ru
Feedback
BUREAU OF FINANCE - ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION - Page

BUREAU OF FINANCE - ADDIS ABABA CITY ADMINISTRATION - Page

Открыть в Telegram
2 900
Подписчики
-324 часа
-57 дней
+3330 день

Загрузка данных...

Облако тегов
Нет данных
Возникли проблемы? Пожалуйста, обновите страницу или обратитесь к нашему support-менеджеру .
Входящие и исходящие упоминания
---
---
---
---
---
---
Привлечение подписчиков
июль '26
июль '26
+21
в 0 каналах
июнь '26
+95
в 0 каналах
Get PRO
май '26
+61
в 0 каналах
Get PRO
апрель '26
+57
в 0 каналах
Get PRO
март '26
+57
в 0 каналах
Get PRO
февраль '26
+222
в 0 каналах
Get PRO
январь '26
+120
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '25
+258
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '25
+62
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '25
+180
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '25
+44
в 0 каналах
Get PRO
август '25
+89
в 1 каналах
Get PRO
июль '25
+62
в 0 каналах
Get PRO
июнь '25
+45
в 0 каналах
Get PRO
май '25
+92
в 0 каналах
Get PRO
апрель '25
+80
в 0 каналах
Get PRO
март '25
+346
в 0 каналах
Get PRO
февраль '25
+532
в 0 каналах
Get PRO
январь '25
+219
в 1 каналах
Get PRO
декабрь '24
+432
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '24
+193
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '24
+178
в 0 каналах
Get PRO
сентябрь '24
+43
в 1 каналах
Get PRO
август '24
+73
в 1 каналах
Get PRO
июль '24
+58
в 1 каналах
Get PRO
июнь '24
+37
в 2 каналах
Get PRO
май '24
+34
в 0 каналах
Get PRO
апрель '24
+36
в 0 каналах
Get PRO
март '24
+10
в 0 каналах
Get PRO
февраль '24
+17
в 1 каналах
Get PRO
январь '24
+11
в 0 каналах
Get PRO
декабрь '23
+144
в 0 каналах
Get PRO
ноябрь '23
+11
в 0 каналах
Get PRO
октябрь '23
+299
в 0 каналах
Дата
Привлечение подписчиков
Упоминания
Каналы
13 июля+1
12 июля0
11 июля+1
10 июля+3
09 июля+2
08 июля+3
07 июля0
06 июля+2
05 июля+3
04 июля+2
03 июля+2
02 июля+1
01 июля+1
Посты канала
የከተማችን ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ በማካሄድ ላይ እንገኛለን ። በዛሬ ማለዳው ክፍለ ጊዜ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የ5 ዓመት የህግ ማውጣት ሚና፣ የህዝብ ውክልና አፈፃፀም፣ የአስፈፃሚ አካላት ክትትልና ቁጥጥር አፈጻጸም ሪፖርትና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ተወያይተን አፅድቀናል። በአሁኑ ሰአት የከተማችን ዋና ኦዲተር 107 የከተማዋ ተቋማት ላይ ያዘጋጀው ሪፓርት እየቀረበ ነው ። ውድ የከተማችን ነዋሪዎች ሁሉም አጀንዳዎች በአዲስ ሚድያ ኔትዎርክ ስርጭት እየተላለፈ ስለሆነ መከታተል ትችላላችሁ ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ

2
+5
Нет текста...
142
3
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ያቀረቧቸው 12ቱ ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች:: 1. የኢኮኖሚ መረጋጋት እና የኑሮ ውድነትን ማቃለል፡- የከተማዋ ነዋሪ ቀዳሚ ጥያቄ የሆነውን የኑሮ ውድነት መቋቋም ዋነኛ የትኩረት ሥራ ይሆናል። 2. የሥራ ዕድል ፈጠራ፡- የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የሚመጡ ዕድሎችን በመጠቀም በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የሥራ አጥነት ምጣኔን መቀነስ። 3. የመሠረተ-ልማት አስተዳደር፡- ባለፉት ዓመታት የተገነቡ ግዙፍ መሠረተ-ልማቶችን እና የኮሪደር ልማቶችን መጠበቅና አገልግሎታቸውን በዘላቂነት ማስቀጠል። 4. የሀብት አያያዝና ጥገና ፡- አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ከመጀመር ጎን ለጎን የተገነቡ መንገዶችን፣ መናፈሻዎችንና መብራቶችን በጥራት የመያዝና የመጠገን ባህል ላይ በጀት መመደብ። 5. የከተማ ውበትና ፅዳት፡- የተገነቡ የኮሪደር መስመሮች በፅዳትና በአረንጓዴነት እንዲቀጥሉ ከህብረተሰቡና ከግሉ ዘርፍ ጋር የተቀናጀ አሰራር መዘርጋት። 6. ትራንስፖርት እና የትራፊክ ፍሰት፡- ከከተማዋ ፈጣን እድገት ጋር አብሮ የሚሄድ ቀልጣፋ የሕዝብ ትራንስፖርት አቅርቦትና አስተዳደር ሥርዓትን ማጠናከር። 7. መልካም አስተዳደርና ዲጂታላይዜሽን፡- ብልሹ አሰራርን ለመቀነስ በ"አዲስ መሶብ" 50 በመቶ የደረሰውን አገልግሎት ወደ 100 በመቶ በማሳደግ አሰራሩን ሙሉ በሙሉ ማዘመን። 8. የማህበራዊ ልማት ማጠናከር፡- የተማሪዎች ምገባና አልባሳት አቅርቦትን ማስቀጠል፤ እንዲሁም አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ የጤና ባለሙያዎችን አቅም ማሳደግ። 9. የገቢ አሰባሰብና ፋይናንስ ዲሲፕሊን፡- ለዘላቂ ልማት የሚውሉ ገቢዎችን በአግባቡ መሰብሰብ፣ የታክስ መሠረቱን ማስፋት እና ቁጠባን ማረጋገጥ። 10. ሰላምና ጸጥታን ማረጋገጥ፡- የማኅበረሰብ አቀፍ የጸጥታ አደረጃጀቶችን በማጠናከር ወንጀልን መቀነስ፣ እንዲሁም ሕገ-ወጥ የመሬት ወረራና ግንባታን በመከላከል የሕግ የበላይነትን ማስፈን። 11. የቤት ልማት ፕሮግራሞች፡- የነዋሪውን የቤት ጥያቄ ለመመለስ በመንግስት፣ በግል ዘርፍና በሕብረት ሥራ ማኅበራት የቤት ልማትን በስፋት ማከናወን። 12. የውሃ እና የመንገድ ፕሮጀክቶች፡- የተጀመሩ ሜጋ የውሃ አቅርቦት ፕሮጀክቶችን ማጠናቀቅ፣ እንዲሁም የመንገድ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት ኔትወርኩን ማጠናከር። በአጠቃላይ አዲስ አበባን ለነዋሪዎቿ ምቹ፣ ስሟና ግብሯ የተናበበ ስማርት ከተማ ለማድረግ የጀመርነው ልማት በጥራት፣ በስፋትና በፍጥነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታውቀዋል።
195
4
+6
Нет текста...
176
5
https://www.facebook.com/share/v/1CyVTVaVbo/
174
6
https://www.facebook.com/share/v/18ysKWzDhV/
178
7
በ2018 በጀት ዓመት 350 ቢሊዮን ብር ገደማ ገቢ መሰብሰብ ችለናል።። የገቢ መሰረትን በማስፋትና የሚሰበሰብ ገቢ ፍትሀዊነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲሰበሰብ በማድረግ በሰፊው በመሰራቱ የ2ዐ18 ገቢ አሰባሰብ ከ2017 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት አንፃር በ 116.3 ቢሊዮን ብር ወይም 50 % እድገት አሳይቷል። ግብር ከፋዮቻችንን ከልብ እናመሰግናለን!! ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ህዝቦቿን ይባርክ! ከንቲባ አዳነች አቤቤ
207
8
+4
Нет текста...
190
9
አዲስ አበባን እንደ ስሟ ለመቀየር የተገባው ቃል በተግባር ተተርጉሟል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብና ለኑሮ ተስማሚ ለማድረግ የተገባውን ታሪካዊ ቃል በተግባር ለመተርጎም ባለፉት አምስት ዓመታት በርካታ መሠረታዊና ሥር-ነቀል ለውጦች መከናወናቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 4ኛ መደበኛ ጉባኤውን በዛሬው ዕለት ማካሄድ የጀመረ ሲሆን፤ በጉባኤው ላይ የ2018 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትና የ2019 በጀት ዓመት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለምክር ቤቱ ያቀረቡትን የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተከትሎ፣ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ሰፊ ማብራሪያና ምላሽ የሰጡ ሲሆን፤ የቀረበው አጠቃላይ ሪፖርት በምክር ቤቱ ሙሉ ድምፅ ጸድቆ የመጀመሪያው ቀን ውሎ በስኬት መጠናቀቁ ታውቋል። ከንቲባዋ በሪፖርታቸው፤ በከተማዋ ሥር ሰደው የነበሩ ኋላ ቀር አስተሳሰቦችንና ዘርፈ-ብዙ ችግሮችን በፅናት ተጋፍጦ በመለወጥ፣ መዲናዋን የልማት፣ የውበትና የሰላም አስተማማኝ ማዕከል ማድረግ ተችሏል ብለዋል። በተለይም ባለፉት አምስት ዓመታት እንደ ‘ዓድዋ ድል መታሰቢያ’ ያሉ ትውልድ ተሻጋሪ ታላላቅ ፕሮጀክቶችንና መሠረተ-ልማቶችን በመገንባት፣ አሰባሳቢና ጠንካራ የወል ትርክቶችን በጋራ ለመቅረጽ ፅኑ መሠረቶች መጣላቸውን ገልጸዋል። መዲናዋ ሰላሟን ዘላቂና አስተማማኝ፣ ውብ፣ ፅዱና አረንጓዴ በማድረግ ለኢትዮጵያውያን የብልፅግና እውነተኛ ተምሳሌትነቷን እያረጋገጠች መቀጠሏን የጠቆሙት ከንቲባዋ፤ ቀደም ሲል በከተማዋ እስከ 74 በመቶ ደርሶ የነበረውን ያልተደራጀና ኋላ ቀር የሻንቲ ገጽታ በተከናወኑ መጠነ-ሰፊ እንደገና የማልማትና የኮሪደር ሥራዎች ወደ 30 በመቶ ዝቅ ማድረግ መቻሉን ይፋ አድርገዋል። ይህ ታሪካዊ እመርታ አዲስ አበባን ከአፍሪካ 10 ዋና ዋና ፅዱ ከተሞች አንዷ በማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ዕውቅናና ክብር ያስገኘ መሆኑንም አክለዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞም ቀደም ሲል 2.8 በመቶ ብቻ የነበረው የከተማዋ አጠቃላይ የአረንጓዴ ሽፋን በአምስት ዓመታት ውስጥ ወደ 24 በመቶ ከፍ እንዲል መደረጉን አስታውቀዋል። በተቋማት ግንባታና በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያም የከተማ አስተዳደሩ ነፃ፣ ገለልተኛና ብቁ የሆኑ ተቋማትን መገንባት ቁልፍ ስትራቴጂ አድርጎ በመሥራቱ የላቀ ውጤት መመዝገቡን አንስተው፤ ተቋማዊ አገልግሎቱ እንዲዘምን በተሰጠው ልዩ ትኩረት፤ ዋና መሥሪያ ቤትን ጨምሮ 11 የ"አዲስ መሶብ" የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግሥት አገልግሎት መስጫ ማዕከላት ተከፍተው በሙሉ አቅማቸው በሥራ ላይ ይገኛሉ ብለዋል። በእነዚህ ዘመናዊ ማዕከላት እስካሁን ለ263 ሺህ ተገልጋዮች ፈጣን አገልግሎት መስጠት የተቻለ ሲሆን፣ በማዕከላቱ የተመዘገበው የተገልጋዮች እርካታ በአማካይ 99 በመቶ መድረሱ ተረጋግጧል። ይህ የተገኘው ውጤት ለዘመናት በብልሹ አሠራር፣ በእንግልትና በተገልጋዮች ምሬት ይታወቅ ለነበረው ዘርፍ ትልቅና ታሪካዊ ስኬት መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጠቁመው፤ ቀሪ የመንግሥት አገልግሎቶች በቀጣዩ አዲሱ የበጀት ዓመት ወደ ዲጂታል ሥርዓት እንደሚገቡ አስታውቀዋል።
239
10
+6
Нет текста...
216
11
https://www.facebook.com/share/p/1BL3vPLCaT/
227
12
https://www.facebook.com/share/p/18C6NQXKQB/
226
13
https://www.facebook.com/share/p/18yDQVQLdF/
228
14
https://www.facebook.com/share/p/1BepBj36nZ/
231
15
የከተማዋን የጎርፍ ተጋላጭነትን ከግምት ዉስጥ በማስገባት ቅድሚያ አቅደን የለየናቸዉና የማቅለያ እርምጃ የተወሰደባቸዉ ስራዎች የተከናወኑ እና እየተከናወኑ ያሉ ሲሆን ይህም በአንድ ወቅት ብቻ ሳይሆን በዘላቂነት መፍትሄ እየተሰጠበት የሚሰራ የህዝባችንን እና የተቋማት ቅንጅት የሚሻ ቀዳሚ ተግባር ነዉ፡፡ በም/ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዋና ስራ አስኪያጅ ኢንጅነር ወንድሙ ሴታ https://www.facebook.com/share/v/18wLy5gbt7/
275
16
https://www.facebook.com/share/v/1B5WPn8Tkd/
260
17
https://www.facebook.com/share/p/1Bf1jb9Rpm/
264
18
https://www.facebook.com/share/p/1EoN8JQ7s3/
264
19
https://www.facebook.com/share/p/1AQFhENFHc/
264
20
https://m.facebook.com/story.php?story_fbid=pfbid02ueYq27xk3swVivW6d55hxBjgHudws3YT1LMxuqbWmL2a71618tQFEnSJnquvoJFyl&id=100069235718601&mibextid=Nif5oz
266