en
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Channel የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 442 subscribers, ranking 6 042 in the Religion & Spirituality category and 2 328 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 442 subscribers.

According to the latest data from 28 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 550 over the last 30 days and by 26 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 37.47%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 10.23% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 412 views. Within the first day, a publication typically gains 1 477 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 33.

📝 Description and content policy

Channel description not provided.

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 29 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 442
Subscribers
+2624 hours
+1347 days
+55030 days
Posts Archive
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በምስራቅ  ሸዋ ሀገረ ስብከት የአድአ ወረዳ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት በስሩ በሚገኙ 18 አጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች አዲሱን የሥርዓተ ትምህርት የማስጀመሪያ መርሐግብር አከናወነ። (ጥቅምት 12 2016 ዓ. ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት) በጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ ለሁሉም አህጉረ ስብከት በተሰራጨው ወጥ የሆነ ከ1ኛ- 12ኛ ክፍል ስርዓተ ትምህርት የማስጀመሪያ መርሐግብር ላይ መጋቤ ሐዲስ ቆሞስ አባ ኃ/ገብርኤል የም/ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ኃላፊ ፣ መጋቤ ጥበብ መ/ር እውነቱ ጥላሁን የአድአ ወረዳ ቤ/ክ ዋና ጸሐፊ ፣ ዲ/ን ፍስሐ ታደሰ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ም/ሰብሳቢ ፣ የወረዳው አንድነት ተቀዳሚ ም/ሰብሳቢ ወጣት ከተማ ደረጀ ፣ የሀገረ ስብከቱ አንድነት ዋና ጸሐፊና የወረዳው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የሥራ አመራር ኮመቴ አባላት በተገኙበት በተመረጡ አጥቢያዎች የተከናወነ ሲሆን በሀገረስብከቱ እና በወረዳው አመራሮች የሥርዓተ ትምህርቱ እና የፈተናው ዓላማ ለተማሪዎች ግንዛቤ እንዲሁም አባታዊ መመሪያ እና የስራ አቅጣጫ ተሰጥቷል። በዛሬ መርሐ ግብር በከተማ 12 እና በገጠር 6 በድምሩ በ18 አጥቢያ ለ4ኛ እና ለ7ኛ ክፍል ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የተሰጠ ሲሆን ፈተናው 1951 ተማሪዎች ተፈትነዋል። ከነዚህም ውስጥ 502 ተፈታኞች በአፋን ኦሮሞ የተፈተኑ ናቸው። የወረዳው ሰ/ት/ቤቶች አንድነት እንደገለፀው ከሆነ በቀጣይነትም ኅዳር 02 2016 ዓ.ም በገጠር ሌሎች 8 አጥቢያዎችን ለማስጀመር በእንቅስቃሴ ላይ መሆኑን ገልጸዋል። ለዚህ መርሐግብር መሰካት የወረዳው አንድነት ት/ት ክፍል የጎላ ድርሻ አንደነበረው ተገልጿል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU

የአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ ጥቅምት 11/02/2016 (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ደብረ ምጥማቅ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፈለ
+9
የአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት  ትግበራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ ጥቅምት 11/02/2016   (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) የሲዳማ ሀገረ ስብከት  በሀዋሳ ደብረ ምጥማቅ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፈለገ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ለመተግበር የማስጀመሪያ መርሐ ግብር አከናውኗል። ይህን አስመልክቶ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ስብሐት ኪነጥበብ ያለው እንዲሁም ከስብከተ ወንጌል ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት መምህር ተመስገን እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤቱ አመራሮች በተገኙበት በትምህርት ሰዓት ጉብኝት እና አባታዊ ቡራኬ ሰጥተዋል  ወጥነት ያለው ለሰንበት ትምህርት ቤቶች የተዘጋጀው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት  ተዘጋጅቶ በሲኖዶስ ጉባኤ ከጸደቀበት ጊዜ ጀምሮ በሁሉም አህጉረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች በመተግበር ላይ ይገኛል።  እንደ ፈለገ ሃይማኖት  ሰንበት ትምህርት ቤት ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ በያዝነው በ2016 ዓ .ም  የትምህርት ዓመት  ለመተግበር በዝግጅት ላይ የቆየ ሲሆን ለትግበራው የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት  መስከረም 19/ 2016 ዓ. ም በይፋ አስጀምሯል። ትግበራው  ቅድመ መደበኛን  ጨምሮ  ከአንደኛ እስከ አስራ ሁለተኛ  ክፍል ያሉ ተማሪዎችን  በስድስት  ክፍል በመክፈል  እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ  ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የመማር ማስተማር የሚከናወን መሆኑ ተገልጿል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) (ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) ✍️YouTube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu ✍️ FaceBook 👇 https://www.facebook.com/EOTC.GSSU ✍️Telegram 👇 https://t.me/EOTCNSSU

"በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሊአላይቱ ሽሹ" ማቴ 10፡33 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://ww
"በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሊአላይቱ ሽሹ" ማቴ 10፡33 የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ። ሰናይ ሌሊት! ✍️Youtube 👇 https://www.youtube.com/@eotc-gssu

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU - Statistics & analytics of Telegram channel @eotcgssu21