጠቀምኩበት።
"ደርሰናል ከደከመህ ግን እዛ ድንጋዩ ጋር አረፍ ማለት ትችላለህ"
•••ቀጣይ የህይወት ታሪኳን ለመስማት ስለጓጓሁ መንገዱ ረዝሞብኝ ቤቷ ደረስን።ጠባብ፣ንፁህ እና ቀለል ያለች ጠባብ ክፍል ናት ቤቷ።እቃ የላትም።የምትተኛው ጠባብ ፍራሽ ላይ ነው።አነስተኛ የጉዞ ሻንጣ ከራስጌዋ ተቀምጧል።እንደገባን ፍራሽ ላይ እንድቀመጥ ጋበዘችኝ።እግሬን አንከርፍፌ ተቀመጥኩ።የተመቸኝ አልመሰላትም።ተነስታ ጫማየን መፍታት ስትጀምር እንድታቆም ነገርኳት•••
"ምነው ጫማህ ይሸታል እንዴ?"
•••ነገሯ ሁሉ ቀጥተኛ ነው።እውነትም ጫማየን ካወለቀችልኝ በኋላ ምቾት ተሰማኝ።ቀለለኝ።ጫቷን ጣ ጣ ጣ አድርጋ ቀንጥሳ በውሃ አወራረደችና ቀጠለች•••
"አባቴ አራት ሚስቶች ብቻ ሳይሆን አራት የጭነት መኪኖችም ነበሩት።ምናልባት አሁን ሚስቶቹ በነፍስወከፍ አንዳንድ ተካፍለዋቸው ይሆናል።ትቅማለህ?"
"አይ ይቅርብኝ"
"ሞክረው እስኪ አንዴ?እንካ"ቀንጥሳ አፌ ላይ አስጠጋችው።
" ተይ ሄርሜላ ቅሜ ስለማላውቅ ይቅር"
"ማናት ደሞ ሄርሜላ?"
"ቅድም ሄሪ ብለሽ ራስሽን ስትጠሪ የሰማሁ መሰለኝ"
"ታድያ ሄራን ነዋ ስሜ!" ለኔ የቀነጠሰችውን ለራሷ ጎረሰችው።
"አቦ ምንም ምቾት አልተሰማኝም ልብሴን ልቀይር ነው ፊትህን አዙር"
•••ደነገጠኩ።ፊቴን አዞርኩ።ጫቱ ትን እስከሚላት ድረስ ጮሃ ሳቀች•••
"እብድ ነገር ነሽ"
"እብደት አይደለም።ነፃነትን ፍለጋ ነው።ልብስ ብዙ የሚያጎለው ነገር አለ።በዛ ላይ ደሃና ሀብታም በልብሱ ይመዘን የለ?የምንለብሰው አንድም ለታይታ አንድም ለሽፋን ነው።ሀፍረተ ስጋችንን ለመሸፈን!እዚህ ላይ ሀይማኖታዊ እሳቤዎችን ማጣጣሌ አይደለም።ግን እኔ የማፍርበት ስጋ አለኝ ብየ አላምንም"
"ተቃርኖ ይመስላል"
"ባክህ ተቃርኖ አይደለም።መልበስ ምቾት ከነሳኝና ሰው በልብሴ የሚመዝነኝ ከሆነ ራቁቴን መሆኑ ለኔ ነፃነት ነው።ችግሩ ራቁቴን ለመሆንም የሌሎች ፍቃድ ያስፈልጋል"
"ጨርሰሻል ፊቴን ላዙር?"
"ቆየሁ እኮ"
"እንዴት ከድሬ ወጣሽ?"
"አንድ ቀን ወደ ቤት ስገባ የአባቴ መሞት ምቹ ሁኔታ የፈጠረላት እናቴ ካንድ መላጣ ሽማግሌ ጋር አልጋ ላይ ተኝታ ደረስኩ።ውሽሞቿን ቤት ማምጣቷ አበሳጨኝ።ምናልባትም አባቴ ያ መላጣም ሊሆን ይችላል።አፈርኩ!ወደ ክፍሌ ገባሁ።ልብሶቼን ሰበሰብኩና በዚች ሻንጣ አጭቄ የተወሰነ ብር ይዤ እናቴን ሳልሰናበታት ከቤት ወጣሁ።መድረሻ የሌላት አድርጋ ነው ያሰበችኝ።ከሁሉም በላይ ለልጇ የሚገባትን ክብር የማትሰጥ ርካሽ እናት እንደሆነች አረጋገጥኩ።የአባቴ ታላቅ እህት እዚህ ነው የምትኖረው።አድራሻዋን ባላውቅም ወደዚ ለመምጣት ጉዞ ጀመርኩ።ማታውን ተጉዤ አዳማ አደርኩ።ሲነጋ ሌላ መኪና ተሳፍሬ ሸገር ደረስኩ"
•••ፈገግ ስትል አሳዘነችኝ።ከሀዘኗ ስሜት እስከምትወጣ ጠበቅኳት•••
ይቀጥላል•••
"ቀዳማዊ ዮሓቶኤል!" | 1 |
| 7 | ለጥቂት ደቂቃዎች ካሉበት ዓለም መዉጣት ይፈልጋሉ? 📖✨
ፍቅር፣ ምስጢር፣ ናፍቆት እና ድንቅ ምናብ ሁሉም በዚህ ይገኛሉ
አሁኑኑ ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇
t.me/Fiction_123 | 224 |
| 8 | :
:
ለረዥም ጊዜ፣ እሷ ማለት እንዴት መጠየቅ እንዳለብኝ እንኳን ሳላውቅ የተሰጠችኝ መልስ እንደሆነች አምን ነበር።
ፍቅር የሚሉት እንዲህ ያለው ስሜት መሆን አለበት ብዬ አስቤ ነበር።
የሆነ ሰው ወደ ሕይወትህ ሲገባ ባዶነቱ ቅርጽ ይይዛል። ምሽቱ ያጥራል። ዝምታ የምትጋራው ነገር ይሆናል። ነገ እንዲኖር እንደምትፈልግ ራስህን ማሳመን ሳያስፈልግህ ነገን ማለም ትጀምራለህ።
ፍቅር አልኩ።
ምናልባትም ነበር።
ግን አንዳንዴ፣ ከአመታት በኋላ፣ የምር እንፋቀር ነበር ብዬ ራሴን እጠይቃለሁ—ወይስ አንዳችን በሌላኛችን ውስጥ የራሳችንን ብቸኝነት ስላየን ብቻ ነው?
ብቸኛ ነበረች። እኔም ብቸኛ ነበርኩ። ሁለት ብቸኛ ሰዎች መተያየትን እጣፈንታ ብለው ለመሳሳት ቅርብ በሆኑበት ትክክለኛ ሁኔታ ውስጥ ተገናኘን።
ለማንም አሳይቼ የማላውቀውን የእኔነቴን ክፍል ተረዳችው። እኔም የሷን የተረዳሁት መስሎኝ ነበር።
ወይም ምናልባት ተመሳሳይ ቁስል ነበር የተሸከምነው።
ልዩነት አለው።
የሚረዳኝ ሰው ያውቀኛል ብዬ አስብ ነበር። አሁን ግን እርግጠኛ አይደለሁም። አንዳንዴ ሁለት ሰዎች የሚግባቡት ተመሳሳይ ባዶነት ስለተሸከሙ ነው።
ጎን ለጎን ተቀምጠን የዝምታውን ክብደት ትንሽ አቀለልነው።
ምናልባት በቂ ነበር።
ምናልባት ፍቅር ይሄ ይሆናል።
የበለጠ ውብ የሆነ ማብራሪያ እንዲኖር እፈልግ ነበር።
በሕልውና ሰፊ ትርምስ ውስጥ የሆነ ቦታ አምላክ እንድንገናኝ አመቻችተቀልናል ብዬ ማመን እፈልግ ነበር።አምኜም ነበር። ዓለም ላይ ካለው ሰው ሁሉ በሆነ መንገድ እኔና እሷ ተገናኝተናል።አመሰገንኩ። ታሪካችን የሆነ ድብቅ ትርጉም እንዲኖረው እፈልግ ነበር—የተገናኘንባት ዕለት ስሟን እንኳን ከማወቄ ከረዥም ጊዜ በፊት ስትጠብቀን እንደነበር አይነት።
ግን አጽናፈ ዓለሙ ምንም ነገር ቃል ገብቶልን አያቅም።የተገናኘነው አልፎ ሂያጅ መንገዳችን ተገጣጥሞ ስለነበር ነው።አብረን የቆየነው ስለፈለግን ነበር።
የተለያየነው፣ ውሎ አድሮ፣ መቆየት ስላልቻልን ነበር።
ከጀርባው ምንም ታላቅ ትርጉም የለም።
እና ለመቀበል ከባድ የሚያደርገውም ይሄ ነበር።
ምንም መፈጠር አልነበረበትም።
ምንም ማለቅ አልነበረበትም።
ምንም ዋስትና አልነበረውም።
ቢሆንም ግን፣ በነበረ ጊዜ፣ እውን ነበር።
ከትልልቆቹ ይልቅ ትንንሾቹን ነገሮች አስታውሳለሁ።
ሲደክማት ያላትን ድምጽ...
ሀሳብ ውስጥ ስትሆን የሚታይባትን የፈዘዘ ፊት...
ትኩረት ሰጥቼ እየሰማዃት እንዳልሆነ ስታቅ የምታየኝን አስተያየት።
ጠዋቱ ወደየ ግል ሕይወታችን ስለሚለያየን ሳንተኛ ያሳለፍናቸውን ሌሊቶች።
ምንም በማያስቁ ነገሮች ስንስቅ አስታውሳለሁ።
ምንም ሳናወራ አብረን የምንቀመጥባቸው ጊዜያት ትዝ ይሉኛል።
ለአንዲት አጭር እና ሞኝ አፍታ በመጨረሻም የኔ የሆነ ሰው አገኘሁ ብዬ ሳስብ አስታውሳለሁ።
ብቸኝነት እንዲህም ያደርጋል።
ጊዜያዊው መጠለያ ዘላለማዊ ቤት ሆኖ እንዲሰማህ ያደርግሃል።
ምናልባት እኔም እሷ ላይ ያደረኩት ይሄንኑ ይሆናል።
ምናልባት ታላቁ ፍቅሯ እኔ አልነበርኩም።
ምናልባት የሆነ ሰው ባስፈለጋት ጊዜ የተገኘሁ ሰው ብቻ ነበርኩ።
ምናልባት የኔ አልነበረችም።
ምናልባት ለተወሰነ አፍታ ብቸኝነቴን ዝም ያሰኘችልኝ ሰው ብቻ ነበረች።
ይሄንን በማመን ውስጥ የሆነ አይነት ጭካኔ አለ።
ፍቅር ከሁኔታዎች በላይ እንዲሆን እንፈልጋለን። ሁሉንም ማብራሪያ እንዲቋቋም እንፈልጋለን። ሁለት ሰዎች የእውነት የሚፋቀሩ ከሆነ የሆነ መንገድ ያገኛሉ ብለን ማመን እንፈልጋለን።
ግን አንዳንዴ አያገኙም።
አንዳንዴ ፍቅር ርቀትን ማሸነፍ አይችልም።
አንዳንዴ የማይጣጣሙ ሕይወቶችን ማሸነፍ አይችልም።
አንዳንዴ ሁለት ሰዎች የተለያየ ሕይወት ይፈልጋሉ።
አንዳንዴ አንደኛው ሰው ሲለወጥ ሌላኛው እንዳለ ይቆያል።
አንዳንዴ ማንም ማንንም አይከዳም።
ማንም ግድ መስጠት አያቆምም።
ማንም ክፉውን ሰው አይሆንም።
ያስተማረችኝ ትልቁ ትምህርት ይሄ ነው።
ፍቅር ሊጠፋ እንደሚችል ሳይሆን...
... ፍቅር ኖሮም በቂ ላይሆን እንደሚችል።
ይሄን እውነት ከልቤ ጠልቼው ነበር።
የነበረንን ነገር ሁሉ ትርጉምየለሽ አድርጎታል ብዬ አስቤ ነበር። ፍቅር ሳያድነን ዝም ብሎ የሚኖር ከሆነ ፋይዳው ምንድን ነው?
ግን በሗላ የተሳሳተ ጥያቄ እየጠየኩ እንደሆነ ተረዳሁ።
ጸሐይ ማታ ስለምትጠልቅ ፋይዳቢስ አትሆንም።
ዘፈን ስለሚያልቅ ትርጉሙን አያጣም።
ሕይወት ለዘላለም ስለማይቀጥል ትርጉምየለሽ አይሆንም።
ፍቅርም ምናልባት ትርጉሙን ላለማጣት ለዘላለም መኖር አያስፈልገውም ይሆናል።
ምናልባት ማለቁ አንዱ ውድ የሚያደርገው ነገር ይሆናል።
ጊዜያዊ ነን።
ሁሉም ነገር ጊዜያዊ ነው።
ይሄ ሁሉንም ነገር ከንቱ አያደርገውም።
ግን ሁሉንም ነገር ተሰባሪ ያደርገዋል።
እና ምናልባት ተሰባሪነት ሕይወት ፈቃዳችንን ሳትጠይቅ ከሰጠችን ጥቂት የውበት አይነቶች አንዱ ይሆናል።
እኔና እሷ፣ አንዳችን ለአንዳችን የተፈጠርን መሆናችንን አላውቅም።
ከእንግዲህ በዕጣ ፈንታ አላምንም።
ግን መኖሯ የሕይወቴን ብቸኝነት ያቀለለበት ጊዜ እንደነበር አውቃለሁ።
እና ምናልባት የኔም ለሷ ተመሳሳይ እንደነበረላት...
ምናልባት ግንኙነታችን መሆን የሚያስፈልገው ያንን ብቻ ነበር።
እጣፈንታ፣ ዘላለማዊነት ወይም ፍቅር ሁሉን ድል እንደሚነሳ ማረጋገጫ ሳይሆኑ...ለአፍታም ቢሆን የህይወትን ትርጉም አልባነት የምንሽርባቸው ትርጉሞቻችን ናቸው በፍቅር ውስጥ አምላክን አይቼበት አመስግኜበትም ነበርና!!።
:
:
ብቻ ዝም ነው!
ዮሓቶኤል | 108 |
| 9 | :
:
ለረዥም ጊዜ፣ እሷ ማለት እንዴት መጠየቅ እንዳለብኝ እንኳን ሳላውቅ የተሰጠችኝ መልስ እንደሆነች አምን ነበር።
ፍቅር የሚሉት እንዲህ ያለው ስሜት መሆን አለበት ብዬ አስቤ ነበር።
የሆነ ሰው ወደ ሕይወትህ ሲገባ ባዶነቱ ቅርጽ ይይዛል። ምሽቱ ያጥራል። ዝምታ የምትጋራው ነገር ይሆናል። ነገ እንዲኖር እንደምትፈልግ ራስህን ማሳመን ሳያስፈልግህ ነገን ማለም ትጀምራለህ።
ፍቅር አልኩ።
ምናልባትም ነበር።
ግን አንዳንዴ፣ ከአመታት በኋላ፣ የምር እንፋቀር ነበር ብዬ ራሴን እጠይቃለሁ—ወይስ አንዳችን በሌላኛችን ውስጥ የራሳችንን ብቸኝነት ስላየን ብቻ ነው?
ብቸኛ ነበረች። እኔም ብቸኛ ነበርኩ። ሁለት ብቸኛ ሰዎች መተያየትን እጣፈንታ ብለው ለመሳሳት ቅርብ በሆኑበት ትክክለኛ ሁኔታ ውስጥ ተገናኘን።
ለማንም አሳይቼ የማላውቀውን የእኔነቴን ክፍል ተረዳችው። እኔም የሷን የተረዳሁት መስሎኝ ነበር።
ወይም ምናልባት ተመሳሳይ ቁስል ነበር የተሸከምነው።
ልዩነት አለው።
የሚረዳኝ ሰው ያውቀኛል ብዬ አስብ ነበር። አሁን ግን እርግጠኛ አይደለሁም። አንዳንዴ ሁለት ሰዎች የሚግባቡት ተመሳሳይ ባዶነት ስለተሸከሙ ነው።
ጎን ለጎን ተቀምጠን የዝምታውን ክብደት ትንሽ አቀለልነው።
ምናልባት በቂ ነበር።
ምናልባት ፍቅር ይሄ ይሆናል።
የበለጠ ውብ የሆነ ማብራሪያ እንዲኖር እፈልግ ነበር።
በሕልውና ሰፊ ትርምስ ውስጥ የሆነ ቦታ አምላክ እንድንገናኝ አመቻችተቀልናል ብዬ ማመን እፈልግ ነበር።አምኜም ነበር። ዓለም ላይ ካለው ሰው ሁሉ በሆነ መንገድ እኔና እሷ ተገናኝተናል።አመሰገንኩ። ታሪካችን የሆነ ድብቅ ትርጉም እንዲኖረው እፈልግ ነበር—የተገናኘንባት ዕለት ስሟን እንኳን ከማወቄ ከረዥም ጊዜ በፊት ስትጠብቀን እንደነበር አይነት።
ግን አጽናፈ ዓለሙ ምንም ነገር ቃል ገብቶልን አያቅም።የተገናኘነው አልፎ ሂያጅ መንገዳችን ተገጣጥሞ ስለነበር ነው።አብረን የቆየነው ስለፈለግን ነበር።
የተለያየነው፣ ውሎ አድሮ፣ መቆየት ስላልቻልን ነበር።
ከጀርባው ምንም ታላቅ ትርጉም የለም።
እና ለመቀበል ከባድ የሚያደርገውም ይሄ ነበር።
ምንም መፈጠር አልነበረበትም።
ምንም ማለቅ አልነበረበትም።
ምንም ዋስትና አልነበረውም።
ቢሆንም ግን፣ በነበረ ጊዜ፣ እውን ነበር።
ከትልልቆቹ ይልቅ ትንንሾቹን ነገሮች አስታውሳለሁ።
ሲደክማት ያላትን ድምጽ...
ሀሳብ ውስጥ ስትሆን የሚታይባትን የፈዘዘ ፊት...
ትኩረት ሰጥቼ እየሰማዃት እንዳልሆነ ስታቅ የምታየኝን አስተያየት።
ጠዋቱ ወደየ ግል ሕይወታችን ስለሚለያየን ሳንተኛ ያሳለፍናቸውን ሌሊቶች።
ምንም በማያስቁ ነገሮች ስንስቅ አስታውሳለሁ።
ምንም ሳናወራ አብረን የምንቀመጥባቸው ጊዜያት ትዝ ይሉኛል።
ለአንዲት አጭር እና ሞኝ አፍታ በመጨረሻም የኔ የሆነ ሰው አገኘሁ ብዬ ሳስብ አስታውሳለሁ።
ብቸኝነት እንዲህም ያደርጋል።
ጊዜያዊው መጠለያ ዘላለማዊ ቤት ሆኖ እንዲሰማህ ያደርግሃል።
ምናልባት እኔም እሷ ላይ ያደረኩት ይሄንኑ ይሆናል።
ምናልባት ታላቁ ፍቅሯ እኔ አልነበርኩም።
ምናልባት የሆነ ሰው ባስፈለጋት ጊዜ የተገኘሁ ሰው ብቻ ነበርኩ።
ምናልባት የኔ አልነበረችም።
ምናልባት ለተወሰነ አፍታ ብቸኝነቴን ዝም ያሰኘችልኝ ሰው ብቻ ነበረች።
ይሄንን በማመን ውስጥ የሆነ አይነት ጭካኔ አለ።
ፍቅር ከሁኔታዎች በላይ እንዲሆን እንፈልጋለን። ሁሉንም ማብራሪያ እንዲቋቋም እንፈልጋለን። ሁለት ሰዎች የእውነት የሚፋቀሩ ከሆነ የሆነ መንገድ ያገኛሉ ብለን ማመን እንፈልጋለን።
ግን አንዳንዴ አያገኙም።
አንዳንዴ ፍቅር ርቀትን ማሸነፍ አይችልም።
አንዳንዴ የማይጣጣሙ ሕይወቶችን ማሸነፍ አይችልም።
አንዳንዴ ሁለት ሰዎች የተለያየ ሕይወት ይፈልጋሉ።
አንዳንዴ አንደኛው ሰው ሲለወጥ ሌላኛው እንዳለ ይቆያል።
አንዳንዴ ማንም ማንንም አይከዳም።
ማንም ግድ መስጠት አያቆምም።
ማንም ክፉውን ሰው አይሆንም።
ያስተማረችኝ ትልቁ ትምህርት ይሄ ነው።
ፍቅር ሊጠፋ እንደሚችል ሳይሆን...
... ፍቅር ኖሮም በቂ ላይሆን እንደሚችል።
ይሄን እውነት ከልቤ ጠልቼው ነበር።
የነበረንን ነገር ሁሉ ትርጉምየለሽ አድርጎታል ብዬ አስቤ ነበር። ፍቅር ሳያድነን ዝም ብሎ የሚኖር ከሆነ ፋይዳው ምንድን ነው?
ግን በሗላ የተሳሳተ ጥያቄ እየጠየኩ እንደሆነ ተረዳሁ።
ጸሐይ ማታ ስለምትጠልቅ ፋይዳቢስ አትሆንም።
ዘፈን ስለሚያልቅ ትርጉሙን አያጣም።
ሕይወት ለዘላለም ስለማይቀጥል ትርጉምየለሽ አይሆንም።
ፍቅርም ምናልባት ትርጉሙን ላለማጣት ለዘላለም መኖር አያስፈልገውም ይሆናል።
ምናልባት ማለቁ አንዱ ውድ የሚያደርገው ነገር ይሆናል።
ጊዜያዊ ነን።
ሁሉም ነገር ጊዜያዊ ነው።
ይሄ ሁሉንም ነገር ከንቱ አያደርገውም።
ግን ሁሉንም ነገር ተሰባሪ ያደርገዋል።
እና ምናልባት ተሰባሪነት ሕይወት ፈቃዳችንን ሳትጠይቅ ከሰጠችን ጥቂት የውበት አይነቶች አንዱ ይሆናል።
እኔና እሷ፣ አንዳችን ለአንዳችን የተፈጠርን መሆናችንን አላውቅም።
ከእንግዲህ በዕጣ ፈንታ አላምንም።
ግን መኖሯ የሕይወቴን ብቸኝነት ያቀለለበት ጊዜ እንደነበር አውቃለሁ።
እና ምናልባት የኔም ለሷ ተመሳሳይ እንደነበረላት...
ምናልባት ግንኙነታችን መሆን የሚያስፈልገው ያንን ብቻ ነበር።
እጣፈንታ፣ ዘላለማዊነት ወይም ፍቅር ሁሉን ድል እንደሚነሳ ማረጋገጫ ሳይሆኑ...ለአፍታም ቢሆን የህይወትን ትርጉም አልባነት የምንሽርባቸው ትርጉሞቻችን ናቸው በፍቅር ውስጥ አምላክን አይቼበት አመስግኜበትም ነበርና!!።
:
:
ብቻ ዝም ነው!
ዮሓቶኤል | 1 |
| 10 | ለረዥም ጊዜ፣ እሷ ማለት እንዴት መጠየቅ እንዳለብኝ እንኳን ሳላውቅ የተሰጠችኝ መልስ እንደሆነች አምን ነበር።
ፍቅር የሚሉት እንዲህ ያለው ስሜት መሆን አለበት ብዬ አስቤ ነበር።
የሆነ ሰው ወደ ሕይወትህ ሲገባ ባዶነቱ ቅርጽ ይይዛል። ምሽቱ ያጥራል። ዝምታ የምትጋራው ነገር ይሆናል። ነገ እንዲኖር እንደምትፈልግ ራስህን ማሳመን ሳያስፈልግህ ነገን ማለም ትጀምራለህ።
ፍቅር አልኩ።
ምናልባትም ነበር።
ግን አንዳንዴ፣ ከአመታት በኋላ፣ የምር እንፋቀር ነበር ብዬ ራሴን እጠይቃለሁ—ወይስ አንዳችን በሌላኛችን ውስጥ የራሳችንን ብቸኝነት ስላየን ብቻ ነው?
ብቸኛ ነበረች። እኔም ብቸኛ ነበርኩ። ሁለት ብቸኛ ሰዎች መተያየትን እጣፈንታ ብለው ለመሳሳት ቅርብ በሆኑበት ትክክለኛ ሁኔታ ውስጥ ተገናኘን።
ለማንም አሳይቼ የማላውቀውን የእኔነቴን ክፍል ተረዳችው። እኔም የሷን የተረዳሁት መስሎኝ ነበር።
ወይም ምናልባት ተመሳሳይ ቁስል ነበር የተሸከምነው።
ልዩነት አለው።
የሚረዳኝ ሰው ያውቀኛል ብዬ አስብ ነበር። አሁን ግን እርግጠኛ አይደለሁም። አንዳንዴ ሁለት ሰዎች የሚግባቡት ተመሳሳይ ባዶነት ስለተሸከሙ ነው።
ጎን ለጎን ተቀምጠን የዝምታውን ክብደት ትንሽ አቀለልነው።
ምናልባት በቂ ነበር።
ምናልባት ፍቅር ይሄ ይሆናል።
የበለጠ ውብ የሆነ ማብራሪያ እንዲኖር እፈልግ ነበር።
በሕልውና ሰፊ ትርምስ ውስጥ የሆነ ቦታ አምላክ እንድንገናኝ አመቻችተቀልናል ብዬ ማመን እፈልግ ነበር።አምኜም ነበር። ዓለም ላይ ካለው ሰው ሁሉ በሆነ መንገድ እኔና እሷ ተገናኝተናል።አመሰገንኩ። ታሪካችን የሆነ ድብቅ ትርጉም እንዲኖረው እፈልግ ነበር—የተገናኘንባት ዕለት ስሟን እንኳን ከማወቄ ከረዥም ጊዜ በፊት ስትጠብቀን እንደነበር አይነት።
ግን አጽናፈ ዓለሙ ምንም ነገር ቃል ገብቶልን አያቅም።የተገናኘነው አልፎ ሂያጅ መንገዳችን ተገጣጥሞ ስለነበር ነው።አብረን የቆየነው ስለፈለግን ነበር።
የተለያየነው፣ ውሎ አድሮ፣ መቆየት ስላልቻልን ነበር።
ከጀርባው ምንም ታላቅ ትርጉም የለም።
እና ለመቀበል ከባድ የሚያደርገውም ይሄ ነበር።
ምንም መፈጠር አልነበረበትም።
ምንም ማለቅ አልነበረበትም።
ምንም ዋስትና አልነበረውም።
ቢሆንም ግን፣ በነበረ ጊዜ፣ እውን ነበር።
ከትልልቆቹ ይልቅ ትንንሾቹን ነገሮች አስታውሳለሁ።
ሲደክማት ያላትን ድምጽ...
ሀሳብ ውስጥ ስትሆን የሚታይባትን የፈዘዘ ፊት...
ትኩረት ሰጥቼ እየሰማዃት እንዳልሆነ ስታቅ የምታየኝን አስተያየት።
ጠዋቱ ወደየ ግል ሕይወታችን ስለሚለያየን ሳንተኛ ያሳለፍናቸውን ሌሊቶች።
ምንም በማያስቁ ነገሮች ስንስቅ አስታውሳለሁ።
ምንም ሳናወራ አብረን የምንቀመጥባቸው ጊዜያት ትዝ ይሉኛል።
ለአንዲት አጭር እና ሞኝ አፍታ በመጨረሻም የኔ የሆነ ሰው አገኘሁ ብዬ ሳስብ አስታውሳለሁ።
ብቸኝነት እንዲህም ያደርጋል።
ጊዜያዊው መጠለያ ዘላለማዊ ቤት ሆኖ እንዲሰማህ ያደርግሃል።
ምናልባት እኔም እሷ ላይ ያደረኩት ይሄንኑ ይሆናል።
ምናልባት ታላቁ ፍቅሯ እኔ አልነበርኩም።
ምናልባት የሆነ ሰው ባስፈለጋት ጊዜ የተገኘሁ ሰው ብቻ ነበርኩ።
ምናልባት የኔ አልነበረችም።
ምናልባት ለተወሰነ አፍታ ብቸኝነቴን ዝም ያሰኘችልኝ ሰው ብቻ ነበረች።
ይሄንን በማመን ውስጥ የሆነ አይነት ጭካኔ አለ።
ፍቅር ከሁኔታዎች በላይ እንዲሆን እንፈልጋለን። ሁሉንም ማብራሪያ እንዲቋቋም እንፈልጋለን። ሁለት ሰዎች የእውነት የሚፋቀሩ ከሆነ የሆነ መንገድ ያገኛሉ ብለን ማመን እንፈልጋለን።
ግን አንዳንዴ አያገኙም።
አንዳንዴ ፍቅር ርቀትን ማሸነፍ አይችልም።
አንዳንዴ የማይጣጣሙ ሕይወቶችን ማሸነፍ አይችልም።
አንዳንዴ ሁለት ሰዎች የተለያየ ሕይወት ይፈልጋሉ።
አንዳንዴ አንደኛው ሰው ሲለወጥ ሌላኛው እንዳለ ይቆያል።
አንዳንዴ ማንም ማንንም አይከዳም።
ማንም ግድ መስጠት አያቆምም።
ማንም ክፉውን ሰው አይሆንም።
ያስተማረችኝ ትልቁ ትምህርት ይሄ ነው።
ፍቅር ሊጠፋ እንደሚችል ሳይሆን...
... ፍቅር ኖሮም በቂ ላይሆን እንደሚችል።
ይሄን እውነት ከልቤ ጠልቼው ነበር።
የነበረንን ነገር ሁሉ ትርጉምየለሽ አድርጎታል ብዬ አስቤ ነበር። ፍቅር ሳያድነን ዝም ብሎ የሚኖር ከሆነ ፋይዳው ምንድን ነው?
ግን በሗላ የተሳሳተ ጥያቄ እየጠየኩ እንደሆነ ተረዳሁ።
ጸሐይ ማታ ስለምትጠልቅ ፋይዳቢስ አትሆንም።
ዘፈን ስለሚያልቅ ትርጉሙን አያጣም።
ሕይወት ለዘላለም ስለማይቀጥል ትርጉምየለሽ አይሆንም።
ፍቅርም ምናልባት ትርጉሙን ላለማጣት ለዘላለም መኖር አያስፈልገውም ይሆናል።
ምናልባት ማለቁ አንዱ ውድ የሚያደርገው ነገር ይሆናል።
ጊዜያዊ ነን።
ሁሉም ነገር ጊዜያዊ ነው።
ይሄ ሁሉንም ነገር ከንቱ አያደርገውም።
ግን ሁሉንም ነገር ተሰባሪ ያደርገዋል።
እና ምናልባት ተሰባሪነት ሕይወት ፈቃዳችንን ሳትጠይቅ ከሰጠችን ጥቂት የውበት አይነቶች አንዱ ይሆናል።
እኔና እሷ፣ አንዳችን ለአንዳችን የተፈጠርን መሆናችንን አላውቅም።
ከእንግዲህ በዕጣ ፈንታ አላምንም።
ግን መኖሯ የሕይወቴን ብቸኝነት ያቀለለበት ጊዜ እንደነበር አውቃለሁ።
እና ምናልባት የኔም ለሷ ተመሳሳይ እንደነበረላት...
ምናልባት ግንኙነታችን መሆን የሚያስፈልገው ያንን ብቻ ነበር።
እጣፈንታ፣ ዘላለማዊነት ወይም ፍቅር ሁሉን ድል እንደሚነሳ ማረጋገጫ ሳይሆኑ...ለአፍታም ቢሆን የህይወትን ትርጉም አልባነት የምንሽርባቸው ትርጉሞቻችን ናቸው በፍቅር ውስጥ አምላክን አይቼበት አመስግኜበትም ነበርና!!።
:
:
ብቻ ዝም ነው!
ዮሓቶኤል | 1 |
| 11 | እጣፈንታ፣ ዘላለማዊነት ወይም ፍቅር ሁሉን ድል እንደሚነሳ ማረጋገጫ ሳይሆኑ...ለአፍታም ቢሆን የህይወትን ትርጉም አልባነት የምንሽርባቸው ትርጉሞቻችን ናቸው በፍቅር ውስጥ አምላክን አይቼበት አመስግኜበትም ነበርና!!።
:
: | 103 |
| 12 | ☕ አንድ ስኒ ቡና...
📖 አንድ ድንቅ ታሪክ...
🌙 እና ከዓለም የተለየ ጥቂት ጊዜ!
ከብዙ ጭንቀትና ውጥንቅጥ በኋላ ራስዎን የሚያሳርፉበት ምርጥ መንገድ ምንድን ነው?
በጥሩ ታሪክ ውስጥ መጥፋት! ❤️
ከፍቅር እስከ ምስጢር፣
ከሐዘን እስከ ደስታ፣
ከምናብ እስከ ልብ የሚነኩ ታሪኮች...
ሁሉም እዚህ ይጠብቁዎታል! 📚✨
ቡናዎን ይዘው ይቀመጡ፤ ታሪኮቹን እኛ እናቀርባለን! 👇
t.me/Fiction_123 | 161 |
| 13 | ንፊው
በጠቢባን ፈላስፎች የማይመከር
በቡጢና ዛቻ የማይበገር
ወንፊት....
ይመርጣል የጂል ፊት
ወዝውዞ ጨፍሮ ቁናየን ሲሞላ
ህጉ ነውና አላይም ማሽላ
እንኳንስ እንክርዳድ፡.....
ግዝፍ ያለ ነገር መቼ ያሳልፋል?
ሳስበው!
ሳስበው!
ጆሮየን ይመስላል።
✍🏽ፋሪስ | 299 |
| 14 | ከእውነታው ዓለም ለጥቂት ጊዜ ማምለጥ ይፈልጋሉ? 📖✨
አንዳንድ ጊዜ ከድካም፣ ከውጥንቅጥ እና ከዕለት ተዕለት ጭንቀት ለመራቅ የምንፈልገው ሩቅ ቦታ መሄድ አይደለም…
አንድ ጥሩ ታሪክ ብቻ በቂ ነው። ❤️📚
በእያንዳንዱ ታሪክ ከአዲስ ገጸ-ባህሪ ጋር ይተዋወቃሉ፣
ከፍቅር ጋር ይስቃሉ፣ በሀዘን ይነካሉ፣ አንዳንዴም ራስዎን በታሪኩ ውስጥ ያገኙታል።
📖 ልብ የሚነኩ አጫጭር ልብ ወለዶች
✨ ድንቅ የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎች
❤️ ስሜትን የሚያነቃቁ ታሪኮች
ሁሉንም በአንድ ቦታ ያገኛሉ!
ከእውነታው ዓለም ለጥቂት ጊዜ ወጥተው፣ ወደ ምናብ ዓለም ይግቡ! 🌍✨
አሁኑኑ ይቀላቀሉን 👇👇👇
t.me/Fiction_123 | 327 |
| 15 | እመጓ ከሚለው መፅሀፍ ውስጥ አባ አክሊሉ የሚባሉ አባት የተናገሩትን
በተለይ እኔንና መሰሎቼን የሚወክለንና ለእኛ መማሪያ ይሆናል ያልኩትን ትንሽ ነገር ልፃፍላችሁ
ገፅ 162 _163
👉✍️✍️ በአፍላ ትጀምራላችሁ በወረት ትተውታላችሁ ያወቃችሁትን ትረሳላችሁ ያላወቃችሁትን ለማወቅ ትጥራላችሁ የያዛችሁትን ትረግጣላችሁ የረገጣችሁትን ትይዛላችሁ ምኞታችሁ ልክ የለውም አምሮታችሁ ብዙ ነው ።
የአማራችሁን ስታገኙ ወዲያው ይሰለቻችኋል ።ተው የተባላችሁትን ትሽራላችሁ የተከለከላችሁትን ትደፍራላችሁ የተፈቀደላችሁን ችላ ትሉታላችሁ ቤተ መቅደስ እንዳትገቡ ብትከለከሉ ወደፊት ቤተ መቅደሱን በመስታወት ሰርታችሁ
መቅደስ ባትገቡም እንኳን ሁሉን ከውጭ ሆናችሁ ማዬት ትፈልጋላችሁ ሁሉን ማወቅ ትፈልጋላችሁ በአንዱም ግን አትጠቀሙበትም ሁሉ አላችሁ ግን ባዷችሁን ናችሁ ሀይማኖት እንጅ እምነት የላችሁም 😢
✍️ቀጠሉ አባ ሰውነታቸው እንደ ቅኔ ዘራፊ በስሜት ይናጣል
መድሀኒት ነው ያልከው ?
መቀሚያውን ነግሬህ ማርከሻውን ሳልገልጥልህ መጀመሪያውን ብቻ ሞጭልፈህ ትተኸኝ ትሄዳለህ ።ጥበብን ሀ ግዕዝ ብዬ ላስተምርህ ብሞክር መንደር ውስጥ በቃረምካት እውቀት ተመክተህ በመሰልቸት ሆ ሳብዕ ብለህ ቀድመህ ትዘጋዋለህ ። የግል ታሪካችሁ ቢታይ ወጥነት የጎደለው ከዚህም ከዚያም የተለከፈከፈ የተማሪ ከፋዳ ውስጥ ያለ እህል ይወስላል ። ተምራችሁ እውቀት ስታገኙ ሰርታችሁ ሀብት ስታፈሩ ከላይ የሆናችሁበትን ሀገር ለቃችሁ ሰፋ ወዳለው እንሂድ ብላችሁ እንደገና ከታች ትጀምራላችሁ ትቀጥላላችሁ በመጨረሻ ከጀመራችሁበት ትገኛላችሁ ቸኩላችሁ ትወስናላችሁ ወዲያው ትፀፀታላችሁ በፅኑ ታማችኋል 😢
✍️ከታሪክ ፍቅርንና ልማትን ሳይሆን ጥላቻንና ጥፋትን ለይታችሁ ትቆፍራላችሁ ።ከዚያም ቀጥላችሁ የከበረ ማዐሸድን እንዳወጣችሁ ሁሉ በኩራት ደረታችሁን ነፍታችሁ ሳትመርጡ ሁሉን በአደባባይ ትዘሩታላችሁ እናም ወደኋላ ስለታሪካችሁና ስለቅርሳችሁ ባሰባችሁ ቁጥር ፍርሀትና ሀፍረት ይሰማችኋል ። ስለሆነም ከኋላ ታሪካችሁና ክብራችሁ እየራቃችሁ መጣችሁ የአሸናፊነትንና የተሸናፊነትን ትርጉም በአንድ ላይ የያዙ ሀውልቶችን ታቆማላችሁ 🥺
✍️ለግልፅነትና ለነፃነት እያላችሁ በምታደርጉት ሽኩቻ ዕርቃን ወደ መሆን ወረዳችሁ 😢
ቅቤ ላይወጣችሁ ትናጣላችሁ በዚህ አለም ጥድፊያ ታማችኋል
ሀገራችሁን ትንቃላችሁ 🥺 ጥላችሁ ለመሄድ ትፈልጋላችሁ ከሄዳችሁ በኋላ ደግሞ አፍታ ሳትቆዩ ሀገሬ ናፈቀኝ ትላላችሁ ።በቁማችሁ የናቃችሁትን የሀገራችሁን አፈር በሞታችሁ ልትለብሱት ትናፍቃላችሁ ለሀገሬ አፈር አብቃኝ ብላችሁ በድናችሁን ልካችሁ የወገኖቻችሁን ልብ ትሰብራላችሁ 💔 ግብዝነታችሁ መጠን የለውም 🥺 | 418 |
| 16 | 📖 ከእውነታው ዓለም ለጥቂት ጊዜ ማምለጥ ይፈልጋሉ?
አንድ መጽሐፍ ብቻ አንዳንዴ ወደ ሺህ ዓለማት ሊወስድዎት ይችላል። 🌍✨
ፍቅር፣ ሕመም፣ ምስጢር፣ ተስፋ እና የማይረሱ ገጸ-ባህሪያት… ሁሉንም በአንድ ቦታ ያገኛሉ።
📚 በየዕለቱ ልብ የሚነኩ አጫጭር ልብ ወለዶችና ድንቅ የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎች!
✨ ወደ ምናብ ዓለም ጉዞዎን ዛሬ ይጀምሩ!
አሁኑኑ ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇
t.me/Fiction_123 | 385 |
| 17 | አንዳንድ ታሪኮች አእምሮህን ይይዛሉ
አንዳንዶቹ ግን ልብህን ይነካሉ።
ፍቅር።
መለያየት።
ተስፋ።
ናፍቆት።
እንባ።
እያንዳንዱ ገጽ ሌላ ስሜት።
እያንዳንዱ ታሪክ ሌላ ትውስታ።
ልብህ የሚወዳቸውን ታሪኮች እዚህ ታገኛለህ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/Fiction_123 | 98 |
| 18 | ከዕለት ተዕለት ውጥንቅጥ እና ጭንቀት ማምለጥ ይፈልጋሉ? 🛋️☕️
ከቃላት በላይ ሕይወትን የሚለማመዱበት፣ ከልብ የሚነኩ እና የማይረሱ ገጸ-ባህሪያት ጋር አብረው የሚጓዙበትን ልዩ የምናብ ዓለም እንጋብዝዎታለን።
በየዕለቱ ልብ የሚነኩ፣ ጥልቅ ስሜት ያላቸው እና አዕምሮን የሚያረኩ አጫጭር ልብ ወለዶችን እና ድንቅ የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎችን በእኛ ቻናል ያገኛሉ።
✨ የዕለት ተዕለት ሕይወትዎን ድካም ትተው ወደ እውነተኛው የጥበብ ዓለም ይቀላቀሉን!
አሁኑኑ ይቀላቀሉን
👇👇👇👇👇👇👇👇
t.me/Fiction_123 | 114 |
| 19 | የታጠቁ ዘራፊዎች ወደ ባንክ ገብተው “አንድም ሰው እንዳይንቀሳቀስ! ገንዘቡ የመንግሥት ነው፤ ህይወታችሁ ግን የእናንተ ነው” ሲሉ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ተናገሩ፡፡
ሁሉም ሰው ወለሉ ላይ በደረቱ ተኛ፡፡ ይኼ “Mind Changing Concept” ይባላል፤ ከተለመደው ወጣ ባለ መልኩ የሰዎችን አስተሳሰብ መቀየር ነውና፡፡ ጠረጴዛ ላይ ተደፍታ የነበረች አንዲት ሴት የማጉረምረም ድምጽ ስታሰማ፣ ከዘራፊዎች አንዱ ቆጣ ብሎ፣ “እመቤት እንደሰለጠነ ሰው አስቢ እንጂ፡፡
ይህ እኮ ዘረፋ እንጂ አስገድዶ መድፈር አይደለም ” አላት፡፡ ፀጥ አለች፡፡ ይኼ “Being Professional” ነው፤ በሰለጠንክበት ጉዳይ ላይ ብቻ ትኩረት ታደርጋለህና፡፡
ዘራፊዎቹ ያለምንም ችግር ቤታቸው ገቡ፡፡ ከዘራፊዎቹ መካከልልጅ እግሩ እና የMaster of Business Administration ተመራቂው የተዘረፈው ገንዘቡ እንዲቆጠር ሃሳብ አቀረበ፡፡ ነገር ግን በዕድሜ ታላቅ የሆነውና እስከስድስተኛ ክፍል ብቻ የተማረው ዘራፊ፣ በቁጣ “አንተ የማትረባ ደደብ! ይህን ሁሉ ገንዘብ ማን ይቆጥራል? ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ዜና ላይ ስንት እንደዘረፍን ይነግሩናል፡፡” ይኼ “Experience” ይባላል፡፡
ዛሬ ዛሬ በትምህርት ከሚገኝ ዕውቀት ይልቅ ‘ልምድ' የበለጠ ዋጋ አለው፡፡ ዘረፋው ከተፈፀመ በኋላ፣ የባንኩ ማናጀር የባንኩን ሱፐርቫይዘር ጠርቶ በአስቸኳይ ፖሊስ እንዲጠራ ነገረው፡፡ ሱፐርቫይዘሩ ግን፣ “ቀይ ተረጋጋ! እየውልህ፣ መጀመሪያ ከካዘና 10 ሚሊየን አንስተን ለራሳችን እንውሰድ፡፡
ከዚያም ባለፉት ወራት የወሰድነውን 70 ሚሊየን እንጨምርበት፡፡ ለፖሊስ ሪፖርት ማድረግ ያለብን ይህን ገንዘብ ዛሬ ከተዘረፈው ጋር ደምረን ነው” አለው፡፡ ይኼ “Swim with the tide” ይባላል፡፡ የተፈጠረን አስቸጋሪ ሁኔታ ለራስ ጥቅም ማዋል እንደማለት፡፡
ሱፐርቫይዘሩም አለ፣ “በየወሩ ዘረፋ ቢካሄድብን እንዴት መልካም ነበር!” በሚቀጥለው ቀን፡፡ ከባንኩ የተዘረፈው ገንዘብ 100 ሚሊየን እንደሆነ በቴሌቪዥን ዜና ተነገረ፡፡
ዘራፊዎች ደነገጡ፤ የዘረፉትንም መቁጠር ጀመሩ፤ ማመን አቃታቸው፤ ደግመው ቆጠሩ፤ ያው ነው፡፡ ትንሽ ቆይተው እንደገና መቁጠር ጀመሩ፤ ተመሳሳይ መጠን - 20 ሚሊየን ብቻ! በጣም ተናደዱ፣ “እኛ ህይወታችንን ለአደጋ አጋልጠን 20 ሚሊየን ብቻ ስናገኝ፣ የባንክ ማናጀሩ ቁጭ ብሎ 80 ሚሊየን እንዴት ያገኛል?” ከንፈራቸውን ነከሱ፣ ጠረጴዛውን በቡጢ ነረቱ፡፡ ሌባ ከመሆን መማር ይሻላል ማለት ይህ አይደል?i (Africa’s elites are lords of poverty! ያለው ማን ነበር?)
የማናጀሩ ፊት በፈገግታ እንደ ማለዳ ፀሐይ አብረቅርቋል፤የደስታ ግምጃ አድምቆታል በሽርክና ገበያው የተፈጠረበት ጉድለት ተሞልቶለታልና፡፡ ይኼንን “Seizing the opportunity” ይሉታል፡፡ ዋነኞቹ ዘራፊዎች እነማን ናቸው? | 557 |
| 20 | ከዓለም ጭንቀት ወጥተው ከልብ የሚነኩ ገጸ-ባህሪያት ጋር አብረው የሚኖሩበት ልዩ ምዕራፍ።
የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፦
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/Fiction_123 | 449 |
