ru
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 395 подписчиков, занимая 6 113 место в категории Религия и духовность и 2 343 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 395 подписчиков.

Согласно последним данным от 26 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 541, а за последние 24 часа — 19, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 34.65%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает N/A% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 4 988 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 0 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 33.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 27 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

14 395
Подписчики
+1924 часа
+1197 дней
+54130 день
Архив постов
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል።” 2ኛ ጴጥ 3፥9 የሰንበት ትምህርት
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል።” 2ኛ ጴጥ 3፥9 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ማርያም እንተ ኅፍረት https://vm.tiktok.com/ZM6wvHmkn/

"የአምላክ ልጆች ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።" መዝ 28፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️You
"የአምላክ ልጆች ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።" መዝ 28፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ቅድስት አትናስያ https://vm.tiktok.com/ZM6wY5WRH/

"በሽበታሙ ፊት ተነሣ፥ ሽማግሌውንም አክብር፥ አምላክህንም ፍራ!" ዘሌ 19፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https
"በሽበታሙ ፊት ተነሣ፥ ሽማግሌውንም አክብር፥ አምላክህንም ፍራ!" ዘሌ 19፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በክርስቶስ ማደግ https://vm.tiktok.com/ZM6TmcrG6/

የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ማስጀመርያና የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር በምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ተከናወነ። የካቲት 4/6/2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በምዕራብ ሀረርጌ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች መምሪያ አዘጋጅነት በተከናወነው በዚህ ሥልጠና ላይ በሀገረ ስብከቱ ከመንበረ ጵጵስናው ርእሰ ከተማ ከሚገኙ 6ቱ አድባራት ጀምሮ በሁሉም ወረዳ ቤተክህነቶች ሥር የሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች የተውጣጡ አባላትና አመራሮች ተገኝተዋል።  ሥልጠናው በሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት ከሌሎች ሀገረ ስብከቶች ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበርና በማስተግበር ረገድ ባለፈው በ 2015 ዓ/ም በቤተ ክርስቲያናችን ላይ በደረሰው መቅራዊ ችግር ምክንያት ከጥር 27/2015 ዓ/ም አስከ ሐምሌ 19/2016 ድረስ በስደት ላይ በመቆየቱና  በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች የዘገየ ቢሆንም ከቅዱስ ሲኖዶስ የወረደውን መመርያ በመቀበል በማስፈጸም በሒደት ላይ ይገኛል። ሒደቱም በቀጣዩ ዓመት ወደ ትግበራ ለመግባት እንዲያግዝ ታልሞ የተዘጋጀ  ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ  በሀገረ ስብከቱ መጀመሩን ለማብሠርና ለቅድመ ዝግጅት እንዲረዳ ታስቦ የተዘጋጀ ሥልጠና  እንደሆነ የሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች መምሪያ ሀላፊና የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ መልአከ ሰላም ቀሲስ አክሊሉ ተናግረዋል። አያይዘውም ሥልጠናው ለሁለት ቀናት የተዘጋጀ መሆኑንና ከ9 ወረዳ ቤተክህነት ሰንበት ትምህርት ቤት ከተቋቋመባቸው አብያተ ክርስቲያናት የተውጣጡ ሊቃነ መናብርትና መምህራን እንደተገኙ ተናግረዋል። ሥልጠናው ከጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በተመደቡ መምህራን በአራት ርዕሰ ጉዳዮች ተሰጥቶ በትግበራው ዙርያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በሥልጠናው መርሐ ግብር ሰልጣኞች በቂ ግንዛቤ ማግኘታቸውን ለዝግጅት ክፍላችን ቃላቸውን የሰጡ ሲሆን አንድነቱ እየተገባደደ በሚገኘው የዘንድሮ ዓመት ለትግበራው የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን በማማሏት ሥልጠናዎችን በማጠናከር በቀጣይ ዓመት በተወሰኑ የሥርዓተ ትምህርት ክፍሎች ከ50% በላይ በ55 አብያተ ክርስቲያናት  ወደ ትግበራ እንደሚገባ የሀገረ ስብከቱ የጭሮ ከተማ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ መምህር መኮንን ተናግረዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

"ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።" ኤፌ 5፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም
"ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።" ኤፌ 5፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ሽምግልና ጥሎሽ እና ጋብቻ https://vm.tiktok.com/ZM63BQKTw/

"ነገር ግን ዓይኖቻችን ወደ አንተ ናቸው።" 2ኛ ዜና 20፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 h
"ነገር ግን ዓይኖቻችን ወደ አንተ ናቸው።" 2ኛ ዜና 20፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

“ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።” መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም
“ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።” መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የካቲት 1 ጉባኤ ቁስጥንጥንያ https://vm.tiktok.com/ZM6cJbyna/

ስለ ዘመነ አስተርእዮ መምህራን እና መጻሕፍት እንዲህ እንዳሉን....... በኅቡዕ መገለጥ እና በግልጥ መገለጥ በኅቡዕ መገለጥ ማለት:- ባለቤቱ ራሱን ሳይገልጥ በምሳሌ ወይም በምስጢር ሲያናግር ልክ እግዚአብሔር ሙሴን በሲና ተራራ ያናግረው እንደነበር : አብርሃምን : ሄኖክን : ዳዊትን : ኢሳይያስን : ኤርምያስ : ዳንኤልን እንዲሁም ሌሎችን ያናግረበት የነበረው መንገድ ነው:: በዚህም ድምጹን በመስማት ወይም በህልም በመታየት ሕልውናውን ይገልጥላቸዋል:: በግልጥ መገለጥ ማለት:- በከብቶች በረት ተወልዶ "ወልድ ዘላዕሉ ሕጻን ዘታሕቱ" ተብሎ ከባሕርይ አባቱ ከአብ እና ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ሆኖ ሢሰለስ ሲቀደስ : ወልድ በማዕከለ ዮርዳኖስ ቆሞ አብ ከሰማይ ሆኖ ቃሉን ሲሰጥ እና መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል ሲወርድ : በተአምራቱ እና በትምህርቱ :  በተዘጋ ደጃፍ በመግባት : እንዲሁም በቅዱሳት መጻሕፍት ራሱን ገልጧል:: ሌላው....... ለብዙዎች መገለጥ እና ለጥቂቶች መገለጥ ለብዙዎች መገለጥ ማለት እግዚአብሔር አምላክ እስራኤላውያንን ቀይ ባህርን ከፍሎ በማሻገር ከሰማይ መና እያወረደ በመመገብ ከድፍን አለት ውሃን እያፈለቀ ጥማቸውን በማስታገስ በህቡዕ ታይቷቸዋል : ሕላዌውን ገልጧል::  ለነነዌ ሰዎች ሩቅ በሆነች መዓቱ : የሚባላ እሳትን በማሳየት አልያም እንደ ሰዶም እና ገሞራ ሰዎች በማጥፋት በምስጢር ተገልጿል:: ለጥቂቶች መገለጥ ማለት አዳምን : አብርሃምን : ሙሴን እና አሮንን እንዲሁም ሌሎቹን በተናጠል እንዳናገረ : እንደታየ ያለ ነው:: ስለዚህም አበው እንዲህ ሲሉ እንዳዘዙን  በዘመነ አስተርእዮ ክርስቶስን እንድንገልጥ  እንድንሰብክ : በጾማችን : በጸሎታችን : በሕይወታችን .... በሁሉ ነገራችን አምላካችን ክርስቶስን እንድንሰብክ:: ዛሬስ በእኛ ሕይወት በጥምጣሙ : በከበሮው : በዝማሬው : በስብከቱ : በአገልግሎታችን ማን ይሆን እየተገለጠ ያለው?  ክርስቶስ አምላካችን ወይስ .....? መንግሥተአብ በርሃኔ ጥር -30 - 2016 (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu
(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

"በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።" ያዕ 1፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራ
"በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።" ያዕ 1፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu