ru
Feedback
Rift Valley University Asella campus

Rift Valley University Asella campus

Открыть в Telegram

This is the Rvu Asella campus official Telegram channel.

Больше
2 395
Подписчики
-124 часа
+157 дней
-1230 день
Архив постов
Final exam schedule Sem II of 2018 EC.pdf2.46 KB

This is Final Exam schefulr for all programs

Notice to all Degree students. Subject: Final Examination Schedule. This is to inform you that your final examinations will be held from June 17–21, 2018 E.C. 👉NB. The detailed schedule will be posted soon.

+1
Day One Exit Exam 2018.xlsx0.22 KB

የመውጫ ፈተና የምትወስዱት ተማሪዎች በሙሉ። በሰኔ 2018 ዓ.ም  የመውጫ ፈተና (Exit Exam) የሚትፈተኑ ተማሪዎች ቲቶሪያል ክፍያ መደበኛ ተማሪዎች 1200 ብር፣ የርቀት ት/ት  1500 ብር በእትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት 1000263044502 በመክፈል ደረሰኙን እና ኪሊራንሳችሁን በመያዝይ ከሬጅስቲራር ቢሮ Username እና Pasword እንድትወስዱ እናሳስባለን።

Exit Exam Schedule.xlsx1.25 KB

Exit exam schedule for June

በሰኔ 2018 ዓ.ም  የመውጫ ፈተና (Exit Exam) የሚፈተኑ ተማሪዎች የFayda (National ID) እስከ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ እንዲያስተሳስሩ  እያሳሰብን Fayda (National ID) ያላስተሳሰረሩ ተማሪዎች Usernames and password የማይላክ እንዲሁም ፈተና መፈተን የማይቻሉ መሆኑን እናሳውቃለን:: ማስተሳሰሪያ  Link ፡   https://verify.ethernet.edu.et/

photo content

ማስታወቂያ!! #ExitExam በ2018 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ በድጋሚ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) የምትፈተኑ ተማሪዎች፤ ከዚህ በታች በተገለጸው ሊንክ (Link) በመጠቀም፣ የ750 ብር ክፍያ በቴሌብር በመፈጸም ቁጥሩን (Transaction Number) በማስገባት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። http://exam.ethernet.edu.et/

#Fayida  National ID Barattootni  Qaeaqaa eenyuma Bational qormaata biyyoolessa Id hanga ammatti hin galchin hanga guyyaa 5/09/2018 sa'aatii 10tti akka galchitan isin beesisaa barataa yeroo kana booda fidu kamuu keessummeessuu kan hin dandeenyevta'uu isin beeksifna..

👉Leenjifamtoota Waggaa 1ff fi 2ffaa Narsingii hundaaf. ............................................... Leenjifamtoota Waggaa 1ffaa fi 2ffaa Narsingii sabab Ayyaanaatiin leenjii irraa badan hundi guyyaa 16/08/2018 irraa eegalee sagantaa keessaniin leenjii keessan irratti akka argamtan isin beeksisaa leenjia'an guyyaa jedhame kana irraa eegalee leenjii irratti hin argamne kamuu fedhii isaatiin leenjii irraa badu isaatiin kan hin keessummeessine ta'uu isaa cimsinee isin beeksifna. Kaampaasicha!

#National ID #Fayidaa Biyyoolessaa  (National ID) Barattootni  qormaata biyyoolessa ji'a Waxabajii 2018 kennamu fudhattan hundi  waraqaa eenyummaa biyyoolessaa(Fayda National ID) keessan kopyii isaa hanga 17/08/2018tti Biiroo Reejistiraaritti akka galchitan isin beeksifna. #ፋይዳ ዲጂታል መታወቅያ በሰኔ 2018 ዓ.ም የሚሰጠው የመውጫ ፈተና የምትወስዱ ተማሪዎች  #ብሔራዊ ዲጅታል መታወቂያ(ፋይዳ) ኮፒ እስከ 17/08/2018   ዓ.ም ሬጅስትራር ቢሮ እንድታስገቡ እናስውዋለን።

photo content

photo content

Barattoota Qormaata bahuu Dabartan hindaaf. Barattoonni qormaata bahuu (Exit Exam) fudhattanii dabartan (Qabxii 50 fiddan) bu'aa qormaatichaa print gochuun hanga guyyaa 14/07/2018 kutaa reejistraaraa qaamaan ykn toora telegraanii #0828011119 irratti akka gabaasa gootan isin beeksufan.

schedule Sem II of 2018 (1).xlsx0.21 KB

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዛሬ የተጀመረው የመውጫ ፈተና መሸጋሸጉን ገለጹ። የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቷ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትን ዋቢ በማድረግ ባሰራጩት መልዕክት ፤ የቅድመ ም
+1
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዛሬ የተጀመረው የመውጫ ፈተና መሸጋሸጉን ገለጹ። የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማቷ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎትን ዋቢ በማድረግ ባሰራጩት መልዕክት ፤ የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና (Exit Exam) ዛሬ መጀመሩ ገልጸዋል። " ነገር ግን ያልታሰበ የኃይል መቆራረጥ ችግር በዳታ ማዕከል ላይ በማጋጠሙ ችግሩን በመፍታት እንደገና ለማስጀመር ጥረት የተደረገ ቢሆንም የፕሮግራም መዛባትን አስከትሏል " ብለዋል። በዚህም ምክንያት የፈተናው ሙሉ ፕሮግራም በአንድ ቀን መሸጋሸጉን ገልጸዋል። ሁሉም ፕሮግራሞች የዛሬን ጨምሮ ባሉበት ክፍለ ጊዜ ላይ ሆነው በተዋረድ በአንድ ቀን የተሸጋሸጉ መሆኑን አማልክተዋል። ዛሬ ፈተና ጀምረው የነበሩ ተፈታኞችም እንደሙከራ ፈተና (Mock Exam)  በመውሰድ ነገ በተመሳሳይ ሰዓት እንደገና ይፈተናሉ ተብሏል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ @tikvahethiopia

EXIT EXAM Plc collect your exam location from the attachment.