Ethiopian Red Cross Society
前往频道在 Telegram
This is Ethiopian Red Cross Society Headquarters' Telegram channel, which was set up to discuss humanitarian issues and the organization's humanitarian assistance efforts.
显示更多6 308
订阅者
+1124 小时
+417 天
+9630 天
数据加载中...
吸引订阅者
六月 '26
六月 '26
+77
在0个频道中
五月 '26
+325
在4个频道中
Get PRO
四月 '26
+499
在1个频道中
Get PRO
三月 '26
+136
在2个频道中
Get PRO
二月 '26
+120
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+186
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+202
在1个频道中
Get PRO
十一月 '25
+168
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+316
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+260
在2个频道中
Get PRO
八月 '25
+260
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+132
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+88
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+96
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+91
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+102
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+73
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+90
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+144
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+113
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+96
在0个频道中
Get PRO
九月 '24
+60
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+57
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+73
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+4 285
在1个频道中
Get PRO
五月 '24
+1 249
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 10 六月 | +10 | |||
| 09 六月 | +11 | |||
| 08 六月 | +2 | |||
| 07 六月 | +10 | |||
| 06 六月 | +8 | |||
| 05 六月 | +10 | |||
| 04 六月 | +9 | |||
| 03 六月 | +10 | |||
| 02 六月 | +4 | |||
| 01 六月 | +3 |
频道帖子
+9
በማኅበሩ የሰሜን ሸዋ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሰብዓዊ ተግባቦት ላይ ያተኮረ ስልጠና ሰጠ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሰሜን ሸዋ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ (ICRC) ጋር በመተባበር ለጽ/ቤቱ ሰራተኞችና በጎ ፈቃደኞች በፎቶግራፊ፣ በቪዲዮግራፊ፣ በፎቶ እና በቪዲዮ አርትዖት እንዲሁም በሰብዓዊ ተግባቦት ላይ ያተኮረ የአራት ቀናት ስልጠና ከግንቦት 26 እስከ 29 ቀን 2018 ዓም በደብረ ብርሃን ከተማ ሰጥቷል ።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-------------
ERCS North Shoa Zonal Branch Conducts Humanitarian Communication Training
The North Shoa Zonal Branch of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the International Committee of the Red Cross (ICRC), has conducted a four-day training on photography, videography, photo and video editing, and humanitarian communication for staff and volunteers in Debre Birhan town from 3-6 June 2026.
https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0pyUQ6Sk41aj5KQfTAVFR62Vfk2T1NRakUfgrdyP8jsnbVfAZh6kZE1UQn6do4UnDl
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCrossSociety #HumanitarianCommunication #PhotographyTraining #VideographyTraining #VisualStorytelling #CapacityBuilding #ICRC #DebreBirhan #Communicati
| 2 | በቅርቡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እና ከአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ ዕርዳታ እና ሲቪል ጥበቃ (ECHO) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በቅድመ አደጋ የጥንቃቄ እርምጃ ፕሮቶኮል ላይ የተግባር ልምምድ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ አካሂዷል።
ይህ አጭር ቪዲዮ ማኅበሩን ጨምሮ ቁልፍ ከሆኑ የመንግስት ሴክተር መ/ቤቶች፣ የሀገር ውስጥ እና የዓለም አቀፍ የግብረ ሰናይ ድርጅቶች የተወጣጡ ተሳታፊዎችን ግንዛቤ ያሳያል፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-----------
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the Netherlands Red Cross, with financial support from the European Union Humanitarian Aid and Civil Protection (ECHO), recently conducted a joint functional simulation exercise on the Early Action Protocol (EAP) in Samara, Afar Region.
This short video features insights from participants representing key government sector offices, local and international humanitarian organizations, and ERCS.
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCross #EarlyActionProtocol #HumanitarianAction #AfarRegion #ECHO #NetherlandsRedCross #ResilienceBuilding #WeLiveForHumanity
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/ | 619 |
| 3 | ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ማኅበረሰብ ተኮር የመጀመሪያ ደረጃ የህክምና አገልግሎት ስልጠና ሰጠ
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ ስር ባሉት የአስራ አንዱም ክፍለ ከተማ ጤና ጣቢያዎች ለሚሰሩ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ማኅበረሰብ ተኮር በመጀመሪያ ደረጃ የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ሰፊ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ሰጥቷል ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን !!
----------
ERCS Addis Ababa Branch Provides Community-Based First Aid Training
The Addis Ababa Branch Office of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) has conducted Community-Based First Aid training for health extension workers from health centers across the city’s eleven sub-cities in collaboration with the Addis Ababa City Administration Health Bureau.
https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0WdYjNpUXzXfNtJJQBdQmveSBoGgFr7p8PAY2aPToptWTUmzDc6DeoeS79arsXhi7l
#EthiopianRedCrossSociety #firstaidtraining #communitybasedfirstaid #EmergencyResponse #healthextensionworkers #CommunityHealth #capacitybuilding
We Live for Humanity!
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross | 751 |
| 4 | የዓለም አቀፍ የአመራር ልምድን ወደ አገር ቤት ያመጡት የማኅበሩ ወጣት በጎ ፈቃደኞች፤ ወጣት ሎዛ እሸቱ እና የኤልሻዳይ ሠለሞን
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የባህር ዳርና ሰሜን ጎጃም ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ወጣት በጎ ፈቃደኛ የሆነችው ሎዛ እሸቱና በማኅበሩ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የደቡብ አዲስ አበባ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት በጎ ፈቃደኛ የሆነችው የኤልሻዳይ ሠለሞን በቅርቡ በዴንማርክ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የወጣቶች አመራር አካዳሚ ስልጠና ላይ ኢትዮጵያን ወክለው የተሳተፉ የማኅበሩ ወጣት በጎ ፈቃደኞች ናቸው።
------------
ERCS Youth Volunteers Who Bring Global Leadership Experience Home: Loza Eshetu and Ye Elshaday Solomon
Loza Eshetu from the Amhara Regional Branch and YeElshaday Solomon from the Addis Ababa Branch of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) are among the young volunteers who recently represented Ethiopia at the international Youth Leadership Academy training held in Denmark.
https://redcrosseth.org/blog/2026/06/09/ercs-youth-volunteers-bring-global-leadership-experience-home/
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCrossSociety #ERCS #YouthLeadership #YouthVolunteers #VolunteerVoices #YoungHumanitarians #LeadershipDevelopment #DanishRedCross #YouthLeadershipAcademy | 1 000 |
| 5 | ማኅበሩ ከዓለም አቀፉ የምግብ ድርጅት የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያየ
በመንግስታቱ ድርጅት የዓለም አቀፉ የምግብ ድርጅት የኢትዮጵያ ዳይሬክተር የተመራ የልዑካን ቡድን በዛሬው ዕለት ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አመራሮች ጋር ሁለቱ ተቋማት በሰብዓዊ አገልግሎት ዘርፍ በጋራ መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ በማኅበሩ ብሔራዊ ጽ/ቤት ተወያይቷል፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-----------------
ERCS Holds Discussions with World Food Program Officials on Humanitarian Cooperation
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) today held discussions with a delegation led by the Country Director of the United Nations World Food Program (WFP) in Ethiopia on strengthening collaboration and expanding humanitarian support to vulnerable communities.
https://redcrosseth.org/blog/2026/06/08/ercs-holds-discussions-with-world-food-program-officials-on-humanitarian-cooperation/
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCross #WorldFoodProgramme #WFP #HumanitarianAction #Gambella
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ | 909 |
| 6 | ለሚያጋጥሙ የተፈጥሮና ሰዉ ሰራሽ አደጋዎች በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት የቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችን አቅም ማጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠዉ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ሥራ አመራር ቦርድ አሳሰበ
በማኅበሩ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሥራ አመራር ቦርድ አባላት ከዞን ቅርንጫፍና ማስተባበሪያ እንዲሁም ከክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የሥራ ኃላፊዎች ጋር በአርባምንጭ ከተማ መክዋረል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን❗️
---------
Southern Ethiopia Regional Branch Governing Board Calls for Stronger Disaster Response Capacity
The Southern Ethiopia Regional Branch Governing Board of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) has called for enhanced efforts to strengthen branch offices' capacity to respond effectively to both natural and human-made disasters.
https://redcrosseth.org/blog/2026/06/08/board-calls-for-stronger-disaster-response-capacity/
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCrossSociety #ERCS #Arbaminch
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/
📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/
📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516 | 843 |
| 7 | "እንደገና ይከሰት ይሆን የሚል ፍርሃት አለብን" — ከቦረና የተገኘ ታሪክ
“ከሦስት ዓመት በፊት ተከስቶ ከነበረው ድርቅ በፊት ወደ 200 ፍየሎች እና 104 ከብቶች ነበሩኝ፡፡ በኋላ ላይ 13 ፍየሎች እና ስድስት ከብቶች ናቸው የቀሩኝ፡፡ ፈጣሪ ይርዳን እንጂ አሁንም ተመሳሳይ ነገር እዳይገጥመን የሚል ፍርሃት አለብን” ዶዮ ዋሪዮ ዱባ፤ በቦረና ዞን፣ ዱቡሉቅ ወረዳ፣ ሂጎ ቀበሌ ነዋሪ፡፡
ለተጨማሪ ቀጣዩን ቪዲዮ ይመልከቱ
https://www.youtube.com/watch?v=3TcDFwab0hM
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-----
"We Fear It Could Happen Again" — A Story from Borena
“Before the drought three years ago, I had about 200 goats and 104 cattle. Afterward, I was left with only 13 goats and six cattle. May Waqa help us, but we are afraid that the same thing will happen to us again,” Doyo Wariyo Duba, a resident of Higo Kebele, Dubuluk Woreda, Borena Zone.
For more, watch:
https://www.youtube.com/watch?v=3TcDFwab0hM
#EthiopianRedCross #FCDO #UKinEthiopia #Borena #DroughtResponse #ClimateCrisis #HumanitarianAction #CommunityResilience
We Live for Humanity!
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/E/e | 888 |
| 8 | በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አመራር ከማኅበሩ ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያዩ
በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ጸሐፊ፣ የሰብዓዊ እርዳታ አስተባባሪ እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ተወካይ በሆኑት ፕሮፌሰር ኦዞንያ ኦጂሎ የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ዋና ጸሐፊ አቶ አበራ ሉሌሳ ጋር በአዲስ አበባ ተወያይተዋል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-------
UN leadership in Ethiopia Confer with ERCS Secretary-General
A high-level delegation led by Prof. Ozonnia Ojielo, the United Nations Assistant Secretary-General, Resident and Humanitarian Coordinator, and Representative of the UN Secretary-General in Ethiopia, has conferred with Ato Abera Lulessa, the Secretary-General of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) in Addis Ababa.
https://redcrosseth.org/blog/2026/06/05/un-leadership-in-ethiopia-confer-with-ercs-secretary-general/
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCross #ERCS #HumanitarianAction #HumanitarianResponse #UnitedNations #UNOCHA #Ethiopia #PartnershipsForHumanity
----------
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross | 1 469 |
| 9 | ዓመታትን ያስቆጠረ ፅኑዕ አጋርነትና ሰብዓዊ አበርክቶ !
የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት መኪናዎችና ለሰብአዊ አገልግሎት የሚውሉ መሳሪያዎችን ባሳለፍነው ሳምንት ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም መለገሱ ይታወሳል።
ይህ ጉልህ አስተዋጽኦ የማኅበሩን የአደጋ ጊዜ ምላሽ አቅም የሚያጠናክር ሲሆን በመላው ኢትዮጵያ ላሉ ተጋላጭ ማኅበረሰቦች ወቅታዊ የሰብዓዊ እርዳታ የማድረስ አቅሙን እንደሚያሳድግ ይታመናል።
የርክክብ ስነ-ስርዓቱን ከቀጣዩ ቪዲዮ ይመልከቱ!
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-------------
Years of Strong Partnership and Humanitarian Impact!
The United Kingdom, through the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), donated 28 trucks and humanitarian equipment valued at £5.4 million to the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) on May 28, 2026.
This significant contribution will strengthen ERCS's emergency response capacity and enhance its ability to deliver timely humanitarian assistance to vulnerable communities across Ethiopia
Watch the Event Recap video for more:
We Live for Humanity!
#ukembassyaddisababa #ukinethiopia #Ministryofhealthethiopia #britishembassaddisababa | 1 709 |
| 10 | የ25 ዓመቷ ወጣት ጉዶን በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በበጎ ፈቃደኝነት ለ6 ዓመታት ያለመታከት አገልግላለች። ለማኅበረሰቧ ርህራሄን እና ፍቅርን በመቸር የማኅበሩን የመስክ ስራዎችን በንቃት ትደግፋለች፤ ወደፊትም በቀይ መስቀል ውስጥ የበለጠ ለማደግ ተስፋ አድርጋለች። ይህ አጭር ቪዲዮ የጉዶንን ተመሳሌታዊ አስተዋጾኦ በማስቃኘት፤ የአንድ ሰው የስራ ተነሳሽነት እንዴት የሌላው ማኅበረሰብም ተግባር ሊሆን እንደሚገባው ያሳያል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
---------------------
With six years of dedicated service, Gudon, 25, volunteers professionally at the Ethiopian Red Cross Society (ERCS), Somali Regional Branch. She brings compassion and love to her community, actively supports ERCS field activities and outreach, and hopes to grow further within the Red Cross in the future. This short video celebrates Gudon’s remarkable contributions, showcasing how one person’s passion can ripple through an entire community.
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCrossSociety #NetherlandsRedcross #EUCivilProtection | 1 863 |
| 11 | ዜና ዕረፍት
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በማኅበሩ የሶማሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የውሃና ስነ-ንጽህና የፕሮጀክት ባለሙያ በነበሩት ባልደረባው ኢንጂነር ሂንዳ አብዱላሂ ሐሺ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ይገልፃል ፡፡
ኢንጂነር ሂንዳ መስከረም 21 2018 በማኅበሩ የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን በመቀላቀል ለአደጋ ተጋላጭ ማኅበረሰቦች ድጋፍ በመስጠት ተግባር ላይ በመሰማራት ስራቸውን በትጋት፣ በቁርጠኝነት እና በርህራሄ ሲያከናውኑ ቆይተዋል።
ግንቦት ግንቦት 11 2018 በጎዴ ከተማ ይህንኑ ኃላፊነታቸውን እየተወጡ ሳለ በድንገት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
ኢንጂነር ሂንዳ አሟ ሞት በሁሉም የስራ ባልደረቦቻቸው፣ ጓደኞቻቸው እና ባገለገሏቸው ማኅበረሰቦች ዘንድ ጥልቅ የሐዘን ስሜት ፈጥሮብናል ።
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበርም በኢንጂነር ሂንዳ አብዱላሂ ሐሺ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለጸፀ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ለጓደኞቻቸው እና ለሚያውቋቸው ሁሉ መጽናናትን ይመኛል።
ሂንዳ ነፍስሽ በሰላም ትረፍ። ሁልጊዜም እናስታውስሻለን፡፡
--------------------- | 1 664 |
| 12 | “ድጋፉ በመላው አገሪቱ ለሚከሰቱ ችግሮችና አደጋዎች አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት ያስችለናል”_ አቶ አበራ ቶላ የማኅበሩፕሬዘዳንት
የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት መኪናዎች እና ለሰብአዊ አገልግሎት የሚውሉ መሳሪያዎች በትላንትናው ዕለት ለግሷል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-------------
“The support will enhance our ability to respond rapidly to challenges and emergencies across Ethiopia,” said Ato Abera Tola, President of the Ethiopian Red Cross Society.
The United Kingdom, through the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), donated 28 trucks and humanitarian equipment worth £5.4 million to the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) yesterday to strengthen its emergency response and humanitarian operations across Ethiopia.
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCross #ukembassyaddisababa #ukinethiopia #Ministryofhealthethiopia #HumanitarianSupport #ukandethiopia #britishembassaddisababa #foreigncommonwealthanddevelopmentoffice #HumanitarianAid #disasterriskmanagementcommission
📌Website: https://redcrosseth.org/ | 1 537 |
| 13 | ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የመቋቋም አቅምን ማጠናከር ያለመ የእንሰሳትና የእንሰሳት ህከምና ድጋፍ አደረገ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከኔዘርላንድስ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር በሚተገበረው የ”አርብቶ አደሩንና ከፊል አርብቶ አደሩን የመቋቋም አቅምን ማጠናከር ፕሮጀክት” (Strengthening Resilience of Agro- pastoralists Project/ SRAP) አማካይነት በጎዴ፣ በአዳድሌ እና በሸበሌ ወረዳዎች በሚገኙ አምስት ቀበሌዎች ለሚኖሩ 220 አባወራዎች የእንስሳት መልሶ ማቋቋም ድጋፍ ተደረገ።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
----------
Livestock Restocking and Animal Health Support Strengthen Resilience in the Somali Region
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Somali Regional Branch, in collaboration with the Netherlands Red Cross, has provided livestock restocking support to 220 vulnerable households across five kebeles in Gode, Adadle, and Shebeley woredas under the SRAP(Strengthening Resilience of Agro-pastoralists) Project.
https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0cMYHaQGteLmEMxjC2w8DsykXfDzJvyNNPyyaQWU3C7Bzq5JeMhmMe4EaGp3cKde4l
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCross #NetherlandsRedCross #EU Civil Protection & Humanitarian Aid | 1 580 |
| 14 | ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ለጸጥታ አካላት ትምህርተ ቀይ መስቀል ሰጠ
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ /ጽ/ቤት ከማኅበሩ የሰብዓዊ ዲፕሎማሲ እና ኮምዩኒኬሽን አገልግሎት ጋር በመተባበር ከአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እና ከአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች ለተውጣጡ የፖሊስ አባላት፣ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱና የዞን ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች ሰራተኞች የአንድ ቀን ትምህርተ ቀይ መስቀል ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ.ም ሰጥቷል ፡፡
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
----------
Branch Office Provides Red Cross Training for Security Forces
The Addis Ababa Branch Office of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the Society’s Humanitarian Diplomacy and Communication Service, conducted a one-day Red Cross Training for Security Forces on May 28, 2026.
https://redcrosseth.org/blog/2026/05/29/branch-office-provides-red-cross-training-for-security-forces/
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCross #ICRC #FinnishRed Cross#ERCS #RedCrossTraining #SecurityForces #HumanitarianDiplomacy #InternationalHumanitarianLaw #IHL #FundamentalPrinciples #HumanitarianAction #CommunityEngagement #CapacityBuilding #AddisAbaba #RedCrossMovement
----------
📌Website: https://redcrosseth.org/ | 1 370 |
| 15 | የእንግሊዝ መንግስት 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት ተሽከርካሪዎችንና ማሽኖችን ለማኅበሩ ለገሰ
የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት መኪናዎች እና ለሰብአዊ አገልግሎት የሚውሉ መሳሪያዎች በትላንትናው ዕለት ለግሷል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
------------
UK Donates 28 Trucks and Humanitarian Equipment Worth £5.4 Million to ERCS
The United Kingdom, through the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), has donated 28 trucks and humanitarian equipment worth £5.4 million to the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) yesterday to strengthen its emergency response and humanitarian operations across Ethiopia.
We Live for Humanity
#EthiopianRedCross #ukembassyaddisababa #ukinethiopia #Ministryofhealthethiopia #HumanitarianSupport #ukandethiopia #britishembassaddisababa #EmergencyResponse #foreigncommonwealthanddevelopmentoffice #HumanitarianAid #ResilienceBuilding Disaster Risk Management Commission የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross | 1 258 |
| 16 | “ወቅታዊውን የጤና እና የሰብዓዊ አገልግሎት ተግዳሮት ለመፍታት መንግስትና አጋር አካላት በትብብር ሊሰሩ ይገባል፡፡” የኢፌዴሪ የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ
የእንግሊዝ መንግስት በውጭ፣ የጋራ ብልጽግና እና ልማት ቢሮው (FCDO) አማካኝነት ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር 5.4 ሚሊዮን ፓውንድ የሚያወጡ 28 የጭነት መኪናዎች እና ለሰብዓዊ አገልግሎት የሚውሉ መሳሪያዎች በዛሬው ዕለት ለግሷል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-------
“Addressing today’s health and humanitarian challenges requires stronger collaboration among government institutions, and partners,” H.E. Dr. Mekdes Daba, FDRE Minister of Health
The United Kingdom, through the Foreign, Commonwealth & Development Office (FCDO), has donated 28 trucks and humanitarian equipment worth £5.4 million to the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) to strengthen its emergency response and humanitarian operations across Ethiopia.
https://redcrosseth.org/blog/2026/05/28/addressing-todays-health-and-humanitarian-challenges-requires-stronger-collaboration-among-government-institutions-and-partners-h-e-dr-mekdes-daba-fdre-minister-of-heal/
We Live for Humanity!
#HumanitarianSupport #UKandEthiopia #FCDO | 1 415 |
| 17 | ማኅበሩ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በግጭት ለተፈናቀሉ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በቻግኒ እና በአይሁ ጋጉሳ ወረዳዎች ለተፈናቀሉ ማኅበረሰቦች የሰብዓዊ ድጋፍ አድርጓል። ድጋፉ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ቤተሰቦች አስቸኳይ ፍላጎቶቻቸውን ለማሟላት፣ እንዲሁም በዚህ ፈታኝ ወቅት ጤንነታቸውን፣ ደህንነታቸውን እና ክብራቸውን ለመጠበቅ የሚያስፈልጉ መሰረታዊ ነገሮችን ለማቅረብ ያለመ ነው።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
----------------
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Amhara Regional Branch provided humanitarian support to displaced communities in the Chagni and Ayehu Gagusa woredas of the Awi National Zone. This timely intervention was designed to address the urgent needs of families forced from their homes, ensuring they have the essential resources required to maintain health, safety, and dignity during this challenging period.
https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02wonezUGCWu4jqF2VcAdXWq8pRCHqcJxgFscs82B9hKx4pEcCYHeyN5jqU3umPiD3l
We Live for Humanity!
#AmharaRegion #FCDO #UKaid #Ec2RProject
📌Website: https://redcrosseth.org/ | 1 358 |
| 18 | ማኅበሩ በአደጋ ዝግጁነት ፕሮጀክት 2024 ዙሪያ የመማማሪያ ዐውደ ጥናት አካሄደ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበር ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል እና የዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር ከአውሮፓ ህብረት የሰብዓዊ ዕርዳታ እና ሲቪል ጥበቃ ተቋም በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የአደጋ ዝግጁነት 20024 ፕሮጀክት አፈፃፀም ላይ ያተኮረ የመማማሪያ ዐውደ ጥናት ከግንቦት 16-18 ቀን 2018 ዓ.ም በአዳማ ከተማ አካሄደ።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-------------------------
ERCS Held Lessons Learned Workshop on Disaster Preparedness Project 2024
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the Netherlands Red Cross (NLRC) and Danish Red Cross (DRC), with funding from the European Union Humanitarian Aid and Civil Protection (ECHO), has held a lesson learned workshop on the implementation of the Disaster Preparedness Project 2004 from May 24-26, 2026, in Adama City.
https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0sR7LtbqjKAwPeCRGzuVhhV97Gab6SPdudZZLkFr1fRifD8kN5imKF4dyyNzX9c4Bl
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCross #ERCS #DisasterPreparedness #AnticipatoryAction #DisasterRiskManagement #HumanitarianResponse #ClimateResilience #CommunityResilience #EUHumanitarianAid #ECHO #NetherlandsRedCross #DanishRedCross #EDRMC #Afar #SomaliRegion #Tigray #Adama #EuropeanCommission
----------------
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/
📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/
📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516
📌X(Twitter): https://x.com/EthioRedCross
📌Telegram: https://t.me/ERCSHQ
📌 Tiktok: https://www.tiktok.com/@ercs1935
📌 Flickr፡- https://www.flickr.com/photos/137615657@N05/ | 1 128 |
| 19 | የጽሁፍ መመዘኛ/ፈተና መውሰጃ ቀን ስለማሳወቅ
በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሰብዓዊነት ትምህርት ቤት በሁለቱም የሰርተፍኬት ፕሮግራሞች ለመሰልጠን ያመለከታችሁ በሙሉ፤
እሁድ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጽሑፍ ፈተና ስለሚሰጥ ከጠዋቱ 3፡30 ሰዓት ላይ በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ
· ለፈተና ስትመጡ ማንነታችሁን የሚገልጽ የታደሰ መታወቂያ ይዛችሁ እንድትመጡ
· አርፍዶ መምጣት ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡
ትምህርት ቤቱ
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
--------
Notice of Written Entrance Examination
The Ethiopian Red Cross Society School of Humanity would like to inform all applicants for both certificate training programs that the written entrance examination will be held on Sunday,June 7, 2026, at 9:30 AM at the school premises.
Applicants are kindly requested to arrive on time and comply with the following requirements:
Please bring a valid identification card that verifies your identity.
Late arrival will not be permitted.
The school wishes all applicants success in the examination.
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCross #ERCS #HumanitarianSchool #ExamNotice #CertificateProgram #Education #TrainingOpportunity | 9 090 |
| 20 | ☀️ የ22 ሚሊዮን ብር በፀሐይ ጉልበት የሚሰራ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በይፋ ተጀመረ
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በክልሉ ሃርሺን ወረዳ በተደረገ የቦታ ርክክብ ሥነ-ሥርዓት የሃርሺን ከተማን በፀሐይ ጉልበት የሚሰራ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን በይፋ አስጀምሯል።
ለሰብዓዊነት እንኖራለን!
-------------
☀️ The 22 Million Birr Solarization Project Officially Commences in Harshin Woreda
The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Somali Regional Branch has officially launched the Harshin Town Borehole Solarization Project through a formal site handover ceremony held in Harshin Woreda.
https://redcrosseth.org/blog/2026/05/26/22-million-birr-solarization-project-officially-commences-in-harshin-woreda-somali-region/
We Live for Humanity!
#EthiopianRedCross #ERCS #SomaliRegion #SolarizationProject #WaterAccess #HumanitarianAction #ClimateResilience #SustainableDevelopment #NetherlandsRedCross #WeLiveForHumanity
----------------
📌Website: https://redcrosseth.org/
📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ | 1 322 |
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
