ru
Feedback
ኖህቶኤል ከመጻሕፍት ገፅ📚

ኖህቶኤል ከመጻሕፍት ገፅ📚

Открыть в Telegram

ይህ የኖህቶኤል ሀሳቦች የሚንፀባረቁበት ቻናል ነው። በማንበብ ብቁ እና ጤናማ እውቀት ያላቸውን ትውልድ እናፍራ! @noahtoael for anything https://telega.io/c/Noahtoaels_Idea I blog about marketing and sales Buy ads: https://telega.io/c/Noahtoaels_Idea

Больше
3 223
Подписчики
+424 часа
+117 дней
+3430 день
Архив постов
አንዳንድ ጊዜ ልብ የምትፈልገው አንድ ሰው ሳይሆን፣ የራስን ስሜት የሚገልጽ ታሪክ ነው። ህመም፣ ደስታ እና ፍቅር በገጸ-ባህሪያት ህይወት ውስጥ ሲንጸባረቁ። የራስህን ታሪክ እዚህ ታገኘዋለህ። 👉 https://t.me/Fiction_123"

የልብህ ማረፊያ የሀሳብህ መስተዋት ✨ ​አንዳንድ ጊዜ ህይወት በምስጢር የተሞላች ናት። የምንናገረው የለንም፣ የምንሰማው አጥተን እንንገላታለን። ነገር ግን፣ ሁሉም ነገር በቃላት ውስጥ አለ። ​የሰው ልጅ ስሜት፣ የህይወት ውጣ ውረድ እና ያልተነገሩ ሚስጥሮች በልብ ወለድ መልክ ሲነገሩ። ለራስህ የምትገዛበት ትንሽ ሰዓት፣ ለልብህ የምትሰጠው እረፍት። ​ከእኛ ጋር ይሁኑ፤ ታሪክዎን እዚህ ያገኙታል፡ 👉 https://t.me/Fiction_123

ታሪኩ እያለቀ ነዉ ​በየቀኑ የምናያቸው የህይወት ገጠመኞች፣ የምንሰማቸው የሰው ልጅ ምስጢራት... አንዳንዶቹ ልብን የሚነኩ፣ ሌሎቹ ደግሞ የሚያስተምሩ ናቸው። የህይወትን ትርጉም በታሪኮች ውስጥ ለመፈ
ታሪኩ እያለቀ ነዉ ​በየቀኑ የምናያቸው የህይወት ገጠመኞች፣ የምንሰማቸው የሰው ልጅ ምስጢራት... አንዳንዶቹ ልብን የሚነኩ፣ ሌሎቹ ደግሞ የሚያስተምሩ ናቸው። የህይወትን ትርጉም በታሪኮች ውስጥ ለመፈለግ ዝግጁ ነዎት? ​✅ አጫጭር ልብ ወለዶች ✅ እውነተኛ የህይወት ገጠመኞች ✅ ጥልቅ የአእምሮ እረፍት ​አሁኑኑ ይቀላቀሉንና ሚስጥራዊ ታሪኮችን ይጋሩ፡ 👉 https://t.me/Fiction_123

ማንበብ ይወዳሉ?💝

እማሆይ ነጫጭ ልብሳቸውን ከቢጫ ቆባቸው ጋር አድርገው ሰርክ እየዋሉ የሚያድሩበት ደብር ማታውን የመገበርያ ስንዴ ሲለቅሙ አምሽተው ስለነበር ጠዋት በመቅደሱ እንቅልፍ ቢጤ ተጫጫናቸውና ጥግ ላይ መቋሚያቸውን ደገፍ ብለው እንቅልፍ ሸለብ አደረጋቸው በመሀል ታድያ ያ የተለመደው ቅዠታቸው አባኗቸው ሲነቁ ካህኑ "በፍርሀተ እግዚአብሔር ወበሀይማኖት ወበፍቅር ቅረቡ" እያሉ ነበርና ደንገጥ ብለው ወደፊት ቀረብ አሉ ጥር በመሆኑ የሙሽራ መአት ተሰብስበዋል ልባቸው ደንገጥ ደንገጥ ሲልባቸው ቀና ብለው አንዱን ሙሽራ ተመለከቱት የቀድሞ ወዳጃቸው ነው ከሁለት አመት በፊት ለመጨረሻ ጊዜ ሲገናኙ እንዲህ ነበር የሆነው "አተወኝም አደል" በችኮላና የወንድነት ስሜት በሚፈታተነው ድምፅ "አንቺን ነው የማገባው" ብሎ ከንፈሮቹን ወደጎመጀላቸው ከንፈሮቿ ላካቸው ....እጆቹም ቀስ በቀስ ከእንገቷ መንሸራተት ጀመሩ በቀጣዩ ቀን ግን አልነበረም አይታው አታውቅም ከሁለት አመታት በኋላ የሳቸው እጅ በነካው ስጋወደም ቆርቦ ለማግባት  መጥቶ ቢያገኙት አይኖቻቸው እንባ አዘሉ እና እንደምንም መልሰው ዋጥ አደረጉት

ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው እንጂ የተሰጠውን አይደለም። የድካማችሁን ፍሬ አታጡም!! ከመልካም ፍሬያችሁ የዘራችሁት ያ ድካማችሁ ያለዋጋ የሚቀር አይምሰላችሁ!!😇

ማንበብ ይወዳሉ? ታዲያ እውነተኛ የህይወት ገጠመኞች የያዙ አጫጭር ታሪኮችን እና ልብ ወለዶችን ለመከታተል ይህንን ቻናል ይቀላቀሉ። ​የአእምሮን በር የሚከፍቱ፣ ስሜትን የሚያነቃቁ እና የሚማርኩ ታሪኮች በየቀኑ ይቀርቡልዎታል። ​ይቀላቀሉን: 👇👇👇👇👇👇 https://t.me/Fiction_123

ታሪኩ እያለቀ ነዉ ​በየቀኑ የምናያቸው የህይወት ገጠመኞች፣ የምንሰማቸው የሰው ልጅ ምስጢራት... አንዳንዶቹ ልብን የሚነኩ፣ ሌሎቹ ደግሞ የሚያስተምሩ ናቸው። የህይወትን ትርጉም በታሪኮች ውስጥ ለመፈ
ታሪኩ እያለቀ ነዉ ​በየቀኑ የምናያቸው የህይወት ገጠመኞች፣ የምንሰማቸው የሰው ልጅ ምስጢራት... አንዳንዶቹ ልብን የሚነኩ፣ ሌሎቹ ደግሞ የሚያስተምሩ ናቸው። የህይወትን ትርጉም በታሪኮች ውስጥ ለመፈለግ ዝግጁ ነዎት? ​✅ አጫጭር ልብ ወለዶች ✅ እውነተኛ የህይወት ገጠመኞች ✅ ጥልቅ የአእምሮ እረፍት ​አሁኑኑ ይቀላቀሉንና ሚስጥራዊ ታሪኮችን ይጋሩ፡ 👉 https://t.me/Fiction_123

የልብህ ማረፊያ፣ የሀሳብህ መስተዋት ✨ ​አንዳንድ ጊዜ ህይወት በምስጢር የተሞላች ናት። የምንናገረው የለንም፣ የምንሰማው አጥተን እንንገላታለን። ነገር ግን፣ ሁሉም ነገር በቃላት ውስጥ አለ። ​የሰው ልጅ ስሜት፣ የህይወት ውጣ ውረድ እና ያልተነገሩ ሚስጥሮች በልብ ወለድ መልክ ሲነገሩ። ለራስህ የምትገዛበት ትንሽ ሰዓት፣ ለልብህ የምትሰጠው እረፍት። ​ከእኛ ጋር ይሁኑ፤ ታሪክዎን እዚህ ያገኙታል፡ 👉 https://t.me/Fiction_123

ሞት ብትፈራውም ብትንቀውም የማይቀር እዳ ወይም መንገድ ነው።የዕድሜህ ማጠር ወይም መርዘም አያስጨንቅህ የፈጣሪ ፈቃድ ነውና።ይልቁንም በተሰጠችህ እያንዳንዷ ቀን በመልካምና በደስታ ለመኖር ስጋህን ተጠንቀቀው ፣ነፍስህን ቁጠራት፣እምነትህን ጠንቅቀው። የሚስጥር ሙዳይ ሁን እንጂ የእሳት ማንደጃ ወናፍ አትሁን።ሰዎች ሊሰሙህ በሚችሉበት ችሎታቸውና ፍላጎታቸው መጠን ብቻ ተናገር፣ቁጥብ እንጂ ዝርው አትሁን።ለእውቀት ትጋ።በከፊል በተረዳከው ነገር ራስህን እንደ አዋቂ አትቁጠር።በከፊል ከማወቅ አለማወቅ ይሻላል።ስራ ስትሰራ ደግሞ ነገ ትቼው ለምሞተው ወይም ብሰራ የሚጠቀመው ሌላ ነው በሚል ተስፋ ቢስ ሆነህ ሳይሆን ዘላለም እንደምትኖር ያክል በመትጋት ነው።ትጋት ጥሩ ነው።ችኮላህ ግን ውጤት አያመጣም፤በችኮላ መስራትና በፍጥነት መስራት የተለያዩ ናቸው።ርኩሰት የእውቀትና የስልጣኔ መገለጫ አይደለምና ማንነትንና ሰብዓዊ ክብርን ከሚያጎድፉ ተግባራት መታቀብን ገንዘብ አድርግ። እናም በየእለቱ ኑሮህ ጠንቃቃ ሁን ያለጸጸት ነገን ለመኖር ዛሬን በቁም ነገር አሳልፍ ፤ውሳኔውችህ ትክክለኛ መሆናቸውን መርምር ፤ልክ እንደገና ህይወትን የመኖር እድል ቢኖርህ ወይም አንደገና የመወለድ እድል ቢኖርህ ደግመህ የምትኖረውንና ለማከናወን የምትመርጠውን አይነት ህይወት ለመኖር ሞክር።እንዲህ ያለ ጥያቄ ብትጠየቅ መልስህ ምን ይሆን?አንደገና የመወለድ ምርጫ ቢኖርህ ኢትዮጵያ ውስጥ ኢትዮጵያዊ ሁነህ ለመወለድ ትመርጣለህ?የያዝከውንስ ሙያ በድጋሜ ትመርጠዋለህን?ያገባሀትን ሚስትስ እንደገና ታገባታለህ ወይስ መነኩሴ ከሆንክ እንደገና የምንኩስና ህይወትን ትደግመዋለህን? ልክ እንደገና ህይወትን የመኖር እድል ቢኖርህ ወይም አንደገና የመወለድ እድል ቢኖርህ ደግመህ የምትኖረውንና ለማከናወን የምትመርጠውን አይነት ህይወት ለመኖር ሞክር። ዝጎራ📙 ገጽ 314 - 315

አንድ ጥሩ ታሪክ የአንድ ሰው ህይወት ሊቀይር ይችላል! ✍️ ​ከዕለት ተዕለት ውጣ ውረድ በመላቀቅ ወደ ጥበብ እና ልብ ወለድ አለም ለትንሽ ጊዜ መጓዝ ይፈልጋሉ? እንግዲያውስ ወደዚህ የጥበብ ዓለም እንኳን በደህና መጡ። ​አዳዲስ እና ትኩስ ታሪኮች፣ እንዲሁም ስሜትዎን የሚነኩ ፅሁፎች በየቀኑ የሚለቀቁበት ቻናላችንን ዛሬውኑ ይቀላቀሉ! ​አሁኑኑ ይከተሉን: 🔗 https://t.me/Fiction_123

   እራሴን እና ያሉኝን ነገሮች በስስት የምወደው እኔ  ከእለታት በአንዱ ጎዶሎ ቀን (ሙሉማ ቢሆን ከራሴ አያጎድለኝም) ከማንነቴ አጠገቤ ካሉት ነገሮች እየቀነስኩ ወደድኩት "ኧረ አንቺ ልጅ ተረጋጊ" ሲሉኝ "አበጀሁ" እያልኩ አፈቀርኩት እንዳይከፋው እንዳይለቀኝ ያልሆንኩትን ሆንኩለት እውነታውን ግን ደመነፍሴ "ስኳር እና ጨው ናችሁ አትዋሀዱም" እያለ አንድ አይነት መሠልን እንጂ አንድ እንዳልሆንን ደጋግሞ ይነግረኛል መሄድህ ስለማይቀር የኔ እና ያንተ የሆነውን ነገር ሁሉ...       ሁሉንም አውጣልኝ ሁሉንም አንሳልኝ ከወላዲት አምላክ ከስእሏ በቀር ከሀዘኔ እናት ስትሄድ ስትርቀኝ ቤቴን ሙይው ብዬ ደግሞ እንድለምናት ✍

¹³እስቲ የእግዚአብሔርን አሠራር አስተውል፤ እግዚአብሔር ያላቃናውን ማን ሊያቃናው ይችላል?  ¹⁴ጊዜው መልካም ሲሆን ደስ ይበልህ፤ ጊዜውም ክፉ ሲሆን አስተውል ፤ ይህንንም ያንንም ያደረገ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ ሰው የወደፊቱን ማንኛውንም ሁናቴውን ሊያውቅ አይችልም።😇 ጽሐፈ መክብብ፦7፥13-14

¹³እስቲ የእግዚአብሔርን አሠራር አስተውል፤ እግዚአብሔር ያላቃናውን ማን ሊያቃናው ይችላል?  ¹⁴ጊዜው መልካም ሲሆን ደስ ይበልህ፤ ጊዜውም ክፉ ሲሆን አስተውል ፤ ይህንንም ያንንም ያደረገ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ ሰው የወደፊቱን ማንኛውንም ሁናቴውን ሊያውቅ አይችልም።😇 ጽሐፈ መክብብ፦7፥13-14

¹³እስቲ የእግዚአብሔርን አሠራር አስተውል፤ እግዚአብሔር ያላቃናውን ማን ሊያቃናው ይችላል?  ¹⁴ጊዜው መልካም ሲሆን ደስ ይበልህ፤ ጊዜውም ክፉ ሲሆን አስተውል ፤ ይህንንም ያንንም ያደረገ እግዚአብሔር ነው፤ ስለዚህ ሰው የወደፊቱን ማንኛውንም ሁናቴውን ሊያውቅ አይችልም።😇 ጽሐፈ መክብብ፦7፥13-14

ህይወት እንደ መጽሐፍ ገጾች ናት! አንዳንዴ አሳዛኝ፣ አንዳንዴ ደስታ የተሞላባት። የእርስዎ የህይወት ምዕራፍ ምንም ይሁን ምን፣ ልብዎን የሚያክሙ፣ የሚያነቃቁ እና የሚስብ ታሪኮችን እዚህ ያገኛሉ። አብረን ለማንበብ ቤተሰብ ይሁኑ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/Fiction_123

✍ . . .ተማሪው መምህሩን "ለምንድን ነው ሰዎች ካፈቀሩት ሰው የተለየ ሰው የሚያገቡት?"  ሲል ጠየቀው። መምህሩም:- "ጥያቄህን ለመመለስ በቅድሚያ ወደ ስንዴ ማሳ ሂድና ከመካከልም ምርጡን ስንዴ ይዘህ ና፤ ነገር ግን ህግ አለው። በስንዴው መካከል እየመረጥክ የምታልፈው አንድ ጊዜ ብቻ ነው። ወደኋላ ተመልሰህ መልቀም አትችልም ‼️" ተማሪውም ወደ ማሳው ሄደ ። በመጀመርያው መስመር አይኑ ውስጥ ትልቅ የስንዴ ፍሬ ተመለከተ፣ ወደደውም፤ ነገርግን ከዚህ የበለጠ ሌላ እንደሚኖር በመገመት አለፈው። እንደገና የበለጠ ትልቅ ፍሬ ተመለከተ ቢሆንም አሁንም የበለጠ እንዳለ በማሰብ መጠበቅ ጀመረ። በኋላ የማሳውን ከግማሽ በላይ ቦታ ካጠናቀቀ በኋላ .... አሁን እያየ ያለው የስንዴ ፍሬ እሱ እየተወ ካለፋቸው ትልቅ እንዳልሆነ ተረዳ ። እሱ ትልልቅ ሲፈልግ ምርጦችን ማጣቱን ተገነዘበ ። በመጨረሻም ያለምንም ስንዴ ባዶ እጁን ተመለሰ። የገባውንም ቃልኪዳን አፍርሶ ወደኋላ ሳይመለስ የሆነውን ሁሉ ለመምህሩ ነገረው ። መምህሩም " የተሻለውን ለማግኘት ስትል ጥሩ የሚባሉትን ተውካቸው። በኋላ ግን በውሳኔህ ተፀፀትክ። ይህ ስህተት በብዙ ሰዎች የሚሰራ ነው። እነሱ በሌሎች ፍቅር ይወድቁና በእጃቸው ያሉትን ጥሩ ሰዎች እስከ ፍፃሜ ያጣሉ።" ተማሪውም " ያ ማለት ማንም በፍቅር መውደቅ የለበትም ማለትህ ነው? " መምህሩም ሲመልስ "  አይደለም። ማንኛውም ሰው የሚስማማውን ሲያገኝ በፍቅር ሊወድቅ ይችላል።  ነገርግን የእውነት በፍቅር ከወደቅክ ያንን ያፈቀርከውን ሰው ሌሎችን በማግኘት ጥማት፣ በከፍተኛ የራስወዳድነት ስሜት እና ከሌሎች ጋር በማነፃፀር ልትተወው አይገባም ።" ተማሪው " ካፈቀሩት ሰው ውጪ የተጋቡ መጨረሻቸው ምን ይሆናል? " መምህሩም " ይህንን ጥያቄህን ለመመለስ ወደ በቆሎ ማሳው ትሄድና አስቀድሞ ከሁሉም ትልቁን በቆሎ ይዘህ ተመለስ። ህጉ ስንዴው ላይ እንደነበረው ነው ።" ይለዋል፤  ተማሪውም ወደ በቆሎው ማሳ ተጓዘ።  እንደመጀመሪያው ላለመሳሳት ከፍተኛ ጥንቃቄ አደረገ። ከማሳው መሃል እንደደረሰ የተስማማበትን በትልቅነቱ መካከለኛ የሆነውን የበቆሎ ፍሬ ወሰዶ ወደ መምህሩ ተመለሰ። ያደረገውንም ለመምህሩ ገለፀለት። መምህሩም "  ይህ ባዶ እጅህን ያልመጣህበት ጊዜ ነው። ጥሩ ያልከውን ተመልክተህ እምነትህን ጥለህበት ይዘህ መጣህ። ይህ ጋብቻ እውን የሚሆንበት አንዱ መንገድ ነው።" ተማሪው በነገሩ ግራ ተጋብቶ ቆመ። መምህሩም " ያወዛገበህ ነገር ምንድን ነው? " ተማሪውም " ያፈቀርነውን ማግባት ነው የሚሻለው ወይንስ ያገባነውን ማፍቀር? አዎ ይህን ነገር ለማወቅ እጅግ ጓጉቻለሁ።" መምህሩም "ለዚህ መልሱ በጣም ቀላል ነው። ፍቃደኛ ከሆንክ አንዱን አምነህ መቀበል ነው ።" ህይወት ልክ በቅርጫት ውስጥ እንዳሉ ፍራፍሬዎች ናት። የምትወደውን አይነት ወይም ጥሩ ንጥረ ነገር የያዘውን መርጠህ ልትበላ ትችላለህ። 'በብልሃት ልትመርጥ ይገባሃል. . . ለራስህ እውነተኛና ታማኝ ከሆንክ በምትመርጠው ምርጫ ልትሳሳት አትችልም' ።

ወንድሞች፦የሚያዋጣን እግዚአብሄር ነው 😇🙏

ማንበብ ይወዳሉ?💝

​👁️ ማወቅ ወይስ ዝም ብሎ መኖር? ​በዚህ ምድር ላይ ሁለት አይነት ሰዎች ብቻ አሉ። የመጀመሪያዎቹ ዝም ብለው የተሰጣቸውን ህይወት የሚኖሩ፣ ማህበረሰቡ የጫነባቸውን እውነት ሳያጣሩ የሚቀበሉ እና በለመዱት መስመር ብቻ የሚጓዙ ናቸው። ሁለተኛዎቹ ደግሞ ለማወቅ የሚራቡ ናቸው። ​መማር ማለት በትምህርት ቤት ወንበር ላይ ተቀምጦ ወረቀት መሰብሰብ አይደለም። እውነተኛ መማር ማለት አእምሮህን ከተጋረደበት መጋረጃ መግለጥ፣ አለምን በራስህ አይን ማየት እና ትናንት ከነበርከው በላይ ዛሬ ማደግ ነው።
​"የማያውቅ ሰው ጨለማ ውስጥ ነው፤ ማወቅ የሚጀምር ሰው ግን የራሱን እሳት ያነድዳል።"
​💡 ማወቅ ምን ይሰጥሃል?ፍፁም ነፃነት፦ ሳታውቅ ስትቀር የሰዎች ጥገኛ ትሆናለህ። ስታውቅ ግን ማንም ሰው ሊያታልልህ ወይም ሊመራህ አይችልም። የራስህ ጌታ ትሆናለህ። ​ልዩነት፦ አለማወቅ ሰዎችን ሁሉ አንድ አይነት (መንጋ) ያደርጋቸዋል። እውቀት ግን ካሉበት ረግረግ አውጥቶ ከፍ ያደርግሃል። ​የውስጥ ጉልበት፦ እውነተኛ እውቀት ያለህ ሰው ስትሆን ፍርሃትህ ይቀንሳል። ምክንያቱም ጨለማን የምትፈርደው ስለምታየው ሳይሆን ስታጣው ነው። ​⚡ የእውነተኛ አዋቂ ሰው መንገዶች፦ሁልጊዜ ዝግጁ መሆን፦ "ሁሉንም አውቃለሁ" የምትልበት ቀን መማርህን ያቆምክበት ቀን ነው። እውነተኛ አዋቂ ሁሌም አዲስ ነገር ለመቅሰም ዝግጁ ነው። ​ከስህተት መማር፦ አለማወቅ ስህተት አይደለም፤ ካለማወቅህ ውስጥ ተምረህ አለመውጣት ግን ትልቅ ውድቀት ነው። ​በምክንያት መኖር፦ እያንዳንዱን የምታደርገውን ነገር "ለምን?" ብለህ ጠይቅ። ህይወትህን በምክንያት እና በእቅድ እንጂ በዘፈቀደ አትምራት።
​"መማር አእምሮን ፈጽሞ የማይደክምበት ብቸኛው ነገር ነው።"
​ማወቅህን አታቁም፤ አእምሮህን መገበውን ቀጥል። እውቀት የአንተ ትልቁ መሳሪያ እና ሀይልህ ነው! 🔥🧠