የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 442 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 042 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 328 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 442 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 28 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 550، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 26، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.47%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.23% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 412 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 477 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 29 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
14 442
المشتركون
+2624 ساعات
+1347 أيام
+55030 أيام
أرشيف المشاركات
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት የአድአ ወረዳ ቤተክህነት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት በስሩ በሚገኙ 18 አጥቢያ ሰ/ት/ቤቶች አዲሱን የሥርዓተ ትምህርት የማስጀመሪያ መርሐግብር አከናወነ።
(ጥቅምት 12 2016 ዓ. ም የሰ/ት/ቤቶች አንድነት)
በጠቅላይ ቤተክህነት የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ተዘጋጅቶ ለሁሉም አህጉረ ስብከት በተሰራጨው ወጥ የሆነ ከ1ኛ- 12ኛ ክፍል ስርዓተ ትምህርት የማስጀመሪያ መርሐግብር ላይ መጋቤ ሐዲስ ቆሞስ አባ ኃ/ገብርኤል የም/ሸዋ ሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ኃላፊ ፣ መጋቤ ጥበብ መ/ር እውነቱ ጥላሁን የአድአ ወረዳ ቤ/ክ ዋና ጸሐፊ ፣ ዲ/ን ፍስሐ ታደሰ የሀገረ ስብከቱ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ም/ሰብሳቢ ፣ የወረዳው አንድነት ተቀዳሚ ም/ሰብሳቢ ወጣት ከተማ ደረጀ ፣ የሀገረ ስብከቱ አንድነት ዋና ጸሐፊና የወረዳው የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የሥራ አመራር ኮመቴ አባላት በተገኙበት በተመረጡ አጥቢያዎች የተከናወነ ሲሆን በሀገረስብከቱ እና በወረዳው አመራሮች የሥርዓተ ትምህርቱ እና የፈተናው ዓላማ ለተማሪዎች ግንዛቤ እንዲሁም አባታዊ መመሪያ እና የስራ አቅጣጫ ተሰጥቷል።
በዛሬ መርሐ ግብር በከተማ 12 እና በገጠር 6 በድምሩ በ18 አጥቢያ ለ4ኛ እና ለ7ኛ ክፍል ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የተሰጠ ሲሆን ፈተናው 1951 ተማሪዎች ተፈትነዋል። ከነዚህም ውስጥ 502 ተፈታኞች በአፋን ኦሮሞ የተፈተኑ ናቸው።
የወረዳው ሰ/ት/ቤቶች አንድነት እንደገለፀው ከሆነ በቀጣይነትም ኅዳር 02 2016 ዓ.ም በገጠር ሌሎች 8 አጥቢያዎችን ለማስጀመር በእንቅስቃሴ ላይ መሆኑን ገልጸዋል።
ለዚህ መርሐግብር መሰካት የወረዳው አንድነት ት/ት ክፍል የጎላ ድርሻ አንደነበረው ተገልጿል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
የአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ
ጥቅምት 11/02/2016 (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት)
የሲዳማ ሀገረ ስብከት በሀዋሳ ደብረ ምጥማቅ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፈለገ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት አዲሱን ሥርዓተ ትምህርት ለመተግበር የማስጀመሪያ መርሐ ግብር አከናውኗል። ይህን አስመልክቶ የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ስብሐት ኪነጥበብ ያለው እንዲሁም ከስብከተ ወንጌል ምክትል ሰብሳቢ የሆኑት መምህር ተመስገን እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤቱ አመራሮች በተገኙበት በትምህርት ሰዓት ጉብኝት እና አባታዊ ቡራኬ ሰጥተዋል ወጥነት ያለው ለሰንበት ትምህርት ቤቶች የተዘጋጀው አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ተዘጋጅቶ በሲኖዶስ ጉባኤ ከጸደቀበት ጊዜ ጀምሮ በሁሉም አህጉረ ስብከት ሰንበት ትምህርት ቤቶች በመተግበር ላይ ይገኛል። እንደ ፈለገ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ በያዝነው በ2016 ዓ .ም የትምህርት ዓመት ለመተግበር በዝግጅት ላይ የቆየ ሲሆን ለትግበራው የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት መስከረም 19/ 2016 ዓ. ም በይፋ አስጀምሯል። ትግበራው ቅድመ መደበኛን ጨምሮ ከአንደኛ እስከ አስራ ሁለተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎችን በስድስት ክፍል በመክፈል እንዲሁም የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የመማር ማስተማር የሚከናወን መሆኑ ተገልጿል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
(ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
"በአንዲቱ ከተማም መከራ ቢያሳዩአችሁ ወደ ሊአላይቱ ሽሹ" ማቴ 10፡33
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
ሰናይ ሌሊት!
✍️Youtube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
