en
Feedback
Ethiopian Red Cross Society

Ethiopian Red Cross Society

Open in Telegram

This is Ethiopian Red Cross Society Headquarters' Telegram channel, which was set up to discuss humanitarian issues and the organization's humanitarian assistance efforts.

Show more
6 356
Subscribers
-224 hours
+117 days
+3630 days

Data loading in progress...

Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
July '26
July '26
+73
in 0 channels
June '26
+178
in 0 channels
Get PRO
May '26
+325
in 4 channels
Get PRO
April '26
+499
in 1 channels
Get PRO
March '26
+136
in 2 channels
Get PRO
February '26
+120
in 0 channels
Get PRO
January '26
+186
in 1 channels
Get PRO
December '25
+202
in 1 channels
Get PRO
November '25
+168
in 0 channels
Get PRO
October '25
+316
in 1 channels
Get PRO
September '25
+260
in 2 channels
Get PRO
August '25
+260
in 0 channels
Get PRO
July '25
+132
in 0 channels
Get PRO
June '25
+88
in 0 channels
Get PRO
May '25
+96
in 0 channels
Get PRO
April '25
+91
in 0 channels
Get PRO
March '25
+102
in 0 channels
Get PRO
February '25
+73
in 0 channels
Get PRO
January '25
+90
in 0 channels
Get PRO
December '24
+144
in 0 channels
Get PRO
November '24
+113
in 0 channels
Get PRO
October '24
+96
in 0 channels
Get PRO
September '24
+60
in 0 channels
Get PRO
August '24
+57
in 0 channels
Get PRO
July '24
+73
in 0 channels
Get PRO
June '24
+4 285
in 1 channels
Get PRO
May '24
+1 249
in 0 channels
Date
Subscriber Growth
Mentions
Channels
13 July+2
12 July+3
11 July+10
10 July+6
09 July+4
08 July+3
07 July+8
06 July+2
05 July+2
04 July+6
03 July+9
02 July+9
01 July+9
Channel Posts
2
“አሁን አልሐምዱሊላህ እንቅልፍ እየተኛን ነው፡፡ በጣም ደስተኛ ሆነን እንቅልፍ እየተኛን ነው፡፡ ብቻ በጣም እኔ በቀይ መስቀል በጣም ተደስቻለሁ፡፡ ቀይ መስቀል ደራሽ ነው፡፡” ናስር አሚር ገሚሲሉ ለ
“አሁን አልሐምዱሊላህ እንቅልፍ እየተኛን ነው፡፡ በጣም ደስተኛ ሆነን እንቅልፍ እየተኛን ነው፡፡ ብቻ በጣም እኔ በቀይ መስቀል በጣም ተደስቻለሁ፡፡ ቀይ መስቀል ደራሽ ነው፡፡” ናስር አሚር ገሚሲሉ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ---------------- “Now, Alhamdulillah, we sleep peacefully. We are finally able to sleep happily. I am truly grateful to the Red Cross. The Red Cross was there for us when we needed it most.” Nasser Amir Gemisilu We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #IFRC #WeLiveForHumanity #FloodRecovery #SafeShelter #BuildingHope #SilteZone #CentralEthiopia #CommunityResilience -------------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/ 📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516 📌X(Twitter): https://x.com/EthioRedCross 📌 Tiktok: https://www.tiktok.com/@ercs1935 📌 Flickr፡- https://www.flickr.com/photos/137615657@N05/
736
3
ማኅበሩ የግል ዘርፍ ተሳትፎ ላይ ያተኮረ ብሔራዊ የልምድ ልውውጥ መድረክ በጂግጂጋ ከተማ አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የግል ዘርፍ ተሳትፎ ላይ ያተኮረ ብሔራዊ የልምድ ልውውጥ መድረክ ከሁሉ+9
ማኅበሩ የግል ዘርፍ ተሳትፎ ላይ ያተኮረ ብሔራዊ የልምድ ልውውጥ መድረክ  በጂግጂጋ ከተማ አካሄደ   የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የግል ዘርፍ ተሳትፎ ላይ ያተኮረ ብሔራዊ የልምድ ልውውጥ መድረክ ከሁሉም የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የተውጣጡ ኃላፊዎች በተገኙበት ሐምሌ 2 ቀን 2018 ዓ.ም በጂግጂጋ ከተማ በተሳካ ሁኔታ አካሂዷል ፡፡     ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------- ERCS Holds National Experience-Sharing Forum on Private Sector Engagement in Jigjiga The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) successfully conducted a National Experience-Sharing Forum on Private Sector Engagement in Jigjiga Town on July 10, 2026, bringing together heads from all regional branches to exchange knowledge, strengthen collaboration, and promote innovative approaches to humanitarian action. https://redcrosseth.org/blog/2026/07/10/ercs-holds-national-experience-sharing-forum-on-private-sector-engagement-in-jigjiga/ We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #WeLiveForHumanity #PrivateSectorEngagement #PartnershipForHumanity #HumanitarianAction #CommunityResilience #Jijiga #SomaliRegion #StrongerTogether ------ 📌Website: https://redcrosseth.org
1 167
4
በቴሌ ብርና የቴሌብር ሜርቻንት አካውንትን በመጠቀም የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበርን ይደግፉ! የእርስዎ ድጋፍ የብዙዎችን ሕይወት ይታደጋል! የተቸገሩ ወገኖቻችንን ተስፋ ያለመልማል!❤️ ለሰብዓዊነት
በቴሌ ብርና የቴሌብር ሜርቻንት አካውንትን በመጠቀም የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኀበርን ይደግፉ! የእርስዎ ድጋፍ የብዙዎችን ሕይወት ይታደጋል! የተቸገሩ ወገኖቻችንን ተስፋ ያለመልማል!❤️ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------ Support the Ethiopian Red Cross Society through Tele Birr or our Tele Birr Merchant Account. Every contribution helps save lives and bring hope to people in need. ❤️ We Live for Humanity! ------------------------------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/ 📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516 📌X(Twitter): https://x.com/EthioRedCross 📌Telegram: https://t.me/ERCSHQ 📌 Tiktok: https://www.tiktok.com/@ercs1935 📌 Flickr፡- https://www.flickr.com/photos/137615657@N05/
1 112
5
ልዑክ ቡድኑ ማኅበሩ በምስራቅ ቦረና ዞን የሚተገብረውን የአደጋ ምላሽ ፕሮጀክት ጎበኘ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የውጭ ሰብዓዊ ዕርዳታ ልዑክ ቡድን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በምስራቅ ቦረና ዞን የሚተ+9
ልዑክ ቡድኑ ማኅበሩ በምስራቅ ቦረና ዞን የሚተገብረውን የአደጋ ምላሽ ፕሮጀክት ጎበኘ በኢትዮጵያ የአሜሪካ የውጭ ሰብዓዊ ዕርዳታ ልዑክ ቡድን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በምስራቅ ቦረና ዞን የሚተገብረውን የአደጋ ምላሽ ፕሮጀክት ጎበኘ ። ለተጨማሪ፡- https://redcrosseth.org/blog/2026/07/09/us-foreign-humanitarian-assistance-delegation-conducts-field-visit-to-societys-project-implementation/ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------- Delegation Conducts a field visit to ERCS’s Emergency Response and Recovery Project in East Borena Zone A delegation from the US Foreign Humanitarian Assistance to Ethiopia has conducted a field visit to the Society's Emergency Response and Recovery Project in East Borena Zone. For more: https://redcrosseth.org/blog/2026/07/09/us-foreign-humanitarian-assistance-delegation-conducts-field-visit-to-societys-project-implementation/ We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #WeLiveForHumanity #HumanitarianAction #EmergencyResponse #Recovery #ShelterSupport #WASH #CashAssistance #MPCA #CommunityResilience #SafeWater #CommunityEngagement #Oromia #EastBorena
898
6
91 ዓመታትን የተሻገረ የሰብዓዊ አገልግሎት አሻራ! የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተመሰረተው በዛሬዋ ዕለት ከዛሬ 91 ዓመታት በፊት ሐምሌ 1 ቀን 1927 ነበር፡፡ ላለፉት 91 ዓመታት ማኅበሩ በ
91 ዓመታትን የተሻገረ የሰብዓዊ አገልግሎት አሻራ! የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የተመሰረተው በዛሬዋ ዕለት ከዛሬ 91 ዓመታት በፊት ሐምሌ 1 ቀን 1927 ነበር፡፡ ላለፉት 91 ዓመታት ማኅበሩ በችግር ወቅት  ከማኅበረሰቦች ጎን በመቆም የበርካቶች ተስፋ እንዲለመልም፤ የሰው ልጅ ሕይወት እንዲድንና የማኅበረሰቡ የመቋቋም አቅም እንዲጎለብት እየሰራ ይገኛል ፡፡ ማኅበሩ 91ኛ ዓመቱን የሚያከብረው ሰብዓዊነት ታላቁ ተልዕኮው  እንዲሆን ያስቻሉት  ውድ በጎ ፈቃደኞቹ ፤ ሰራኞቹና ደጋፊዎቹ በእነዚህ ዓመታት ሁሉ ላሳዩት መሰጠት ክብር በመስጠት ነው፡፡ 91 ዓመታትን የተሻገረ ሰብዓዊ አገልግሎት እና  ሕይወታቸው የተለወጠ እልፍ አእላፍት ወገኖች፡፡ ሰብዓዊ አገልግሎታችን ይቀጥላል፡፡ ❤️ እንኳን አደረሳችሁ!! ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------- 91 Years Legacy of Humanitarian Service! The Ethiopian Red Cross Society was founded 91 years ago today, July 1, 1935 on this day. For 91 years, the Ethiopian Red Cross Society has stood with communities in times of crisis, bringing hope, saving lives, and strengthening resilience. As we celebrate our 91st Anniversary, we honor the dedication of our volunteers, staff, partners, and supporters who continue to make humanity our greatest mission. 91 Years of Humanity. Countless Lives Touched. Together, We Continue to Serve. ❤️ Happy 91th Anniversary
1 279
7
በማኅበሩ የጋምቤላ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት 17ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የጋምቤላ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም 17ኛ መደበኛ ጠቅ+9
በማኅበሩ የጋምቤላ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት 17ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን አካሄደ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የጋምቤላ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም 17ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤውን በማካሄድ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱን ለቀጣይ አራት ዓመታት የሚመሩ የቦርድ አባላት ምርጫ በትላንትናው ዕለት በጋምቤላ ከተማ አካሄዷል ፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------------------- Gambella Regional Branch of ERCS Holds 17th Ordinary General Assembly The Gambella Regional Branch of the Ethiopian Red Cross Society (ERCS) successfully convened its 17th Ordinary General Assembly on July07 30, 2026, in Gambella City. During the assembly, delegates elected a new Board of Directors that will lead the branch for the next four years. https://redcrosseth.org/blog/2026/07/08/gambella-regional-branch-of-ercs-holds-17th-ordinary-general-assembly/ We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #Gambella #GeneralAssembly #Leadership #Humanity #WeLiveForHumanity #VolunteerForHumanity #HumanitarianAction #CommunityResilience #DisasterResponse #Localization #StrongerTogether #RedCross #Ethiopia ---------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/
861
8
“ማኅበሩ ከገቢ አኳያ በራስ አቅም ለመቆም እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ነው::” ክቡር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም ፤የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ቀይ መስ+9
“ማኅበሩ ከገቢ አኳያ በራስ አቅም ለመቆም እያደረገ ያለው ጥረት የሚበረታታ ነው::” ክቡር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም ፤የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ጋር በመተባበር በአደጋ ስጋት ስራ አመራር ፖሊሲ ፤ በአዋጅ ቁጥር 1386/2025 እና በሰብዓዊ የምግብ ድጋፍ በራስ አቅም ኢኒሼቲቭ ላይ ያተኮረ የአሰልጣኞች ስልጠና ለማኅበሩ አመራሮች፤የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ባለሙያዎችና የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በዛሬው ዕለት  በአዲስ አበባ ሰጥቷል፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------- "ERCS's Financial Self-Reliance Efforts Are Encouraging," Says EDRMC Commissioner H.E. Ambassador Shiferaw Teklemariam The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the Ethiopian Disaster Risk Management Commission (EDRMC), conducted a Training of Trainers (ToT) in Addis Ababa on the Disaster Risk Management Policy, Proclamation No. 1386/2025, and the Humanitarian Food Aid Self-Sufficiency Initiative. https://redcrosseth.org/blog/2026/07/07/ercss-financial-self-reliance-efforts-are-encouraging-says-edrmc-commissioner-h-e-ambassador-shiferaw-teklemariam/ We Live for Humanity! #EthiopianRedCross #ERCS #EDRMC
899
9
ማኅበሩ የሱዳን ስደተኞችና ተመላሾችን ፕሮጀክት የመንፈቅ ዓመት ግምገማ አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የሱዳን+9
ማኅበሩ የሱዳን ስደተኞችና ተመላሾችን ፕሮጀክት የመንፈቅ ዓመት ግምገማ አካሄደ   የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር የሱዳን ስደተኞችና ተመላሾች ፕሮጀክት( The Sudan Population Movement Appeal Project) የመንፈቅ ዓመት ግምገማ ከሰኔ 29-30 ቀን 2018 ዓም  በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------------------------- ERCS Holds Bi-Annual Review Meeting for the IFRC Sudan Population Movement Appeal Project The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), is holding a two-day bi-annual review meeting for the Sudan Population Movement Appeal Project.   https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0LFpEMMGs4SECAhCRf8XPhn7iaLzPQZT6QzuL1LspCs3aJknWpvEuM2ji1S4c92DVl We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #IFRC #SudanPopulationMovement #MigrationResponse #RefugeeSupport #ReturneeSupport #HumanitarianAction #ProtectionServices #CommunityResilience #WeLiveForHumanity ------------------ 📌Website: https://redcrosseth.org/
1 070
10
“ማንኛውም ሰው ባህል አለው፤ ቋንቋ አለው፤ ወግ አለው፡፡ ስለዚህ ወጉን፣ ቋንቋውን ለሰብዓዊነት ቢጠቀመው የተሻለ ደረጃ ላይ ይደርሳል ብለን እናስባለን፡፡ ሌሎች ወጣቶች እንደዚህ በበጎ ተግባር ላይ
“ማንኛውም ሰው ባህል አለው፤ ቋንቋ አለው፤ ወግ አለው፡፡ ስለዚህ ወጉን፣ ቋንቋውን ለሰብዓዊነት ቢጠቀመው የተሻለ ደረጃ ላይ ይደርሳል ብለን እናስባለን፡፡ ሌሎች ወጣቶች እንደዚህ በበጎ ተግባር ላይ ቢሳተፉ፣ እንደ ቀይ መስቀል ባሉ ተቋማት ውስጥ የበጎፈቃድ አገልግሎት ቢሰጡ፣ መደጋገፍን እና መተባበርን ያውቁበታል፡፡” መኮንን አደም፤ የኢቀመማ በጎፈቃደኛ እና የባህልዊ ጭፈራ አሰልጣኝ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ---------- “Everyone has a culture, a language, and traditions. We believe that when these are used to promote humanity, people can achieve something even greater. If more young people take part in initiatives like this and volunteer with organizations such as the Red Cross, they will learn the values of solidarity and mutual support.” Mekonen Adem, ERCS Volunteer & Traditional Dance Trainer We Live for Humanity! ----------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/ 📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516
1 152
11
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብርን በይፋ አስጀመረ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከወረዳው ሴቶች፣ ህፃናት፣ ወጣቶች+8
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብርን በይፋ አስጀመረ   በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከወረዳው ሴቶች፣ ህፃናት፣ ወጣቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሃ ግብርን በይፋ አስጀምሯል።     ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -----------------------  Branch Office Launches 2026 Summer Volunteer Service Program The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Hawassa Surrounding District Branch Office, in collaboration with the Woreda Women, Children, Youth and Social Affairs Office, officially launched the 2026 Summer Volunteer Service Program, reaffirming its commitment to serving vulnerable communities through volunteerism. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid033sFMUtGBfjfG3rgMKCCGKZcs1XpdRZnGSzrCBh3NBugiEE4UYSVEY4aukTPHzPV5l We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #ERCS #SummerVolunteerService #Volunteerism #YouthVolunteers #Hawassa #Sidama #CommunityService #BloodDonation #TreePlanting #HumanitarianAction #WeLiveForHuma ---------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/
998
12
ለአኮቦ ወረዳ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ሰጪ በጎ ፈቃደኞችና ሰራተኞች የአሰልጣኞች ስልጠና ተሰጠ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም የምግብ ድርጅት (WFP) ጋር በመተባበር ለማኅበሩ የአኮቦ የአደጋ ጊ+9
ለአኮቦ ወረዳ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ሰጪ በጎ ፈቃደኞችና ሰራተኞች የአሰልጣኞች ስልጠና ተሰጠ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም የምግብ ድርጅት (WFP) ጋር በመተባበር ለማኅበሩ የአኮቦ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ሰጪ በጎ ፈቃደኞችና ሰራተኞች የሶስት ቀናት የአሰልጣኞች ስልጠና ከሰኔ 24-26 ቀን 2018 ዓ.ም በጋምቤላ ከተማ ሰጥቷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ----------- ERCS and WFP Conduct Training of Trainers for Akobo Emergency Response Volunteers and Staff The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the World Food Program (WFP), conducted a three-day Training of Trainers (ToT) for ERCS Akobo Emergency Response Volunteers and staff from 1–3 July 2026 in Gambella Town. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0ind2gmWkQwdKEqPuifTjWwfsRb7SV1oDNqHGZLzBC1bWJCrWReb4dFn4dcNNRvfflWe Live for Humanity! We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #IFRC #UNOCHA #WFP #SwissEmbasyinAddis #UNHCR #RCRC #Savethechildren #Gambella #Akobo #EmergencyResponse #HumanitarianAction #RefugeeResponse #SouthSudanResponse United Nations OCHAWorld Food ProgrammeInternational Federation of Red Cross and Red Crescen
1 198
13
የሰብዓዊነት ድምፅ ❤️🎙 ላለፉት 91 ዓመታት የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሰብዓዊ ማኅበር ብቻ ሳይሆን የሰብዓዊነት ድምፅ እንደሆነ ዘልቋል፡፡ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ጉዳት ለደረሰባቸው
የሰብዓዊነት ድምፅ ❤️🎙 ላለፉት 91 ዓመታት የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሰብዓዊ ማኅበር ብቻ ሳይሆን የሰብዓዊነት ድምፅ እንደሆነ ዘልቋል፡፡ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች-ድምፅ ሆኗል፤ የክብር፤የርህራሔና የተስፋ- ድምፅ ሆኗል፤ ከትውልድ  ወደ ትውልድ የተሻገረ የቁርጠኛ በጎ ፈቃደኞች፤ ሰራተኞች፤ አባላትና አጋሮች ድምፅ ሆኗል፡፡ ለ91 ዓመታት ከማኀበረሰባችን ጎን በመቆም የሰብዓዊነት ድምፅ ከፍ ብሎ እንዲሰማ ርህራሄን በተግባር አሳይተናል፡፡ 91 ዓመታትን የሰው ልጆችን በማገልገል! 91 ዓመታትን የተስፋ ድምፅ በመሆን ዘልቀናል! የሰብዓዊነት ድምፅ እንደሆንንም እንቀጥላለን! ለሰብዓዊነት እንኖራለን! #ERCS91 #VoiceOfHumanity #EthiopianRedCross #Humanity #HopeInAction #Volunteers #RedCross #91YearsStrong ----------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/ 📌YouTube: https://www.youtube.com/@ethiopianredcross3516 📌X(Twitter): https://x.com/EthioRedCross 📌 Tiktok: https://www.tiktok.com/@ercs1935 📌 Flickr፡- https://www.flickr.com/photos/137615657@N05/
1 569
14
ማኅበሩ በአስከሬን አያያዝ መደበኛ የአሰራር መመሪያ ረቂቅ ላይ የባለድርሻ አካላት ውይይት አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እና በኔዘርላንድ የውጭ ጉዳ+9
ማኅበሩ በአስከሬን አያያዝ መደበኛ የአሰራር መመሪያ ረቂቅ ላይ የባለድርሻ አካላት ውይይት አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከኔዘርላንድ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እና በኔዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ድጋፍ በአስከሬን አያያዝ የመደበኛ የአሰራር መመሪያ ረቂቅን ለመገምገም በአዲስ አበባ የባለድርሻ አካላት ስብሰባ አካሂዷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------- ERCS Holds Stakeholder Discussion on Draft SOP for Management of the Dead The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the Netherlands Red Cross and with support from the Netherlands Ministry of Foreign Affairs, convened a stakeholder meeting in Addis Ababa to review the draft Standard Operating Procedure (SOP) for the management of the dead. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0necRPCqQfAiBdg6iFWvPuBt9ABtQqQAUy1qqHWqSZy6X1fz6r9Ap3gKDgpMzEdQkl We Live for Humanity! #ERCS #NetherlandsRedCross #AddisAbabaPolice #ICRC #EDRMC #ManagementOfTheDead #MassFatalityManagement #DisasterPreparedness #EmergencyResponse #HumanitarianAction #WeLiveForHumanity ---------- 📌Website: https://redcrosseth.org/
1 493
15
ማኅበሩ ከግጭት የጸዳ እና የሰላም ባህልን ለማስረጽ የሚያስችል የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጠ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እና ከአውሮፓ ህብረት በተገኘ የገንዘብ+9
ማኅበሩ ከግጭት የጸዳ እና የሰላም ባህልን ለማስረጽ የሚያስችል የአሰልጣኞች ስልጠና ሰጠ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዴንማርክ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር እና ከአውሮፓ ህብረት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ከግጭት የጸዳ እና የሰላም ባህልን ማስረጽ (CNV+P) ላይ ተኮረ የአሰልጣኞች ስልጠና ከማኅበሩ ብሔራዊ ጽ/ቤት እና ከክልል እና ከዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ለተውጣጡ ሰራተኞቹ በአዲስ አበባ እየሰጠ ይገኛል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------- ERCS Provides Training of Trainers to Promote Culture of Non-Violence and Peace The Ethiopian Red Cross Society, in partnership with the Danish Red Cross and with funding from the European Union, provides Training of Trainers on Promoting a Culture of Non-Violence and Peace (CNV+P) to ERCS staff gathered from ERCS HQ and regional and zonal branch offices in Addis Ababa. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0Q4dqCy9f2VW1NxX9pE2RLFQy5EfByyjhthbUFhWXKEuoqb1f3s8Ew2QCSk7zBH1al We Live for Humanity! #ERCS #DanishRedCross #EuropeanUnion #CNVP #Peacebuilding #ConflictPrevention #TrainingOfTrainers #CapacityBuilding #SocialCohesion #DRR #WeLiveForHumanity #RedCross -------- 📌Website: https://redcrosseth.org/
1 116
16
ማኅበሩ በከለላ፣ በሥርዓተ ጾታና አካታችነት ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና አካሄደ. የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀልና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን (IFRC) ጋር በመተ+5
ማኅበሩ በከለላ፣ በሥርዓተ ጾታና አካታችነት ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና አካሄደ. የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀልና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን (IFRC) ጋር በመተባበር በከለላ፣በሥርዓተ ጾታና አካታችነት(Protection, Gender and Inclusion–PGI) ዙሪያ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና ከሰኔ 18 - 23 ቀን 2018 ዓ.ም. በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወልቂጤ ከተማ በሁለት ዙሮች አካሂዷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! ------------------------ ERCS Strengthens Capacity on Protection, Gender and Inclusion The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in collaboration with the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), conducted a six-day capacity-building training on Protection, Gender and Inclusion (PGI) from 25 to 30 June 2026 in Welkite Town, Central Ethiopia Region, in two rounds. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid031d4t18RKraxB4jXi6YPEzyWLU4HvauaoSgbiGiPyA9bWvPad7tA2zQkY3hVTXKmGlWe Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #IFRC #Protection #PGI #PSEAH #Safeguarding #Inclusion #CapacityBuilding #HumanitarianAction #LeaveNoOneBehind #WeLiveForHumanity ---------------
1 111
17
ማኅበሩ በአኮቦ ወረዳ በሚያከናውናቸው የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራት ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን (+9
ማኅበሩ በአኮቦ ወረዳ በሚያከናውናቸው የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራት ላይ ያተኮረ ዐውደ ጥናት አካሄደ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል እና የቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን (IFRC) ጋር በመተባበር በጋምቤላ ክልል አኮቦ ወረዳ  ለደቡብ ሱዳን ስደተኞች በሚያከናውናቸው የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራት ላይ ያተኮረ  ዐውደ ጥናት ሰኔ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በጋምቤላ ከተማ አካሂዷል። ለሰብዓዊነት እንኖራለን! -------- ERCS Conducts Staff Orientation Workshop on Multi-Sectoral Emergency Response Operations in Akobo Woreda The Ethiopian Red Cross Society (ERCS), in partnership with the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC), conducted a two-day staff orientation workshop on the Multi-Sectoral Emergency Response Operation in Akobo Woreda from 30 June 2026 in Gambella Town. https://redcrosseth.org/blog/2026/07/01/ercs-conducts-staff-orientation-workshop-on-multi-sectoral-emergency-response-operations/. We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety  #IFRC#UNOCHA #WFP #SwissEmbasyinAddis Ababa# UNHCR# RCRC #Savethechildren #Gambella #Akobo #EmergencyResponse #HumanitarianAction #RefugeeResponse -------
1 147
18
የተደራጀና የተቀናጀ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራትን ለማከናወን የባለሙያዎችን አቅም መገንባት አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዓለም አ+7
የተደራጀና የተቀናጀ የአደጋ ጊዜ ምላሽ ተግባራትን ለማከናወን የባለሙያዎችን አቅም መገንባት አስፈላጊ መሆኑ ተገለፀ   በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር  የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ማኅበራት ፌዴሬሽን ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ እና አይበገሬ፣የተሻሻለና ጠንካራ ማኅበረሰብ(Resilient ,Improved and Strengthened Communities/RISE) በተባለው ፕሮጀክት አማካይነት በጥሬ ገንዘብና ቫዉቸር ድጋፍ ላይ ያተኮረ የአምስት ቀናት የአቅም ግንባታ ስልጠና ከሰኔ 16-20 ቀን 2018 ዓ.ም በወላይታ ሶዶ ከተማ ሰጥቷል፡፡ ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --- Capacity building is essential for ensuring organized, coordinated, and effective emergency response The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) Southern Ethiopia Regional Branch, with financial support from the International Federation of Red Cross and Red Crescent Societies (IFRC) through the Resilient, Improved and Strengthened Communities (RISE) Project, conducted a five-day capacity-building training on Core Cash and Voucher Assistance (CVA) from June 23-26,2026, in Wolayta Sodo town. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid02fxUZgm3pSmeHLj4t94VRuY3sFgs4QDyoU3RzXKGZmkp9ABkbHMVve3jRtm36cahHl We Live for Humanity!
1 397
19
ሥነ-ምግባርን፣ ተጠያቂነትንና ሙያዊነትን ማጠናከር! 🤝 የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሜቴ ጋር በመተባበርና በወጣቶች ልማት፣ በጎ ፈቃደኞችና የአባልነት አስተዳደር የ+8
ሥነ-ምግባርን፣ ተጠያቂነትንና ሙያዊነትን ማጠናከር! 🤝 የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ከዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሜቴ ጋር በመተባበርና በወጣቶች ልማት፣ በጎ ፈቃደኞችና የአባልነት አስተዳደር የስራ ክፍሉ አማካይነት ከሰኔ 17-19፣ 2018 ዓ.ም በምስራቅ ወለጋ፣ ነቀምቴ ከተማ ለበጎ ፈቃደኞች እና ለዲቪኤም(Dissemination, Volunteer, and Membership )ባለሙያዎች የሶስት ቀናት ስልጠና ሰጥቷል። ለሰብአዊነት እንኖራለን! --------------------- Strengthening Ethics, Accountability, and Professionalism! 🤝 The Ethiopian Red Cross Society's Youth Development, Volunteer, and Membership Department conducted a three-day training from June 24–26, 2026, in Nekemte Town, East Wollega, for volunteers and DVM Officers. https://web.facebook.com/EthiopianRedCross/posts/pfbid0fnkonErjjW4j12m8ro9XuJB6JjZ5GYzYFbo8aqhTSVAk9egy3DYPtJjLVv9fT2rrl We Live for Humanity! #EthiopianRedCrossSociety #Volunteers #Humanity #Accountability #Professionalism #Ethics #RedCross #ICRC ---------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/
1 613
20
❤️የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አባልና በጎ ፈቃደኛ ዛሬውኑ በመሆን ማኅበሩን ይደግፉ! ከማኅበሩ ህይወትን የማዳን፣ተጋላጭ ማኅበረሰቦችን የመደገፍና ሰብዓዊ ድጋፍን በመላው ኢትዮጵያ የማድረስ ተልዕ
❤️የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አባልና በጎ ፈቃደኛ ዛሬውኑ በመሆን ማኅበሩን ይደግፉ! ከማኅበሩ ህይወትን የማዳን፣ተጋላጭ ማኅበረሰቦችን የመደገፍና ሰብዓዊ ድጋፍን በመላው ኢትዮጵያ የማድረስ ተልዕኮ ጎን ይቁሙ! የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ለሰብዓዊነት እንኖራለን! --------------- ❤️ Be the difference. Be a Red Cross volunteer. Become a member today! Join the Ethiopian Red Cross Society and help save lives, support vulnerable communities, and strengthen humanitarian action across Ethiopia. Ethiopian Red Cross Society We Live for Humanity!   https://redcrosseth.org/get-involved/be-a-volunteer/ https://redcrosseth.org/get-involved/be-a-member/   #EthiopianRedCross #ERCS #VolunteerWithERCS #BecomeAMember #Volunteerism #HumanitarianAction #CommunityService #YouthForHumanity #WeLiveForHumanity #ForHumanity #MakeADifference #RedCrossVolunteer ---------------- 📌Website: https://redcrosseth.org/ 📌Facebook: https://web.facebook.com/EthiopianRedCross 📌Instagram፡ https://www.instagram.com/ercs1935/ 📌LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/ethiopian-red-cross-society/
1 708