en
Feedback
Ethiopian Red Cross Society

Ethiopian Red Cross Society

Open in Telegram

This is Ethiopian Red Cross Society Headquarters' Telegram channel, which was set up to discuss humanitarian issues and the organization's humanitarian assistance efforts.

Show more
6 351
Subscribers
+124 hours
+57 days
+1330 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '26
August '26
+4
in 0 channels
July '26
+137
in 0 channels
Get PRO
June '26
+178
in 0 channels
Get PRO
May '26
+325
in 4 channels
Get PRO
April '26
+499
in 1 channels
Get PRO
March '26
+136
in 2 channels
Get PRO
February '26
+120
in 0 channels
Get PRO
January '26
+186
in 1 channels
Get PRO
December '25
+202
in 1 channels
Get PRO
November '25
+168
in 0 channels
Get PRO
October '25
+316
in 1 channels
Get PRO
September '25
+260
in 2 channels
Get PRO
August '25
+260
in 0 channels
Get PRO
July '25
+132
in 0 channels
Get PRO
June '25
+88
in 0 channels
Get PRO
May '25
+96
in 0 channels
Get PRO
April '25
+91
in 0 channels
Get PRO
March '25
+102
in 0 channels
Get PRO
February '25
+73
in 0 channels
Get PRO
January '25
+90
in 0 channels
Get PRO
December '24
+144
in 0 channels
Get PRO
November '24
+113
in 0 channels
Get PRO
October '24
+96
in 0 channels
Get PRO
September '24
+60
in 0 channels
Get PRO
August '24
+57
in 0 channels
Get PRO
July '24
+73
in 0 channels
Get PRO
June '24
+4 285
in 1 channels
Get PRO
May '24
+1 249
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
02 August0
01 August+4
Channel Posts
የኢቀመማ የቦርድ አባል ዶ/ር አዲስአለም ሙላት በኔትዎርኩ የወጣቶች ሊቀመንበርነታቸው በቀጠናው ሀገራት የወጣቶች አመራርና ተሳትፎን ለማጠናከር ጥሪ አቀረቡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ)
+2
የኢቀመማ የቦርድ አባል ዶ/ር አዲስአለም ሙላት በኔትዎርኩ የወጣቶች ሊቀመንበርነታቸው በቀጠናው ሀገራት የወጣቶች አመራርና ተሳትፎን ለማጠናከር ጥሪ አቀረቡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር (ኢቀመማ) የቦርድ አባል ዶ/ር አዲስአለም ሙላት በምሥራቅ አፍሪካና በሕንድ ውቅያኖስ ሀገራት የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ብሔራዊ ማኅበራት ኔትወርክ (RCNet) የወጣቶች ሊቀመንበር ሆነው ከተመረጡ በኋላ በኔትዎርኩ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ በቀጠናው የወጣቶች አመራርነትን፣ ተሳትፎ እና ተደማጭነት ለማጠናከር ጠንካራ ጥሪ አቀረቡ። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------------- ERCS Board Member Dr. Addisalem Mulat Calls for Stronger Youth Leadership and Meaningful Participation Across the RCNet Region Dr. Addisalem Mulat, Board Member of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS), delivered an inspiring address to the General Assembly of the Red Cross and Red Crescent Network for East Africa and the Indian Ocean (RCNet) following her election as the RCNet Youth Chairperson, calling for stronger youth leadership, meaningful participation, and greater investment in young people across the region. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0rkAGPQyFSmU1VYpu7jn2oySmv1PCdpE6K7tqzqjK9P5WmwQC9XmX9rCLJ8ury2mnl We Live f

2
“የቀይ መስቀል ሥራ ራስን አሳልፎ በመስጠት የሚሰራ የበጎ ፈቃደኝነትና የሰብዓዊነት ሥራ ነው፡፡” ክብርት ሎሚ በዶ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ .የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ለሰብዓዊነት እንኖራ+9
“የቀይ መስቀል ሥራ ራስን አሳልፎ በመስጠት የሚሰራ የበጎ ፈቃደኝነትና የሰብዓዊነት ሥራ ነው፡፡” ክብርት ሎሚ በዶ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ .የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------------------------- “The Red Cross Embodies Selfless and Voluntary Humanitarian Service” – Hon. Lomi Bedo The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Oromia Regional Branch held its 6th General Assembly in Bishoftu Town, where delegates reviewed the branch's performance and elected a new Board of Directors to lead the branch for the next four years. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02eiR4k7RtpYGBs6HFZQ44P2xq3v15L3TzR1TFHkiqN3F7SBdo1s3ubTmCW4W33pdWlWe Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #OromiaRegion #GeneralAssembly #BoardElection #Leadership #Governance #Volunteerism #HumanitarianAction #Localization #CommunityResilience #WeLiveForHumanity ------ 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross
400
3
ዜና ዕረፍት ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ነርሶች መካካል እንዷ የነበሩትና የፍሎረንስ ናይቲንጌል የክብር ሽልማት ተሸላሚዋ ሲስተር ብርቅነሽ ከበደ በ96 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም
ዜና ዕረፍት ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ነርሶች መካካል እንዷ የነበሩትና የፍሎረንስ ናይቲንጌል የክብር ሽልማት ተሸላሚዋ ሲስተር ብርቅነሽ ከበደ በ96 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ከመጀመሪያዎቹ የቀድሞው የእቴጌ መነን የልጃገረዶች ትምህርት ቤት ተማሪዎች መካከል አንዷ የነበሩት ሲስተር ብርቅነሽ ማኅበሩ የመጀመሪያውን የነርሶች ትምህርት ቤት በ1941 ዓ.ም በስዊድን ቀይ መስቀል ድጋፍ ሲያቋቋም ከመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ተመራቂዎች መካከልም አንዷ ነበሩ፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------------------ Condolence Message The Ethiopian Red Cross Society Mourns the Passing of Florence Nightingale Medal Recipient Sister Birkenesh Kebede The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) is deeply saddened by the passing of Sister Birkenesh Kebede, one of the Society's first nine nurses and a recipient of the prestigious Florence Nightingale Medal, at the age of 96. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02ShKvsFKMCQFTQuVXSqC2brYeDYhC72mUJrG5bNB8R7cr8KqTtwruvdrn1uiyRErvl We Live for Humanity! ------------ 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/
782
4
SUPPLIER PREQUALIFICATION NOTICE 2026–2029 The Ethiopian Red Cross Society invites interested, qualified, technically compete
SUPPLIER PREQUALIFICATION NOTICE 2026–2029 The Ethiopian Red Cross Society invites interested, qualified, technically competent, and eligible local vendors to submit their interest for prequalification for the period 2026-2029 under the listed categories of goods and services. See the details below: We Live for Humanity!
818
5
The rainy season has begun! In previous years, the rainy season has brought devastating floods and landslides that claimed th
The rainy season has begun! In previous years, the rainy season has brought devastating floods and landslides that claimed the lives of hundreds of our fellow citizens and forced thousands more to leave their homes. During these emergencies, the Ethiopian Red Cross Society has responded swiftly by reaching affected communities. This rainy season may bring similar disasters once again. Your support can help us reach vulnerable communities before tragedy strikes and reduce the suffering of those at risk. Every contribution, no matter the size, can make a meaningful difference. Please support our humanitarian response by choosing one of the following donation options: https://donate.redcrossredcrescent.org/et/default https://chapa.link/donation/view/DN-A7filBKMEQVS CBE: 1000000902008 Abyssinia Bank: 51305148 Cooperative Bank of Oromia፡ 1000054293155 Wegagen Bank፡ 0836476811301 Dashen Bank፡ 0439222939011 Awash Bank፡ 01304258501900 We Live for Humanity!
835
6
ክረምት ገብቷል! ባለፉት ዓመታት በክረምት ወራት የጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት አደጋዎች ተከስተው በመቶዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችንን ህይወት ቀጥፈዋል እንዲሁም በሺዎች የሚሆኑትን እንዲፈናቀሉ አድርገዋ
ክረምት ገብቷል! ባለፉት ዓመታት በክረምት ወራት የጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት አደጋዎች ተከስተው በመቶዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችንን ህይወት ቀጥፈዋል እንዲሁም በሺዎች የሚሆኑትን እንዲፈናቀሉ አድርገዋል፡፡ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አደጋዎቹ በደረሱባቸው አካባቢዎች ቀድሞ በመድረስ ምግብና ምግብ ነክ ያልሆኑ መገልገያዎችን ከመስጠት ባለፈ የተጎዱትን ለማቋቋም ብርቱ ጥረት አድርጓል፡፡ በዚህ ክረምትም ተመሳሳይ አደጋዎች ቢከሰቱ ቀድመን ደርሰን የወገኞቻችንን ስቃይ መቀነስ እንድንችል እርስዎ የበኩልዎን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪያችንን እናቀርባለን፡፡ ለድጋፍዎ ከሚከተሉት አማራጮች አንዱን ይጠቀሙ፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! https://donate.redcrossredcrescent.org/et/default https://chapa.link/donation/view/DN-A7filBKMEQVS CBE: 1000000902008 Abyssinia Bank: 51305148 Cooperative Bank of Oromia፡ 1000054293155 Wegagen Bank፡ 0836476811301 Dashen Bank፡ 0439222939011 Awash Bank፡ 01304258501900 We Live for Humanity! ------------------------------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/ 📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516
751
7
ከቀይ መስቀል የታሪክ ማኅደር የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ታሪክ በሚዘከርበት ወቅት ሁሉ ከዚህ ከማኅበሩ ታሪክ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ታሪክ ያለው አንድ የተከበረ ቤተሰብ ምንግዜም ይታወሳል- የብላ+9
ከቀይ መስቀል የታሪክ ማኅደር የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ታሪክ በሚዘከርበት ወቅት ሁሉ ከዚህ ከማኅበሩ ታሪክ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ታሪክ ያለው አንድ የተከበረ ቤተሰብ ምንግዜም ይታወሳል- የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ቤተሰብ ፡፡ --------------------- From the Red Cross Archives Whenever the history of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) is celebrated, one family whose legacy is inseparable from the Society's own history is always remembered—the family of Blaten Geta Hiruy Wolde Selassie. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02Q1A3TS3ddYWdKoR8jDcpzVdDXwsNiRNeGQCiRXafmuzJjznVY7HJXKWW8dLDiYyJl #EthiopianRedCross #ERCS #RedCrossHistory #FromTheArchives #HumanitarianLegacy #BlatenGetaHruy #LegacyOfService #HumanitarianHeroes #RedCrossMovement #EthiopianHistory #VolunteerSpirit #91YearsOfHumanity #Humanity #WeLiveForHumanity ------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/
818
8
በማኅበሩ የወላይታ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግና የአካባቢውን ስነ-ምህዳር መንከባከብ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ፕሮጀክት ተግባራዊ እ
በማኅበሩ የወላይታ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ የሚያደርግና የአካባቢውን ስነ-ምህዳር መንከባከብ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ፕሮጀክት ተግባራዊ እያደረገ ነው፡፡ ፕሮጀክቱ በህይወታቸው ላይ ተጨባጭ ለውጥ እያመጣ እንደሆነም የአካባቢው ነዋሪዎች ይናገራሉ፡፡ ምንጭ፡ወላይታ ቴሌቭዥን ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------------- The Wolaita Zone Branch of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) is implementing a project that supports low-income households while promoting the conservation of the local ecosystem. Community members have expressed their appreciation for the project, noting that it is making a meaningful difference in their lives by improving their livelihoods and helping preserve the local environment. Source: Wolaita Television We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #Wolaita #Livelihoods #EnvironmentalConservation #ClimateResilience #CommunityResilience #SustainableDevelopment #HumanitarianAction #protectnature #WeLiveForHumanity ----------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross
764
9
በማኅበሩ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄደ በኢትዮጵጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራሮች፤ሰራተኞችና በጎ ፈቃደኞች ከወሊ+9
በማኅበሩ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሄደ በኢትዮጵጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራሮች፤ሰራተኞችና በጎ ፈቃደኞች ከወሊሶ ከተማ ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በከተማዋ ባሉ ታሪካዊ ቦታዎች ላይ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂደዋል፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------ South West Shewa Zone Branch Conducts Tree Planting Initiative The South West Shewa Zone Branch of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the Wolliso City Culture and Tourism Office, conducted a tree planting initiative at historical sites in Wolliso City. The Head of the ERCS South West Shewa Zone Branch, Ato Motuma Likisa, said that planting trees is planting hope for future generations and called on everyone to continue supporting environmental conservation efforts. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0227hPRv64k2NwYVXSLPsiER5wBYsYRPYEe3bavpZF1JjvJfMk8A3mNKoyj1NJZBEUl We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #ERCS #TreePlanting #EnvironmentalProtection #ClimateAction #GreenLegacy #Volunteerism #CommunityResilience #Sustainability
818
10
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቤተሰብ ግንኙነቶች ጥበቃ ላይ ያተኮረ የአደጋ ጊዜ ዝግጁነት ስልጠና ሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ጋር በ+9
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የቤተሰብ ግንኙነቶች ጥበቃ ላይ ያተኮረ የአደጋ ጊዜ ዝግጁነት ስልጠና ሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ጋር በመተባበር የቤተሰብ ግንኙነቶች ጥበቃ (Protecting Family links) ላይ ያተኮረ የአደጋ ጊዜ ዝግጁነት  ስልጠና በትግራይ ክልል ለሚገኙ የማኅበሩና የዓለም አቀፍ ኮሚቴው ሰራተኞችና ተጠሪዎች ከሐምሌ 9-10/2018ዓ.ም በመቐለ ከተማ እንዲሁም  ከሐምሌ 13-14 ቀን 2018 ዓ.ም ደግሞ በአኽሱም ከተማ  ሰጥቷል።             መረጃው: የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኮሙኒኬሽን ክፍል ነው   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------------ Tigray Regional Branch Office Conducts Emergency Preparedness Training on Protection of Family Links The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Tigray Regional Branch Office, in collaboration with the International Committee of the Red Cross (ICRC), conducted training on Protection of Family Links (PFL) Emergency Preparedness for ERCS and ICRC staff and focal persons in Tigray Region from July 16–17, 2026, in Mekelle City and July 20–21, 2026, in Axum City. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0cVYgmFBbRHJWwbtzZN9f6UQ2eDdpU1zUzxLb1fGqgxZ64rb2aUCY6x5YkBWUFew4l We Live for Humanity!
887
11
ማኅበሩ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞችን ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል የሰራተኞችና የበጎ ፈቃደኞች እንክብካቤ ማጠናከሪያ ስልጠና እየሰጠ ነው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከኔዘርላንድስ ቀይ መስቀል+9
ማኅበሩ የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞችን ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል የሰራተኞችና የበጎ ፈቃደኞች እንክብካቤ ማጠናከሪያ ስልጠና እየሰጠ ነው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከኔዘርላንድስ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የሰብዓዊ አገልግሎት ሰራተኞችን ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል እና የአእምሮ ጤናን በማሻሻል ረገድ የሰራተኞቹን ዕውቀት፣ ክህሎት እና ልምድ ለማሳደግ ያለመ የሶስት ቀናት የሰራተኞችና የበጎ ፈቃደኞች እንክብካቤ ስልጠና እየሰጠ ነው። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------------- ERCS Conducts Staff Care Refresher Training to Strengthen Humanitarian Workforce Well-being The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the Netherlands Red Cross (NLR), conducted a three-day Mental Health and Psychosocial Support (MHPSS) Staff Care Refresher Training to strengthen the knowledge, skills, and practices of its staff and volunteers in promoting mental well-being while delivering humanitarian services. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0VRTmTksfiCCPNPoe3qeGsZaJEt4bfjg6GkhNMzESgk4QnDS4fiJ72yDABHrEEqMQl We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #MentalHealth #MHPSS #StaffCare #PsychosocialSupport #HumanitarianAction #VolunteerWellbeing
778
12
“እዚህ መጥቼ ስውል በጣም ደስተኛ ሆኜ ነው የምውለው፡፡ የስነልቦና ጉዳት ያለባቸውን ሰዎች እንረዳለን፡፡ እዚህ እያመጣን እያዋልን፣ እያጫወትናቸው ነው።” መዲና አለም፣ የኢቀመማ በጎፈቃደኛ ለሰበብዓ
“እዚህ መጥቼ ስውል በጣም ደስተኛ ሆኜ ነው የምውለው፡፡ የስነልቦና ጉዳት ያለባቸውን ሰዎች እንረዳለን፡፡ እዚህ እያመጣን እያዋልን፣ እያጫወትናቸው ነው።” መዲና አለም፣ የኢቀመማ በጎፈቃደኛ   ለሰበብዓዊነት እንኖራለን! ---------- “I feel very happy whenever I come here. We support people experiencing psychological distress by bringing them here, spending time with them, and engaging them in recreational activities.” Medina Alem, ERCS Volunteer.   We Live for Humanity!   #EthiopianRedCross #ERCS #YouthEmpowerment #YouthEngagement #MentalHealth #Wellbeing #SafeSpaces #VolunteerAction #CommunitySupport #StrongerTogether #HopeInAction #Humanity #WeLiveForHumanity #RedCross #YouthForChange Røde Kors European Union in Ethiopia We Live for Humanity! --------------- Website: https://redcrosseth.org/ Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ LinkedIn: https://www.linkedin.com/com.../ethiopian-red-cross-society/ YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516 X(Twitter): https://x.com/EthioRedCross Tiktok: https://www.tiktok.com/@ercs1935 Flickr፡- https://www.flickr.com/photos/1376156
734
13
በማኅበሩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማውን ጀመረ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ የሥ+5
በማኅበሩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማውን ጀመረ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2018 ዓ.ም ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገውን  በወልቂጤ ከተማ ጀምሯል።   ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------- ERCS Central Ethiopia Regional Branch Launches Annual Performance Review The Central Ethiopia Regional Branch of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) has officially launched its Annual Performance Review for the 2018 Ethiopian Fiscal Year (E.F.Y.), in Wolkite Town. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid026D7rn3buLbRRbk94PTUrUypu1i2m6r6gjGLjezcp5wiimndWv6iKLzuz5JqMfx23l   We Live for Humanity!   #EthiopianRedCross #ERCS #CentralEthiopia #AnnualPerformanceReview #HumanitarianAction #StrongerTogether #CommunityResilience #HumanitarianLeadership #Accountability #OrganizationalExcellence #RedCross #ServingHumanity #HumanityFirst #VolunteerAction #WeLiveForHumanity ------------ 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/er
761
14
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የጥበቃ፣ የስርዓተ-ጾታና አካታችነት እና የደህንነት ጥበቃ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ ከፊንላንድ ቀይ መስቀ+4
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የጥበቃ፣ የስርዓተ-ጾታና አካታችነት እና የደህንነት ጥበቃ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት፣ ከፊንላንድ ቀይ መስቀል ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ እና በሁለቱ እህት ማኅበራት የትግራይ የሁለትዮሽ ሰብዓዊ ድጋፍ ኦፕሬሽን 2026 ፕሮጀክት አማካኝነት፣ ለማዕከላዊ ዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሠራተኞች እና በጎ ፈቃደኞች በጥበቃ፣ ስርዓተ-ጾታ እና አካታችነት (PGI) እንዲሁም የደህንነት ጥበቃ (Safeguarding) የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ሐምሌ 6/ ቀን 2018 ዓ.ም በአክሱም ከተማ አካሄደ። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ----------- Branch Office conducts Protection, Gender and Inclusion, and Safeguarding Orientation Session. The Ethiopian Red Cross Society, Tigray Regional Branch, with financial support from the Finnish Red Cross, under the ERCS-FRC Tigray Bilateral Humanitarian Operation 2026 Project, successfully conducted a Protection, Gender and Inclusion (PGI) and Safeguarding Orientation for the Central Zone branch staff and volunteers on 13 July 2026 in Aksum town. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02RvmUwcpu4nceGgRZWeDWWnFBAe9wMcqh7z1zLb7cFx3gAj817DRn9YPHHWzD1Yqgl We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #FinnishRedCross
753
15
“ወጣቶች አልባሌ ቦታ እንዳይውሉ፤ እዚህ እየመጡ ራሳቸውን እንዲያዝናኑና ከጭንቀት እና ከድብርት እንዲወጡ ከፍተኛ ስራ እየሰራን ነው ያለነው።” መስፍን ተከስተ፣ የኢቀመማ በጎፈቃደኛ ለሰብዓዊነት እን
“ወጣቶች አልባሌ ቦታ እንዳይውሉ፤ እዚህ እየመጡ ራሳቸውን እንዲያዝናኑና ከጭንቀት እና ከድብርት እንዲወጡ ከፍተኛ ስራ እየሰራን ነው ያለነው።” መስፍን ተከስተ፣ የኢቀመማ በጎፈቃደኛ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------------------------- “We work hard to ensure that young people stay away from harmful environments by encouraging them to come here, participate in recreational activities, and recover from stress and depression.” Mesfin Tekeste, ERCS Volunteer. #EthiopianRedCross #ERCS #YouthEmpowerment #YouthEngagement #MentalHealth #Wellbeing #SafeSpaces #VolunteerAction #CommunitySupport #StrongerTogether #HopeInAction #Humanity #WeLiveForHumanity #RedCross #YouthForChange @Røde Kors @EU We Live for Humanity! ------------------------------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/ 📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516 📌X(Twitter): https://x.com/EthioRedCross
1 007
16
በማኅበሩ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዓመታዊ አፈጻጸሙን በመገምገም የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሰራተኞች ዕውቅናና ሽልማት ሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2018 ዓ/ም+6
በማኅበሩ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዓመታዊ አፈጻጸሙን በመገምገም የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሰራተኞች ዕውቅናና ሽልማት ሰጠ   በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2018 ዓ/ም ዕቅድ አፈጻጸም የቀጣይ ዓመት ዕቅድ እና የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ሰራተኞች ዕውቅናና ሽልማት ሰጥቷል ፡፡     https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02Qa8pTE8xxfeKo2Nu5EEwJjmV6beSJBmujovBRFZcY5BCTQY6qrjZ4VsNGxeo8756l ለሰብዓዊነት እንኖራለን !! ------------- ERCS Dire Dawa Branch Reviews Annual Performance and Recognizes Outstanding Employees The Ethiopian Red Cross Society, Dire Dawa Branch Office, held an event to present the 2018 E.C annual performance report, discuss the 2019 E.C work plan, and provide recognition and awards to employees who achieved outstanding performance. We live for humanity!!   #EthiopianRedCross #ERCS #DireDawa #AnnualReview #OutstandingEmployees #Recognition #HumanitarianAction #Leadership #PerformanceExcellence #EmployeeRecognition #WeLiveForHumanity ---- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/
837
17
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 10ኛ መደበኛ የጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 10ኛ መደበኛ የጠቅላላ ጉባኤውን በባህር ዳር ከተማ+9
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 10ኛ መደበኛ የጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 10ኛ መደበኛ የጠቅላላ ጉባኤውን በባህር ዳር ከተማ በተሳካ ሁኔታ በማካሄድ ቅርንጫፉን ለቀጣይ አራት ዓመታት የሚመሩ የቦርድ አባላቱን መርጧል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------------- Amhara Regional Branch of ERCS Holds 10th Ordinary General Assembly The Amhara Regional Branch of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) successfully convened its 10th Ordinary General Assembly on July 25, 2026, in Bahirdar City. During the assembly, delegates elected a new Board of Directors that will lead the branch for the next four years. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0NvU8autZ9BrfSJ2K8voJX3i4KiKo3Dc4pfRWUWgSm3yS5Hktnsad9v75sR54VLiVl We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #AmharaRegion #GeneralAssembly #Leadership #Governance #HumanitarianAction #BoardElection #Volunteerism #CommunityResilience #Localization #WeLiveForHumanity ------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://ww
786
18
በበጀት ዓመቱ የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ሽልማት ተሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለሁለት ቀናት በአርባምንጭ ከተማ ባደረገዉ የሥራ አ+9
በበጀት ዓመቱ የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ሽልማት ተሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለሁለት ቀናት በአርባምንጭ ከተማ ባደረገዉ የሥራ አፈጻጸም መድረክ የ2018 በጀት ዓመት የሰብዓዊ ተግባራት አፈጻጸሙን ገምግሞ የተሻለ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እና ማስተባበሪያ ጽ/ቤቶች ሽልማት ሰጥቷል፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------- Southern Ethiopia Regional Branch Recognizes Top-Performing Branches The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Southern Ethiopia Regional Branch Office held a two-day annual performance review forum in Arba Minch Town to assess its humanitarian achievements during the 2018 Ethiopian Fiscal Year and recognize zonal branches and coordination offices that demonstrated outstanding performance. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid021Wri1ZQf5NeHsjdABLj2sDy4vvjpXW8aSYFzBpCASktktTwfNn1LZ2nzS84YvmR2l We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #SouthernEthiopia #AnnualReview #OutstandingPerformance #Recognition #Volunteerism #Fundraising #HumanitarianAction #Leadership #CommunityService
904
19
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችና አካታችነት ላይ ያተኮረ ስልጠና ሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ፣ ከፊንላንድ ቀይ መስቀል ባገኘው የገንዘብ ድጋ+9
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ጾታን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶችና አካታችነት ላይ ያተኮረ ስልጠና ሰጠ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ፣ ከፊንላንድ ቀይ መስቀል ባገኘው የገንዘብ ድጋፍና በሁለቱ ብሔራዊ ማኅበራት በጥምረት በሚተገበረው የከለላ፣ ስርዓተ ጾታ እና አካታችነት (PGI) ፕሮጀክት አማካኝነት በማህበረሰብ ተደራሽነት፣ ጾታን መሰረት ባደረጉ ጥቃቶችን (SGBV) ዙሪያ የሚታዩ ማግለሎችን ለመቀነስ እና በአካል ጉዳተኞችን ማካተት (DI) ላይ ያተኮረ ስልጠና ከሰኔ 29 - ሐምሌ 4/2018ዓ.ም በዓድዋ እና በአክሱም ከተሞች ሰጥቷል፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------------------- The branch office conducts training on SGBV and Disability Inclusion The Ethiopian Red Cross Society, Tigray Regional Branch, with financial support from the Finnish Red Cross, under the ERCS-FRC PGI project, successfully conducted a training focused on community outreach, Sexual and Gender-Based Violence (SGBV) stigma reduction, and Disability Inclusion (DI) for zonal branch staff, volunteers, community representatives, and stakeholders from 6-11/2026 in Adwa and Aksum towns. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0qx4y4JSFSJ5qPDyBPhTWjBdZWNEteqQDmVHAUt2EQPcqBZ3mCYmf7fVFz1oYmTaNl We Live for Humanity!
1 149
20
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዓመታዊ አፈጻጸሙን ገመገመ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የቦርድ አባላት፣ የብሔራዊ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራሮች እንዲሁ+9
በማኅበሩ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዓመታዊ አፈጻጸሙን ገመገመ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የቦርድ አባላት፣ የብሔራዊ እና የቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራሮች እንዲሁም ሠራተኞች በተገኙበት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማውን ከሐምሌ 16 እስከ 17 ቀን ማካሄዱን አስታወቀ። በስብሰባው ላይ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2018 ዓ.ም አፈጻጸም በጥልቀት ገምግሞ የ2019 ዓ.ም የትኩረት ዕቅዶች ላይ ሰፊ ውይይት ተደርጓል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ----------- ERCS Amhara Regional Branch Office Evaluates Annual Performance The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Amhara Regional Branch Office holds annual performance evaluation from July 23- to 24, with the attendance of board members, leaders from the national and branch offices, and staff members. During the meeting, the branch office thoroughly evaluated its performance for the 2018 Ethiopian fiscal year and held extensive discussions on the focus plans for the 2019 Ethiopian fiscal year. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02sn13URzNgjGcm42Y7sWDdJ4CWX6otvjyoZsYeLSC2bci9tuDNg84cmjdJgeguMQVl We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS
1 105