ru
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 442 подписчиков, занимая 6 042 место в категории Религия и духовность и 2 328 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 442 подписчиков.

Согласно последним данным от 28 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило 550, а за последние 24 часа — 26, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 37.47%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 10.23% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 412 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 477 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 33.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 29 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Религия и духовность.

14 442
Подписчики
+2624 часа
+1347 дней
+55030 день
Архив постов
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በምስራቅ  ሸዋ ሀገረ ስብከት የአድአ ወረዳ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት በስሩ በሚገኙ 18 አጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች አዲሱን የሥርዓተ ትምህርት የማስጀመሪያ መርሐግብር አከናወነ። (ጥቅምት 12 2016 ዓ. ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) በጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ ለሁሉም አህጉረ ስብከት በተሰራጨው ወጥ የሆነ ከ1ኛ- 12ኛ ክፍል ስርዓተ ትምህርት የማስጀመሪያ መርሐግብር ላይ መጋቤ ሐዲስ ቆሞስ አባ ኃ/ገብርኤል የም/ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ኃላፊ ፣ መጋቤ ጥበብ መ/ር እውነቱ ጥላሁን የአድአ ወረዳ ቤ/ክ ዋና ጸሐፊ ፣ ዲ/ን ፍስሐ ታደሰ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ም/ሰብሳቢ ፣ የወረዳው አንድነት ተቀዳሚ ም/ሰብሳቢ ወጣት ከተማ ደረጀ ፣ የሀገረ ስብከቱ አንድነት ዋና ጸሐፊና የወረዳው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የሥራ አመራር ኮመቴ አባላት በተገኙበት በተመረጡ አጥቢያዎች የተከናወነ ሲሆን በሀገረስብከቱ እና በወረዳው አመራሮች የሥርዓተ ትምህርቱ እና የፈተናው ዓላማ ለተማሪዎች ግንዛቤ እንዲሁም አባታዊ መመሪያ እና የስራ አቅጣጫ ተሰጥቷል። በዛሬ መርሐ ግብር በከተማ 12 እና በገጠር 6 በድምሩ በ18 አጥቢያ ለ4ኛ እና ለ7ኛ ክፍል ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የተሰጠ ሲሆን ፈተናው 1951 ተማሪዎች ተፈትነዋል። ከነዚህም ውስጥ 502 ተፈታኞች በአፋን ኦሮሞ የተፈተኑ ናቸው። የወረዳው ሰ/ት/ቤቶች አንድነት እንደገለፀው ከሆነ በቀጣይነትም ኅዳር 02 2016 ዓ.ም በገጠር ሌሎች 8 አጥቢያዎችን ለማስጀመር በእንቅስቃሴ ላይ መሆኑን ገልጸዋል። ለዚህ መርሐግብር መሰካት የወረዳው አንድነት ት/ት ክፍል የጎላ ድርሻ አንደነበረው ተገልጿል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU

የአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ ጥቅምት 11/02/2016 (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ደብረ ምጥማቅ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፈለ
+9
የአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት  ትግበራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ ጥቅምት 11/02/2016   (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የሲዳማ ሀገረ ስብከት  በሀዋሳ ደብረ ምጥማቅ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፈለገ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ለመተግበር የማስጀመሪያ መርሐ ግብር አከናውኗል። ይህን አስመልክቶ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ስብሐት ኪነጥበብ ያለው እንዲሁም ከስብከተ ወንጌል ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት መምህር ተመስገን እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤቱ አመራሮች በተገኙበት በትምህርት ሰዓት ጉብኝት እና አባታዊ ቡራኬ ሰጥተዋል  ወጥነት ያለው ለሰንበት ትምህርት ቤቶች የተዘጋጀው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት  ተዘጋጅቶ በሲኖዶስ ጉባኤ ከጸደቀበት ጊዜ ጀምሮ በሁሉም አህጉረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች በመተግበር ላይ ይገኛል።  እንደ ፈለገ ሃይማኖት  ሰንበት ትምህርት ቤት ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ በያዝነው በ2016 ዓ .ም  የትምህርት ዓመት  ለመተግበር በዝግጅት ላይ የቆየ ሲሆን ለትግበራው የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት  መስከረም 19/ 2016 ዓ. ም በይፋ አስጀምሯል። ትግበራው  ቅድመ መደበኛን  ጨምሮ  ከአንደኛ እስከ አስራ ሁለተኛ  ክፍል ያሉ ተማሪዎችን  በስድስት  ክፍል በመክፈል  እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ  ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የመማር ማስተማር የሚከናወን መሆኑ ተገልጿል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) (ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU

"በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሊአላይቱ ሽሹ" ማቴ 10፡33 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://ww
"በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሊአላይቱ ሽሹ" ማቴ 10፡33 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu