fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 364 مشترک است و جایگاه 2 648 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 346 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 364 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -151 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.94% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 450 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 553 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 39 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 364
مشترکین
-724 ساعت
-337 روز
-15130 روز
آرشیو پست ها
👉በአማራ ክልል የሽግግር መንግሥት መታሰቡን 👉ዐቢይ ከጄኔራሎቹ ጋር መነጋገሩን 👉ብአዴንን ለመተካት ያሰቡ ሙሕራን ብቅ ብቅ ማለታቸውንና የመሳሰሉትን ይዘናል። https://youtu.be/z9dgv
👉በአማራ ክልል የሽግግር መንግሥት መታሰቡን 👉ዐቢይ ከጄኔራሎቹ ጋር መነጋገሩን 👉ብአዴንን ለመተካት ያሰቡ ሙሕራን ብቅ ብቅ ማለታቸውንና የመሳሰሉትን ይዘናል። https://youtu.be/z9dgvxRj-Ss?si=f4kCWu2Q0Vi7OVGv

መስኪ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ መፍትሔ እንጂ ችግር አይደለችም። ልክ እንደ ሌሎች የአማራ ተወላጅ እስረኞች ሁሉ እራሷን ለአማራ ፍትሐዊ ትግል ያስገዛች ሐቀኛ አማራ እንጂ ወንጀለኛ አይደለችም። የአማራን ት
መስኪ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ መፍትሔ እንጂ ችግር አይደለችም። ልክ እንደ ሌሎች የአማራ ተወላጅ እስረኞች ሁሉ እራሷን ለአማራ ፍትሐዊ ትግል ያስገዛች ሐቀኛ አማራ እንጂ ወንጀለኛ አይደለችም። የአማራን ትግል ወደ ጠረጴዛ ለማምጣትም በጣም ትንሹ ቅድመ ሁኔታ የታሠሩ አማራዎችን መፍታትና ወራሪውን ሃይል ከአማራ ክልል ጠራ&ርጎ masወጣት እንጂ ዘረኛ ዳኛ መድቦ እነ መስኪን ማስቀጣትና ተጨማሪ ወራሪ ማስገባት አይደለም።

photo content

መስከረም አበራ ፥ ገነት አስማማው ጎበዝዬ ሲሳይ ፥ ዳዊት በጋሻው ወንድወሰን አሰፋ ፥ ሲሳይ አውግቸው ክርስቲያን ታደለ ፥ ዶክተር ቴዎድሮስ ጀግናው አባይ ዘውዱ ፥ ጋሼ ታዲዮስ ፕሮፌሰር ማዕረግ ፥
መስከረም አበራ ፥ ገነት አስማማው ጎበዝዬ ሲሳይ ፥ ዳዊት በጋሻው ወንድወሰን አሰፋ ፥ ሲሳይ አውግቸው ክርስቲያን ታደለ ፥ ዶክተር ቴዎድሮስ ጀግናው አባይ ዘውዱ ፥ ጋሼ ታዲዮስ ፕሮፌሰር ማዕረግ ፥ አርቲስት ዮርዳኖስ ....ሌሎችም ....ሌሎችም ከዘረኞች ችሎት ፥ ፍትሕ ባታገኙም፥ በወሎ በሸዋ ፥ በጎንደር በጎጃም ንጹሓንን ፈትቶ ግፈኛን ያሰረው ፥ በገነቡት ግርግም፥ በአባ ስበር ፋኖ ነጻ መውጣታችሁ ፥ አያጠራጥርም። (የመስከረም አበራን የሰኞ ቀጠሮ ታሳቢ በማድረግ በድጋሜ የተለጠፈ)

photo content

ለአቶ ልደቱ በሤራና በተንኮል ለተሞላ ሰነድ የተሰጠ ምላሽ👇 https://youtu.be/ymXMCq0z-KM?si=KOQJUN89Z24nJ7AF
ለአቶ ልደቱ በሤራና በተንኮል ለተሞላ ሰነድ የተሰጠ ምላሽ👇 https://youtu.be/ymXMCq0z-KM?si=KOQJUN89Z24nJ7AF

ጀግናዋ የአማራ ልጅ መስከረም አበራ ላይ ሰኞ ህዳር ፪ በብልጽግና ትዕዛዝ ፍርድ ለማስተላለፍ የተዘጋጁ የሕግ ሰዎች፦ 1ኛ. አቶ የሱፍ መሐመድ -የኦሮሞ ብልፅግና አባል የሆነ የመሀል ዳኛ 2ኛ. አቶ
+3
ጀግናዋ የአማራ ልጅ መስከረም አበራ ላይ ሰኞ ህዳር ፪ በብልጽግና ትዕዛዝ ፍርድ ለማስተላለፍ የተዘጋጁ የሕግ ሰዎች፦ 1ኛ. አቶ የሱፍ መሐመድ -የኦሮሞ ብልፅግና አባል የሆነ የመሀል ዳኛ 2ኛ. አቶ ይርጋ አይቼህ - የቀኝ ዳኛና ዋና መዝገቡን ይዞ የሚያስፈርድባት (ከአማራ ብልፅግና) 3ኛ. ወ/ሪት የኔነሽ ባህሩ - የግራ ዳኛ (ከኦሮሞ ብልጽግና) 4ኛ. አቶ ደመላሽ፦በኦሮሞ ብልጽግና የተሾመ አቃቢ ሕግ (ባለ ማስኩ) Share በማድረግ እኅታችንን ከፖለታካዊ ቅጣት ባንታደጋት እንኳን እናስባት!!

ትጥቃቸውን አስቀምጠው የአ/አደር ሰብል እንዲያጭዱ ግዳጅ የተጣለባቸው 42 የፌደራል ፖሊስ አባላት “ሸኔ”ተብሎ በሚጠራው የብልጽግና ኢመደበኛ ኃይል ጅማ አካባቢ ታር*ደው ተገኝተዋል።

photo content

photo content

ወፈፌው ጠ/ሚኒስትር "ጠንካራ አገር እየመራሁ ነው" ለማለት አስቦ የሚለቅቀው ጨረር ተቀብላችሁ ኢ/ያ ለደቡብ ሱዳን 750ሚ $ ማበደሯን የምትነግሩን ሰዎች የእርዳታ ስንዴ አስፈጭታ ኤክስፖርት ማድረጓንም አብራችሁ ዘግቡት 😂

ወጣት ሆነው ስለተገኙ ብቻ በአዲስ ቅዳም ከተረሸኑ የአማራ ንጹሐን መሀከል የተወሰኑት ፎቶ ይሄንን ይመስላል 😭😭
+2
ወጣት ሆነው ስለተገኙ ብቻ በአዲስ ቅዳም ከተረሸኑ የአማራ ንጹሐን መሀከል የተወሰኑት ፎቶ ይሄንን ይመስላል 😭😭

👉አርበኛ ዘመነ ካሴ እንደ መስከረም አበራ ወይንም ክርስቲያን ታደለ ሳይታሠር የቀረው በማይክ ፈንታ ክ&ላሽ በመምረጡ ነው። ከከተማ ትግል ይልቅ የጫካውን ትግል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ ምሬ ወዳጆ
👉አርበኛ ዘመነ ካሴ እንደ መስከረም አበራ ወይንም ክርስቲያን ታደለ ሳይታሠር የቀረው በማይክ ፈንታ ክ&ላሽ በመምረጡ ነው። ከከተማ ትግል ይልቅ የጫካውን ትግል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ ምሬ ወዳጆ እንደ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ወይንም ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው ሳይታሠር የቀረው በብዕር ፈንታ በስናይ-per መታገል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ መከታው ማም እንደ ረ/ፕ ሲሳይ አውግቸው ወይንም ዮርዳኖስ ዓለሜ ቃሊቲ ሳይገባ የቀረው ከሰላማዊ ትግል ይልቅ የአፈ@ሙዙን ትግል በማስቀደሙ ነው። 👉አርበኛ ባዬ ቀናው እንደ ዶክተር መሠረት ቂሊንጦ ሳይገባ የቀረው ብረት አንስቶ መታገል ስለጀመረ ነው። ምን ልልህ ፈልጌ ነው? በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉህን ሁሉ አስረህና ከአገር አባረህ ስለ ሰላም ስታወራ ብትውል የሚሰማህ የለም።