fa
Feedback
Ethiopian Red Cross Society

Ethiopian Red Cross Society

رفتن به کانال در Telegram

This is Ethiopian Red Cross Society Headquarters' Telegram channel, which was set up to discuss humanitarian issues and the organization's humanitarian assistance efforts.

نمایش بیشتر
6 296
مشترکین
+824 ساعت
+187 روز
+12330 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+53
در 0 کانال‌ها
مه '26
+325
در 4 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+499
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+136
در 2 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+120
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+186
در 1 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+202
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+168
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+316
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+260
در 2 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+260
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+132
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+88
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+96
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+91
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+102
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+73
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+90
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+144
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+113
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+96
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+60
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+57
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+73
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+4 285
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+1 249
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
07 ژوئن+9
06 ژوئن+8
05 ژوئن+10
04 ژوئن+9
03 ژوئن+10
02 ژوئن+4
01 ژوئن+3
پست‌های کانال
በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አመራር ከማኅበሩ ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያዩ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ጸሐፊ፣ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና
+9
በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አመራር ከማኅበሩ ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያዩ   በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ጸሐፊ፣ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ተወካይ በሆኑት ፕሮፌሰር ኦዞንያ ኦጂሎ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ዋና ጸሐፊ አቶ አበራ ሉሌሳ ጋር በአዲስ አበባ ተወያይተዋል።   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------  UN leadership in Ethiopia Confer with ERCS Secretary-General   A high-level delegation led by Prof. Ozonnia Ojielo, the United Nations Assistant Secretary-General, Resident and Humanitarian Coordinator, and Representative of the UN Secretary-General in Ethiopia, has conferred with Ato Abera Lulessa, the Secretary-General of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) in Addis Ababa. https://redcrosseth.org/blog/2026/06/05/un-leadership-in-ethiopia-confer-with-ercs-secretary-general/   We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #HumanitarianAction #HumanitarianResponse #UnitedNations #UNOCHA #Ethiopia #PartnershipsForHumanity ---------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross

2
ዓመታትን ያስቆጠረ ፅኑዕ አጋርነትና ሰብዓዊ አበርክቶ ! የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚ
ዓመታትን ያስቆጠረ ፅኑዕ አጋርነትና ሰብዓዊ አበርክቶ !   የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት መኪናዎችና ለሰብአዊ አገልግሎት የሚውሉ መሳሪያዎችን ባሳለፍነው ሳምንት ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም መለገሱ ይታወሳል።   ይህ ጉልህ አስተዋጽኦ የማኅበሩን የአደጋ ጊዜ ምላሽ አቅም የሚያጠናክር ሲሆን  በመላው ኢትዮጵያ ላሉ ተጋላጭ ማኅበረሰቦች ወቅታዊ የሰብዓዊ እርዳታ የማድረስ አቅሙን እንደሚያሳድግ ይታመናል።    የርክክብ ስነ-ስርዓቱን ከቀጣዩ ቪዲዮ ይመልከቱ!   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------------   Years of Strong Partnership and Humanitarian Impact!   The United Kingdom, through the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), donated 28 trucks and humanitarian equipment valued at £5.4 million to the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) on May 28, 2026.    This significant contribution will strengthen ERCS's emergency response capacity and enhance its ability to deliver timely humanitarian assistance to vulnerable communities across Ethiopia     Watch the Event Recap video for more:   We Live for Humanity!  #ukembassyaddisababa #ukinethiopia #Ministryofhealthethiopia #britishembassaddisababa
1 355
3
የ25 ዓመቷ ወጣት ጉዶን በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በበጎ ፈቃደኝነት ለ6 ዓመታት ያለመታከት አገልግላለች። ለማኅበረሰቧ ርህራሄን እና ፍቅርን በመቸር የማኅበሩን
የ25 ዓመቷ ወጣት ጉዶን በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በበጎ ፈቃደኝነት ለ6 ዓመታት ያለመታከት አገልግላለች። ለማኅበረሰቧ ርህራሄን እና ፍቅርን በመቸር የማኅበሩን የመስክ ስራዎችን በንቃት ትደግፋለች፤ ወደፊትም በቀይ መስቀል ውስጥ የበለጠ ለማደግ ተስፋ አድርጋለች። ይህ አጭር ቪዲዮ የጉዶንን ተመሳሌታዊ አስተዋጾኦ በማስቃኘት፤ የአንድ ሰው የስራ ተነሳሽነት እንዴት የሌላው ማኅበረሰብም ተግባር ሊሆን እንደሚገባው ያሳያል።   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------------- With six years of dedicated service, Gudon, 25, volunteers professionally at the Ethiopian Red Cross Society (ERCS), Somali Regional Branch. She brings compassion and love to her community, actively supports ERCS field activities and outreach, and hopes to grow further within the Red Cross in the future. This short video celebrates Gudon’s remarkable contributions, showcasing how one person’s passion can ripple through an entire community.   We Live for Humanity!   #EthiopianRedCrossSociety #NetherlandsRedcross #EUCivilProtection
1 497
4
ዜና ዕረፍት የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በማኅበሩ የሶማሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የውሃና ስነ-ንጽህና የፕሮጀክት ባለሙያ በነበሩት ባልደረባው ኢንጂነር ሂንዳ አብዱላሂ ሐሺ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን
ዜና ዕረፍት የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በማኅበሩ የሶማሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የውሃና ስነ-ንጽህና የፕሮጀክት ባለሙያ በነበሩት ባልደረባው ኢንጂነር ሂንዳ አብዱላሂ ሐሺ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ይገልፃል ፡፡ ኢንጂነር ሂንዳ መስከረም 21 2018 በማኅበሩ የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን በመቀላቀል ለአደጋ ተጋላጭ ማኅበረሰቦች ድጋፍ በመስጠት ተግባር ላይ በመሰማራት ስራቸውን በትጋት፣ በቁርጠኝነት እና በርህራሄ ሲያከናውኑ ቆይተዋል። ግንቦት ግንቦት 11 2018 በጎዴ ከተማ ይህንኑ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ ሳለ በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ኢንጂነር ሂንዳ አሟ ሞት በሁሉም የስራ ባልደረቦቻቸው፣ ጓደኞቻቸው እና ባገለገሏቸው ማኅበረሰቦች ዘንድ ጥልቅ የሐዘን ስሜት ፈጥሮብናል ። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርም በኢንጂነር ሂንዳ አብዱላሂ ሐሺ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለጸፀ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ለጓደኞቻቸው እና ለሚያውቋቸው ሁሉ መጽናናትን ይመኛል። ሂንዳ ነፍስሽ በሰላም ትረፍ። ሁልጊዜም እናስታውስሻለን፡፡ ---------------------
1 462
5
“ድጋፉ በመላው አገሪቱ ለሚከሰቱ ችግሮችና አደጋዎች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት ያስችለናል”­_ አቶ አበራ ቶላ የማኅበሩፕሬዘዳንት የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO)
“ድጋፉ በመላው አገሪቱ ለሚከሰቱ ችግሮችና አደጋዎች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት ያስችለናል”­_ አቶ አበራ ቶላ የማኅበሩፕሬዘዳንት የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት መኪናዎች እና ለሰብአዊ አገልግሎት የሚውሉ መሳሪያዎች በትላንትናው ዕለት ለግሷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------- “The support will enhance our ability to respond rapidly to challenges and emergencies across Ethiopia,” said Ato Abera Tola, President of the Ethiopian Red Cross Society. The United Kingdom, through the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), donated 28 trucks and humanitarian equipment worth £5.4 million to the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) yesterday to strengthen its emergency response and humanitarian operations across Ethiopia. We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ukembassyaddisababa #ukinethiopia #Ministryofhealthethiopia #HumanitarianSupport #ukandethiopia #britishembassaddisababa #foreigncommonwealthanddevelopmentoffice #HumanitarianAid #disasterriskmanagementcommission 📌Website: https://redcrosseth.org/
1 378
6
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የመቋቋም አቅምን ማጠናከር ያለመ የእንሰሳትና የእንሰሳት ህከምና ድጋፍ አደረገ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከኔዘርላንድስ ቀይ መስቀል ጋር በመተባ+5
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የመቋቋም አቅምን ማጠናከር ያለመ የእንሰሳትና የእንሰሳት ህከምና ድጋፍ አደረገ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከኔዘርላንድስ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በሚተገበረው የ”አርብቶ አደሩንና ከፊል አርብቶ አደሩን የመቋቋም አቅምን ማጠናከር  ፕሮጀክት” (Strengthening Resilience of Agro- pastoralists Project/ SRAP) አማካይነት በጎዴ፣ በአዳድሌ እና በሸበሌ ወረዳዎች በሚገኙ አምስት ቀበሌዎች ለሚኖሩ 220 አባወራዎች የእንስሳት መልሶ ማቋቋም ድጋፍ ተደረገ።     ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ---------- Livestock Restocking and Animal Health Support Strengthen Resilience in the Somali Region The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Somali Regional Branch, in collaboration with the Netherlands Red Cross, has provided livestock restocking support to 220 vulnerable households across five kebeles in Gode, Adadle, and Shebeley woredas under the SRAP(Strengthening Resilience of Agro-pastoralists) Project. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0cMYHaQGteLmEMxjC2w8DsykXfDzJvyNNPyyaQWU3C7Bzq5JeMhmMe4EaGp3cKde4l We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #NetherlandsRedCross #EU Civil Protection & Humanitarian Aid
1 439
7
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ለጸጥታ አካላት ትምህርተ ቀይ መስቀል ሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ /ጽ/ቤት ከማኅበሩ የሰብዓዊ ዲፕሎማሲ እና ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ጋር በመተባበር+9
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ለጸጥታ አካላት ትምህርተ ቀይ መስቀል ሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ /ጽ/ቤት ከማኅበሩ የሰብዓዊ ዲፕሎማሲ እና ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ጋር በመተባበር ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ከአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ የፖሊስ አባላት፣ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱና የዞን ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች ሰራተኞች የአንድ ቀን ትምህርተ ቀይ መስቀል ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ሰጥቷል ፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ---------- Branch Office Provides Red Cross Training for Security Forces The Addis Ababa Branch Office of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the Society’s Humanitarian Diplomacy and Communication Service, conducted a one-day Red Cross Training for Security Forces on May 28, 2026. https://redcrosseth.org/blog/2026/05/29/branch-office-provides-red-cross-training-for-security-forces/ We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ICRC #FinnishRed Cross#ERCS #RedCrossTraining #SecurityForces #HumanitarianDiplomacy #InternationalHumanitarianLaw #IHL #FundamentalPrinciples #HumanitarianAction #CommunityEngagement #CapacityBuilding #AddisAbaba #RedCrossMovement ---------- 📌Website: https://redcrosseth.org/
1 189
8
የእንግሊዝ መንግስት 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት ተሽከርካሪዎችንና ማሽኖችን ለማኅበሩ ለገሰ የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮ
የእንግሊዝ መንግስት 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት ተሽከርካሪዎችንና ማሽኖችን ለማኅበሩ ለገሰ   የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት መኪናዎች እና ለሰብአዊ አገልግሎት የሚውሉ መሳሪያዎች  በትላንትናው ዕለት ለግሷል።   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------ UK Donates 28 Trucks and Humanitarian Equipment Worth £5.4 Million to ERCS The United Kingdom, through the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), has donated 28 trucks and humanitarian equipment worth £5.4 million to the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) yesterday to strengthen its emergency response and humanitarian operations across Ethiopia. We Live for Humanity #EthiopianRedCross #ukembassyaddisababa #ukinethiopia #Ministryofhealthethiopia #HumanitarianSupport #ukandethiopia #britishembassaddisababa #EmergencyResponse #foreigncommonwealthanddevelopmentoffice #HumanitarianAid #ResilienceBuilding Disaster Risk Management Commission የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
1 132
9
“ወቅታዊውን የጤና እና የሰብዓዊ አገልግሎት ተግዳሮት ለመፍታት መንግስትና አጋር አካላት በትብብር ሊሰሩ ይገባል፡፡” የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣+9
“ወቅታዊውን የጤና እና የሰብዓዊ አገልግሎት ተግዳሮት ለመፍታት መንግስትና አጋር አካላት  በትብብር ሊሰሩ ይገባል፡፡” የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት መኪናዎች እና ለሰብዓዊ አገልግሎት የሚውሉ መሳሪያዎች  በዛሬው ዕለት ለግሷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------- “Addressing today’s health and humanitarian challenges requires stronger collaboration among government institutions, and partners,” H.E. Dr. Mekdes Daba, FDRE Minister of Health The United Kingdom, through the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), has donated 28 trucks and humanitarian equipment worth £5.4 million to the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) to strengthen its emergency response and humanitarian operations across Ethiopia. https://redcrosseth.org/blog/2026/05/28/addressing-todays-health-and-humanitarian-challenges-requires-stronger-collaboration-among-government-institutions-and-partners-h-e-dr-mekdes-daba-fdre-minister-of-heal/   We Live for Humanity! #HumanitarianSupport #UKandEthiopia #FCDO
1 320
10
ማኅበሩ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በግጭት ለተፈናቀሉ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በቻግኒ እና በአይሁ+9
ማኅበሩ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በግጭት ለተፈናቀሉ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በቻግኒ እና በአይሁ ጋጉሳ ወረዳዎች ለተፈናቀሉ ማኅበረሰቦች የሰብዓዊ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ቤተሰቦች አስቸኳይ ፍላጎቶቻቸውን ለማሟላት፣ እንዲሁም በዚህ ፈታኝ ወቅት ጤንነታቸውን፣ ደህንነታቸውን እና ክብራቸውን ለመጠበቅ የሚያስፈልጉ መሰረታዊ ነገሮችን ለማቅረብ ያለመ ነው። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ---------------- The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Amhara Regional Branch provided humanitarian support to displaced communities in the Chagni and Ayehu Gagusa woredas of the Awi National Zone. This timely intervention was designed to address the urgent needs of families forced from their homes, ensuring they have the essential resources required to maintain health, safety, and dignity during this challenging period. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02wonezUGCWu4jqF2VcAdXWq8pRCHqcJxgFscs82B9hKx4pEcCYHeyN5jqU3umPiD3l We Live for Humanity! #AmharaRegion #FCDO #UKaid #Ec2RProject 📌Website: https://redcrosseth.org/
1 296
11
ማኅበሩ በአደጋ ዝግጁነት ፕሮጀክት 2024 ዙሪያ የመማማሪያ ዐውደ ጥናት አካሄደ   የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል እና የዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር ከአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ ዕርዳታ እና ሲቪል ጥበቃ ተቋም በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የአደጋ ዝግጁነት 20024 ፕሮጀክት አፈፃፀም ላይ ያተኮረ የመማማሪያ ዐውደ ጥናት ከግንቦት 16-18 ቀን 2018 ዓ.ም በአዳማ ከተማ አካሄደ።   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------------------- ERCS Held Lessons Learned Workshop on Disaster Preparedness Project 2024   The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the Netherlands Red Cross (NLRC) and Danish Red Cross (DRC), with funding from the European Union Humanitarian Aid and Civil Protection (ECHO), has held a lesson learned workshop on the implementation of the Disaster Preparedness Project 2004 from May 24-26, 2026, in Adama City. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0sR7LtbqjKAwPeCRGzuVhhV97Gab6SPdudZZLkFr1fRifD8kN5imKF4dyyNzX9c4Bl We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #DisasterPreparedness #AnticipatoryAction #DisasterRiskManagement #HumanitarianResponse #ClimateResilience #CommunityResilience #EUHumanitarianAid #ECHO #NetherlandsRedCross #DanishRedCross #EDRMC #Afar #SomaliRegion #Tigray #Adama #EuropeanCommission ---------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/ 📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516 📌X(Twitter): https://x.com/EthioRedCross 📌Telegram: https://t.me/ERCSHQ 📌 Tiktok: https://www.tiktok.com/@ercs1935 📌 Flickr፡- https://www.flickr.com/photos/137615657@N05/
1 095
12
የጽሁፍ መመዘኛ/ፈተና መውሰጃ ቀን ስለማሳወቅ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት በሁለቱም የሰርተፍኬት ፕሮግራሞች ለመሰልጠን ያመለከታችሁ በሙሉ፤ እሁድ ግንቦት 30 ቀን 201
የጽሁፍ መመዘኛ/ፈተና መውሰጃ ቀን ስለማሳወቅ   በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት በሁለቱም የሰርተፍኬት ፕሮግራሞች ለመሰልጠን ያመለከታችሁ በሙሉ፤  እሁድ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጽሑፍ ፈተና ስለሚሰጥ ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ላይ በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡   ማሳሰቢያ ·       ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትመጡ ·       አርፍዶ መምጣት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡   ትምህርት ቤቱ   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------- Notice of Written Entrance Examination The Ethiopian Red Cross Society School of Humanity would like to inform all applicants for both certificate training programs that the written entrance examination will be held on Sunday,June 7, 2026, at 9:30 AM at the school premises. Applicants are kindly requested to arrive on time and comply with the following requirements: Please bring a valid identification card that verifies your identity. Late arrival will not be permitted. The school wishes all applicants success in the examination. We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #HumanitarianSchool #ExamNotice #CertificateProgram #Education #TrainingOpportunity
8 802
13
☀️ የ22 ሚሊዮን ብር በፀሐይ ጉልበት የሚሰራ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በክልሉ ሃርሺን ወረዳ በተደረገ የቦታ ርክክ+9
☀️ የ22 ሚሊዮን ብር በፀሐይ ጉልበት የሚሰራ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር  የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በክልሉ ሃርሺን ወረዳ በተደረገ የቦታ ርክክብ ሥነ-ሥርዓት የሃርሺን ከተማን  በፀሐይ ጉልበት የሚሰራ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን በይፋ አስጀምሯል።  ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------- ☀️ The 22 Million Birr Solarization Project Officially Commences in Harshin Woreda The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Somali Regional Branch has officially launched the Harshin Town Borehole Solarization Project through a formal site handover ceremony held in Harshin Woreda. https://redcrosseth.org/blog/2026/05/26/22-million-birr-solarization-project-officially-commences-in-harshin-woreda-somali-region/ We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #SomaliRegion #SolarizationProject #WaterAccess #HumanitarianAction #ClimateResilience #SustainableDevelopment #NetherlandsRedCross #WeLiveForHumanity ---------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/
1 273
14
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ቅድመ አደጋ የጥንቃቄ ርምጃ መመሪያዎችና በአደጋዎች ቅድመ ትንበያ እርምጃ ላይ ያተኮረ የብዝሃ- አደጋዎች የተግባር ልምምድ አካሄደ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅ+9
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ  ቅድመ አደጋ የጥንቃቄ ርምጃ መመሪያዎችና በአደጋዎች ቅድመ ትንበያ እርምጃ ላይ ያተኮረ የብዝሃ- አደጋዎች የተግባር ልምምድ አካሄደ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበርና ከአውሮፓ ህብረት  የሲቪል ጥበቃና የሰብዓዊ ዕርዳታ ድርጅት (ECHO) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ  ከወጀራት ወረዳ የቅድመ ጥንቃቄ ኮሚቴና ቁልፍ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ከግንቦት 12-14 ቀን 2018 ዓ.ም. በዓዲ ጉዶም ከተማ  የተግባር ልምምድ   አካሂዷል። የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ኮምዩኒኬሽን እንደዘገበው   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------ Regional Branch Office Conducts Multi-Hazard Simulation Exercise on Early Action Protocols and Anticipatory Action The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), Tigray Regional Branch, in collaboration with the Netherlands Red Cross and with financial support from European Civil Protection and Humanitarian Aid Operations, conducted a multi-hazard simulation exercise on Early Action Protocols and anticipatory action. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid08XXDvzrB5863NwUEUbVbTMV4KoMsXWeSxa38AhvpWkzze8xnU4edhDa6giB9d8yil We Live Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #NetherlandsRedcross #EUCivilProtection
1 140
15
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በግጭት ለተጎዱ ማኅበረሰቦች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሲዳማ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሲዳማ ክልል ጭሬ፣ አሮሬሳ እና ሆኮ ወረዳዎች እና በምዕራብ ጉጂ+9
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በግጭት ለተጎዱ ማኅበረሰቦች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ   በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሲዳማ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሲዳማ ክልል ጭሬ፣ አሮሬሳ እና ሆኮ ወረዳዎች እና በምዕራብ ጉጂ ዞን ሃራንፋማ ወረዳ በተፈጠረው ግጭት ለተጎዱ ማኅበረሰቦች ከግንቦት 22-24 ቀን 2026 ሰብዓዊ ድጋፍ አድርጓል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ----------------- Branch office Provides Humanitarian Assistance to Communities Affected by Conflict   The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Sidama Regional Branch Office provided humanitarian assistance to communities affected by the conflict involving Chire, Aroresa, and Hokko woredas of the Sidama Region and Haranfama Woreda of West Guji Zone from 22–24 May 2026.   https://redcrosseth.org/blog/2026/05/25/ercs-sidama-regional-branch-provides-humanitarian-assistance-to-conflict-affected-communit/   We Live for Humanity! ----------------------------- #EthiopianRedCrossSociety #HumanitarianAction #EmergencyResponse #Sidama #westguji #ReliefSupport #ConflictResponse #communitysupport #DisasterResponse 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
1 187
16
90 ዓመታትን የተሻገረ የሰብዓዊ አገልግሎት ጉዞ…! ለሰብዓዊነት እንኖራለን -------------------- A journey of humanitarian service spanning 90 years…! We
90 ዓመታትን የተሻገረ የሰብዓዊ አገልግሎት ጉዞ…! ለሰብዓዊነት እንኖራለን -------------------- A journey of humanitarian service spanning 90 years…! We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #90YearsofService #Ethiopia #VolunteersInAction #HumanitarianLegacy #ERCS #WeliveforHumanity ------------------ 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/ 📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516 📌X(Twitter): https://x.com/EthioRedCross 📌 Tiktok: https://www.tiktok.com/@ercs1935 📌 Flickr፡- https://www.flickr.com/photos/137615657@N05/
1 059
17
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቅድመ እርምጃ መመሪያዎች ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እና ከአውሮ+1
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቅድመ እርምጃ መመሪያዎች ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ  ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እና ከአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ ዕርዳታ እና ሲቪል ጥበቃ (ECHO) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የሚተገበረው ፕሮጀክት (ECHO HIP 2024) አካል የሆነ ስልጠና ለወጀራት ወረዳ የቅድመ ጥንቃቄ ኮሚቴ እና ለሌሎች ቁልፍ ባለድርሻ አካላት በአካባቢያዊ የቅድመ እርምጃ መመሪያዎች ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ  ከግንቦት 7-9 ቀን 2018 ዓ.ም. በዓዲ ጉዶም ከተማ ሰጥቷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን --- Branch Office Conducts Awareness Training on Local Emergency Response Protocols The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Tigray Regional Branch, in collaboration with the Netherlands Red Cross, conducted awareness-raising training on local emergency response protocols for the Wojerat District Emergency Response Committee and other key stakeholders from May 15-17, 2026, in Adi Gudom town. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid09qkSFzNfPtGsfSBCx5NKFY1HtfRzrcH7FU2paiPsWWffoiu7gZ8ZoWSxHFehXhYMl We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #NetherlandsRedcross #HumanitarianAction #EUHumanitarianA 📌Website: https://redcrosseth.org/
979
18
+9
بدون متن...
956
19
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የአደጋዎች ቅድመ ጥንቃቄ ርምጃ ረቂቅ መመሪያን ገመገመ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የአደጋዎች ቅድመ ጥንቃቄ ርምጃ ረቂቅ መመሪያን (Early Ac+9
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የአደጋዎች ቅድመ ጥንቃቄ ርምጃ ረቂቅ መመሪያን ገመገመ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር  የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የአደጋዎች ቅድመ ጥንቃቄ ርምጃ ረቂቅ መመሪያን  (Early Action Protocol - EAP) ለመገምገም፣ ለማሻሻልና ለማፅደቅ የሚያስችል ከፍተኛ የምክክርና የማሻሻያ ዐውደ ጥናት በጅግጅጋ ከተማ አካሂዷል።     ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------- The Branch Office Reviews the Early Action Protocol Draft The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Somali Regional Branch conducted a high-level consultation and validation workshop to review, refine, and endorse the draft Early Action Protocol (EAP). https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02h5DVwBd8zK7kVetrvGr4PU9268XpTukAWdtzmbJFLsqCdyJTtdwp3qEQCTS3V6ZXl We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #AnticipatoryAction #EarlyActionProtocol #ClimateResilience #DisasterPreparedness #HumanitarianAction #SomaliRegion #WeLiveForHumanit -------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/
1 073
20
“ማኅበሩ አደጋዎችን መቋቋም የሚችል አይበገሬ ማኅበረሰብ ለመፍጠር የሚያስችሉ ሰፋፊ ስራዎችን እየሰራ ነው”_አቶ ድረስ ደስ ይበለው፤ በፕሮግራሞች ዘርፍ ምክትል ዋና ጸሐፊ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅ+9
“ማኅበሩ አደጋዎችን መቋቋም የሚችል አይበገሬ ማኅበረሰብ ለመፍጠር የሚያስችሉ ሰፋፊ ስራዎችን እየሰራ ነው”_አቶ ድረስ ደስ ይበለው፤ በፕሮግራሞች ዘርፍ ምክትል ዋና ጸሐፊ   በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርና በኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ትብብር በአገሪቱ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ፖሊሲ ፣የህግ ማዕቀፍና ሰብዓዊ ድጋፍ በራስ አቅም ኢኒሼቲቭ ላይ ያተኮረ የአሰልጣኞች ስልጠኛ ከሚያዝያ 12-13 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! “ERCS is implementing a wide range of initiatives to build resilient communities capable of withstanding disasters,” says Ato Dires Desyibelew, Deputy Secretary General for Programs The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the Ethiopian Disaster Risk Management Commission (EDRMC), conducted a Training of Trainers (ToT) on the country’s Disaster Risk Management (DRM) policy, legal framework, and humanitarian assistance self-reliance initiative in Addis Ababa from April 20–21, 2026. For more: https://redcrosseth.org/blog/2026/05/22/ercs-is-implementing-a-wide-range-of-initiatives-to-build-resilient-communities-capable-of-withstanding-disasters/ We Live for Humanity!
1 272