es
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

El canal የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 395 suscriptores, ocupando la posición 6 113 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 343 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 395 suscriptores.

Según los últimos datos del 26 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 541, y en las últimas 24 horas de 19, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 34.65%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener N/A% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 4 988 visualizaciones. En el primer día suele acumular 0 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 27 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 395
Suscriptores
+1924 horas
+1197 días
+54130 días
Archivo de publicaciones
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል።” 2ኛ ጴጥ 3፥9 የሰንበት ትምህርት
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል።” 2ኛ ጴጥ 3፥9 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ማርያም እንተ ኅፍረት https://vm.tiktok.com/ZM6wvHmkn/

"የአምላክ ልጆች ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።" መዝ 28፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️You
"የአምላክ ልጆች ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።" መዝ 28፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

"በሽበታሙ ፊት ተነሣ፥ ሽማግሌውንም አክብር፥ አምላክህንም ፍራ!" ዘሌ 19፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https
"በሽበታሙ ፊት ተነሣ፥ ሽማግሌውንም አክብር፥ አምላክህንም ፍራ!" ዘሌ 19፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ማስጀመርያና የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር በምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ተከናወነ። የካቲት 4/6/2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በምዕራብ ሀረርጌ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች መምሪያ አዘጋጅነት በተከናወነው በዚህ ሥልጠና ላይ በሀገረ ስብከቱ ከመንበረ ጵጵስናው ርእሰ ከተማ ከሚገኙ 6ቱ አድባራት ጀምሮ በሁሉም ወረዳ ቤተክህነቶች ሥር የሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች የተውጣጡ አባላትና አመራሮች ተገኝተዋል።  ሥልጠናው በሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት ከሌሎች ሀገረ ስብከቶች ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበርና በማስተግበር ረገድ ባለፈው በ 2015 ዓ/ም በቤተ ክርስቲያናችን ላይ በደረሰው መቅራዊ ችግር ምክንያት ከጥር 27/2015 ዓ/ም አስከ ሐምሌ 19/2016 ድረስ በስደት ላይ በመቆየቱና  በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች የዘገየ ቢሆንም ከቅዱስ ሲኖዶስ የወረደውን መመርያ በመቀበል በማስፈጸም በሒደት ላይ ይገኛል። ሒደቱም በቀጣዩ ዓመት ወደ ትግበራ ለመግባት እንዲያግዝ ታልሞ የተዘጋጀ  ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ  በሀገረ ስብከቱ መጀመሩን ለማብሠርና ለቅድመ ዝግጅት እንዲረዳ ታስቦ የተዘጋጀ ሥልጠና  እንደሆነ የሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች መምሪያ ሀላፊና የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ መልአከ ሰላም ቀሲስ አክሊሉ ተናግረዋል። አያይዘውም ሥልጠናው ለሁለት ቀናት የተዘጋጀ መሆኑንና ከ9 ወረዳ ቤተክህነት ሰንበት ትምህርት ቤት ከተቋቋመባቸው አብያተ ክርስቲያናት የተውጣጡ ሊቃነ መናብርትና መምህራን እንደተገኙ ተናግረዋል። ሥልጠናው ከጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በተመደቡ መምህራን በአራት ርዕሰ ጉዳዮች ተሰጥቶ በትግበራው ዙርያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በሥልጠናው መርሐ ግብር ሰልጣኞች በቂ ግንዛቤ ማግኘታቸውን ለዝግጅት ክፍላችን ቃላቸውን የሰጡ ሲሆን አንድነቱ እየተገባደደ በሚገኘው የዘንድሮ ዓመት ለትግበራው የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን በማማሏት ሥልጠናዎችን በማጠናከር በቀጣይ ዓመት በተወሰኑ የሥርዓተ ትምህርት ክፍሎች ከ50% በላይ በ55 አብያተ ክርስቲያናት  ወደ ትግበራ እንደሚገባ የሀገረ ስብከቱ የጭሮ ከተማ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ መምህር መኮንን ተናግረዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

"ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።" ኤፌ 5፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም
"ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።" ኤፌ 5፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ሽምግልና ጥሎሽ እና ጋብቻ https://vm.tiktok.com/ZM63BQKTw/

"ነገር ግን ዓይኖቻችን ወደ አንተ ናቸው።" 2ኛ ዜና 20፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 h
"ነገር ግን ዓይኖቻችን ወደ አንተ ናቸው።" 2ኛ ዜና 20፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

“ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።” መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም
“ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።” መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የካቲት 1 ጉባኤ ቁስጥንጥንያ https://vm.tiktok.com/ZM6cJbyna/

ስለ ዘመነ አስተርእዮ መምህራን እና መጻሕፍት እንዲህ እንዳሉን....... በኅቡዕ መገለጥ እና በግልጥ መገለጥ በኅቡዕ መገለጥ ማለት:- ባለቤቱ ራሱን ሳይገልጥ በምሳሌ ወይም በምስጢር ሲያናግር ልክ እግዚአብሔር ሙሴን በሲና ተራራ ያናግረው እንደነበር : አብርሃምን : ሄኖክን : ዳዊትን : ኢሳይያስን : ኤርምያስ : ዳንኤልን እንዲሁም ሌሎችን ያናግረበት የነበረው መንገድ ነው:: በዚህም ድምጹን በመስማት ወይም በህልም በመታየት ሕልውናውን ይገልጥላቸዋል:: በግልጥ መገለጥ ማለት:- በከብቶች በረት ተወልዶ "ወልድ ዘላዕሉ ሕጻን ዘታሕቱ" ተብሎ ከባሕርይ አባቱ ከአብ እና ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ሆኖ ሢሰለስ ሲቀደስ : ወልድ በማዕከለ ዮርዳኖስ ቆሞ አብ ከሰማይ ሆኖ ቃሉን ሲሰጥ እና መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል ሲወርድ : በተአምራቱ እና በትምህርቱ :  በተዘጋ ደጃፍ በመግባት : እንዲሁም በቅዱሳት መጻሕፍት ራሱን ገልጧል:: ሌላው....... ለብዙዎች መገለጥ እና ለጥቂቶች መገለጥ ለብዙዎች መገለጥ ማለት እግዚአብሔር አምላክ እስራኤላውያንን ቀይ ባህርን ከፍሎ በማሻገር ከሰማይ መና እያወረደ በመመገብ ከድፍን አለት ውሃን እያፈለቀ ጥማቸውን በማስታገስ በህቡዕ ታይቷቸዋል : ሕላዌውን ገልጧል::  ለነነዌ ሰዎች ሩቅ በሆነች መዓቱ : የሚባላ እሳትን በማሳየት አልያም እንደ ሰዶም እና ገሞራ ሰዎች በማጥፋት በምስጢር ተገልጿል:: ለጥቂቶች መገለጥ ማለት አዳምን : አብርሃምን : ሙሴን እና አሮንን እንዲሁም ሌሎቹን በተናጠል እንዳናገረ : እንደታየ ያለ ነው:: ስለዚህም አበው እንዲህ ሲሉ እንዳዘዙን  በዘመነ አስተርእዮ ክርስቶስን እንድንገልጥ  እንድንሰብክ : በጾማችን : በጸሎታችን : በሕይወታችን .... በሁሉ ነገራችን አምላካችን ክርስቶስን እንድንሰብክ:: ዛሬስ በእኛ ሕይወት በጥምጣሙ : በከበሮው : በዝማሬው : በስብከቱ : በአገልግሎታችን ማን ይሆን እየተገለጠ ያለው?  ክርስቶስ አምላካችን ወይስ .....? መንግሥተአብ በርሃኔ ጥር -30 - 2016 (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu
(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

"በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።" ያዕ 1፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራ
"በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።" ያዕ 1፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu