ar
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

الذهاب إلى القناة على Telegram

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 395 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 113 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 343 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 395 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 26 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 541، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 19، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 34.65‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً N/A‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 4 988 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 0 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 27 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 395
المشتركون
+1924 ساعات
+1197 أيام
+54130 أيام
أرشيف المشاركات
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል።” 2ኛ ጴጥ 3፥9 የሰንበት ትምህርት
“ለአንዳንዶች የሚዘገይ እንደሚመስላቸው ጌታ ስለ ተስፋ ቃሉ አይዘገይም፥ ነገር ግን ሁሉ ወደ ንስሐ እንዲደርሱ እንጂ ማንም እንዳይጠፋ ወዶ ስለ እናንተ ይታገሣል።” 2ኛ ጴጥ 3፥9 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ማርያም እንተ ኅፍረት https://vm.tiktok.com/ZM6wvHmkn/

"የአምላክ ልጆች ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።" መዝ 28፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️You
"የአምላክ ልጆች ሆይ፥ ለእግዚአብሔር አምጡ፥ ክብርንና ምስጋናን ለእግዚአብሔር አምጡ።" መዝ 28፡1 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ቅድስት አትናስያ https://vm.tiktok.com/ZM6wY5WRH/

"በሽበታሙ ፊት ተነሣ፥ ሽማግሌውንም አክብር፥ አምላክህንም ፍራ!" ዘሌ 19፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https
"በሽበታሙ ፊት ተነሣ፥ ሽማግሌውንም አክብር፥ አምላክህንም ፍራ!" ዘሌ 19፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

በክርስቶስ ማደግ https://vm.tiktok.com/ZM6TmcrG6/

የሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ማስጀመርያና የግንዛቤ መስጫ መርሐ ግብር በምዕራብ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ተከናወነ። የካቲት 4/6/2016 ዓ.ም (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) በምዕራብ ሀረርጌ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች መምሪያ አዘጋጅነት በተከናወነው በዚህ ሥልጠና ላይ በሀገረ ስብከቱ ከመንበረ ጵጵስናው ርእሰ ከተማ ከሚገኙ 6ቱ አድባራት ጀምሮ በሁሉም ወረዳ ቤተክህነቶች ሥር የሚገኙ ሰ/ት/ቤቶች የተውጣጡ አባላትና አመራሮች ተገኝተዋል።  ሥልጠናው በሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤት አንድነት ከሌሎች ሀገረ ስብከቶች ሥርዓተ ትምህርቱን በመተግበርና በማስተግበር ረገድ ባለፈው በ 2015 ዓ/ም በቤተ ክርስቲያናችን ላይ በደረሰው መቅራዊ ችግር ምክንያት ከጥር 27/2015 ዓ/ም አስከ ሐምሌ 19/2016 ድረስ በስደት ላይ በመቆየቱና  በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች የዘገየ ቢሆንም ከቅዱስ ሲኖዶስ የወረደውን መመርያ በመቀበል በማስፈጸም በሒደት ላይ ይገኛል። ሒደቱም በቀጣዩ ዓመት ወደ ትግበራ ለመግባት እንዲያግዝ ታልሞ የተዘጋጀ  ለሥርዓተ ትምህርቱ ትግበራ  በሀገረ ስብከቱ መጀመሩን ለማብሠርና ለቅድመ ዝግጅት እንዲረዳ ታስቦ የተዘጋጀ ሥልጠና  እንደሆነ የሀገረ ስብከቱ የሰ/ት/ቤቶች መምሪያ ሀላፊና የሰ/ት/ቤቶች አንድነት ሰብሳቢ መልአከ ሰላም ቀሲስ አክሊሉ ተናግረዋል። አያይዘውም ሥልጠናው ለሁለት ቀናት የተዘጋጀ መሆኑንና ከ9 ወረዳ ቤተክህነት ሰንበት ትምህርት ቤት ከተቋቋመባቸው አብያተ ክርስቲያናት የተውጣጡ ሊቃነ መናብርትና መምህራን እንደተገኙ ተናግረዋል። ሥልጠናው ከጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በተመደቡ መምህራን በአራት ርዕሰ ጉዳዮች ተሰጥቶ በትግበራው ዙርያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። በሥልጠናው መርሐ ግብር ሰልጣኞች በቂ ግንዛቤ ማግኘታቸውን ለዝግጅት ክፍላችን ቃላቸውን የሰጡ ሲሆን አንድነቱ እየተገባደደ በሚገኘው የዘንድሮ ዓመት ለትግበራው የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን በማማሏት ሥልጠናዎችን በማጠናከር በቀጣይ ዓመት በተወሰኑ የሥርዓተ ትምህርት ክፍሎች ከ50% በላይ በ55 አብያተ ክርስቲያናት  ወደ ትግበራ እንደሚገባ የሀገረ ስብከቱ የጭሮ ከተማ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ምክትል ሰብሳቢ መምህር መኮንን ተናግረዋል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

"ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።" ኤፌ 5፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም
"ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።" ኤፌ 5፡32 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

ሽምግልና ጥሎሽ እና ጋብቻ https://vm.tiktok.com/ZM63BQKTw/

"ነገር ግን ዓይኖቻችን ወደ አንተ ናቸው።" 2ኛ ዜና 20፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 h
"ነገር ግን ዓይኖቻችን ወደ አንተ ናቸው።" 2ኛ ዜና 20፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

“ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።” መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም
“ጸሎቴን በፊትህ እንደ ዕጣን ተቀበልልኝ፥ እጅ መንሣቴም እንደ ሠርክ መሥዋዕት ትሁን።” መዝ 140፡2 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የካቲት 1 ጉባኤ ቁስጥንጥንያ https://vm.tiktok.com/ZM6cJbyna/

ስለ ዘመነ አስተርእዮ መምህራን እና መጻሕፍት እንዲህ እንዳሉን....... በኅቡዕ መገለጥ እና በግልጥ መገለጥ በኅቡዕ መገለጥ ማለት:- ባለቤቱ ራሱን ሳይገልጥ በምሳሌ ወይም በምስጢር ሲያናግር ልክ እግዚአብሔር ሙሴን በሲና ተራራ ያናግረው እንደነበር : አብርሃምን : ሄኖክን : ዳዊትን : ኢሳይያስን : ኤርምያስ : ዳንኤልን እንዲሁም ሌሎችን ያናግረበት የነበረው መንገድ ነው:: በዚህም ድምጹን በመስማት ወይም በህልም በመታየት ሕልውናውን ይገልጥላቸዋል:: በግልጥ መገለጥ ማለት:- በከብቶች በረት ተወልዶ "ወልድ ዘላዕሉ ሕጻን ዘታሕቱ" ተብሎ ከባሕርይ አባቱ ከአብ እና ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ሆኖ ሢሰለስ ሲቀደስ : ወልድ በማዕከለ ዮርዳኖስ ቆሞ አብ ከሰማይ ሆኖ ቃሉን ሲሰጥ እና መንፈስ ቅዱስ በርግብ አምሳል ሲወርድ : በተአምራቱ እና በትምህርቱ :  በተዘጋ ደጃፍ በመግባት : እንዲሁም በቅዱሳት መጻሕፍት ራሱን ገልጧል:: ሌላው....... ለብዙዎች መገለጥ እና ለጥቂቶች መገለጥ ለብዙዎች መገለጥ ማለት እግዚአብሔር አምላክ እስራኤላውያንን ቀይ ባህርን ከፍሎ በማሻገር ከሰማይ መና እያወረደ በመመገብ ከድፍን አለት ውሃን እያፈለቀ ጥማቸውን በማስታገስ በህቡዕ ታይቷቸዋል : ሕላዌውን ገልጧል::  ለነነዌ ሰዎች ሩቅ በሆነች መዓቱ : የሚባላ እሳትን በማሳየት አልያም እንደ ሰዶም እና ገሞራ ሰዎች በማጥፋት በምስጢር ተገልጿል:: ለጥቂቶች መገለጥ ማለት አዳምን : አብርሃምን : ሙሴን እና አሮንን እንዲሁም ሌሎቹን በተናጠል እንዳናገረ : እንደታየ ያለ ነው:: ስለዚህም አበው እንዲህ ሲሉ እንዳዘዙን  በዘመነ አስተርእዮ ክርስቶስን እንድንገልጥ  እንድንሰብክ : በጾማችን : በጸሎታችን : በሕይወታችን .... በሁሉ ነገራችን አምላካችን ክርስቶስን እንድንሰብክ:: ዛሬስ በእኛ ሕይወት በጥምጣሙ : በከበሮው : በዝማሬው : በስብከቱ : በአገልግሎታችን ማን ይሆን እየተገለጠ ያለው?  ክርስቶስ አምላካችን ወይስ .....? መንግሥተአብ በርሃኔ ጥር -30 - 2016 (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu
(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube @eotc-gssu 👉 Facebook @EOTC.GSSU 👉 Telegram @SSUGlobal 👉 Tiktok @eotc_gssu

"በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።" ያዕ 1፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራ
"በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።" ያዕ 1፡12 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! መልካም ዕለተ ሰንበት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu