ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 364 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 648 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 346 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 364 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 19 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -151، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -7، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 37.94‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.81‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 450 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 553 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 39.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 20 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 364
المشتركون
-724 ساعات
-337 أيام
-15130 أيام
أرشيف المشاركات
👉በአማራ ክልል የሽግግር መንግሥት መታሰቡን 👉ዐቢይ ከጄኔራሎቹ ጋር መነጋገሩን 👉ብአዴንን ለመተካት ያሰቡ ሙሕራን ብቅ ብቅ ማለታቸውንና የመሳሰሉትን ይዘናል። https://youtu.be/z9dgv
👉በአማራ ክልል የሽግግር መንግሥት መታሰቡን 👉ዐቢይ ከጄኔራሎቹ ጋር መነጋገሩን 👉ብአዴንን ለመተካት ያሰቡ ሙሕራን ብቅ ብቅ ማለታቸውንና የመሳሰሉትን ይዘናል። https://youtu.be/z9dgvxRj-Ss?si=f4kCWu2Q0Vi7OVGv

መስኪ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ መፍትሔ እንጂ ችግር አይደለችም። ልክ እንደ ሌሎች የአማራ ተወላጅ እስረኞች ሁሉ እራሷን ለአማራ ፍትሐዊ ትግል ያስገዛች ሐቀኛ አማራ እንጂ ወንጀለኛ አይደለችም። የአማራን ት
መስኪ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ መፍትሔ እንጂ ችግር አይደለችም። ልክ እንደ ሌሎች የአማራ ተወላጅ እስረኞች ሁሉ እራሷን ለአማራ ፍትሐዊ ትግል ያስገዛች ሐቀኛ አማራ እንጂ ወንጀለኛ አይደለችም። የአማራን ትግል ወደ ጠረጴዛ ለማምጣትም በጣም ትንሹ ቅድመ ሁኔታ የታሠሩ አማራዎችን መፍታትና ወራሪውን ሃይል ከአማራ ክልል ጠራ&ርጎ masወጣት እንጂ ዘረኛ ዳኛ መድቦ እነ መስኪን ማስቀጣትና ተጨማሪ ወራሪ ማስገባት አይደለም።

photo content

መስከረም አበራ ፥ ገነት አስማማው ጎበዝዬ ሲሳይ ፥ ዳዊት በጋሻው ወንድወሰን አሰፋ ፥ ሲሳይ አውግቸው ክርስቲያን ታደለ ፥ ዶክተር ቴዎድሮስ ጀግናው አባይ ዘውዱ ፥ ጋሼ ታዲዮስ ፕሮፌሰር ማዕረግ ፥
መስከረም አበራ ፥ ገነት አስማማው ጎበዝዬ ሲሳይ ፥ ዳዊት በጋሻው ወንድወሰን አሰፋ ፥ ሲሳይ አውግቸው ክርስቲያን ታደለ ፥ ዶክተር ቴዎድሮስ ጀግናው አባይ ዘውዱ ፥ ጋሼ ታዲዮስ ፕሮፌሰር ማዕረግ ፥ አርቲስት ዮርዳኖስ ....ሌሎችም ....ሌሎችም ከዘረኞች ችሎት ፥ ፍትሕ ባታገኙም፥ በወሎ በሸዋ ፥ በጎንደር በጎጃም ንጹሓንን ፈትቶ ግፈኛን ያሰረው ፥ በገነቡት ግርግም፥ በአባ ስበር ፋኖ ነጻ መውጣታችሁ ፥ አያጠራጥርም። (የመስከረም አበራን የሰኞ ቀጠሮ ታሳቢ በማድረግ በድጋሜ የተለጠፈ)

photo content

ለአቶ ልደቱ በሤራና በተንኮል ለተሞላ ሰነድ የተሰጠ ምላሽ👇 https://youtu.be/ymXMCq0z-KM?si=KOQJUN89Z24nJ7AF
ለአቶ ልደቱ በሤራና በተንኮል ለተሞላ ሰነድ የተሰጠ ምላሽ👇 https://youtu.be/ymXMCq0z-KM?si=KOQJUN89Z24nJ7AF

ጀግናዋ የአማራ ልጅ መስከረም አበራ ላይ ሰኞ ህዳር ፪ በብልጽግና ትዕዛዝ ፍርድ ለማስተላለፍ የተዘጋጁ የሕግ ሰዎች፦ 1ኛ. አቶ የሱፍ መሐመድ -የኦሮሞ ብልፅግና አባል የሆነ የመሀል ዳኛ 2ኛ. አቶ
+3
ጀግናዋ የአማራ ልጅ መስከረም አበራ ላይ ሰኞ ህዳር ፪ በብልጽግና ትዕዛዝ ፍርድ ለማስተላለፍ የተዘጋጁ የሕግ ሰዎች፦ 1ኛ. አቶ የሱፍ መሐመድ -የኦሮሞ ብልፅግና አባል የሆነ የመሀል ዳኛ 2ኛ. አቶ ይርጋ አይቼህ - የቀኝ ዳኛና ዋና መዝገቡን ይዞ የሚያስፈርድባት (ከአማራ ብልፅግና) 3ኛ. ወ/ሪት የኔነሽ ባህሩ - የግራ ዳኛ (ከኦሮሞ ብልጽግና) 4ኛ. አቶ ደመላሽ፦በኦሮሞ ብልጽግና የተሾመ አቃቢ ሕግ (ባለ ማስኩ) Share በማድረግ እኅታችንን ከፖለታካዊ ቅጣት ባንታደጋት እንኳን እናስባት!!

ትጥቃቸውን አስቀምጠው የአ/አደር ሰብል እንዲያጭዱ ግዳጅ የተጣለባቸው 42 የፌደራል ፖሊስ አባላት “ሸኔ”ተብሎ በሚጠራው የብልጽግና ኢመደበኛ ኃይል ጅማ አካባቢ ታር*ደው ተገኝተዋል።

photo content

photo content

ወፈፌው ጠ/ሚኒስትር "ጠንካራ አገር እየመራሁ ነው" ለማለት አስቦ የሚለቅቀው ጨረር ተቀብላችሁ ኢ/ያ ለደቡብ ሱዳን 750ሚ $ ማበደሯን የምትነግሩን ሰዎች የእርዳታ ስንዴ አስፈጭታ ኤክስፖርት ማድረጓንም አብራችሁ ዘግቡት 😂

ወጣት ሆነው ስለተገኙ ብቻ በአዲስ ቅዳም ከተረሸኑ የአማራ ንጹሐን መሀከል የተወሰኑት ፎቶ ይሄንን ይመስላል 😭😭
+2
ወጣት ሆነው ስለተገኙ ብቻ በአዲስ ቅዳም ከተረሸኑ የአማራ ንጹሐን መሀከል የተወሰኑት ፎቶ ይሄንን ይመስላል 😭😭

👉አርበኛ ዘመነ ካሴ እንደ መስከረም አበራ ወይንም ክርስቲያን ታደለ ሳይታሠር የቀረው በማይክ ፈንታ ክ&ላሽ በመምረጡ ነው። ከከተማ ትግል ይልቅ የጫካውን ትግል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ ምሬ ወዳጆ
👉አርበኛ ዘመነ ካሴ እንደ መስከረም አበራ ወይንም ክርስቲያን ታደለ ሳይታሠር የቀረው በማይክ ፈንታ ክ&ላሽ በመምረጡ ነው። ከከተማ ትግል ይልቅ የጫካውን ትግል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ ምሬ ወዳጆ እንደ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ወይንም ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው ሳይታሠር የቀረው በብዕር ፈንታ በስናይ-per መታገል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ መከታው ማም እንደ ረ/ፕ ሲሳይ አውግቸው ወይንም ዮርዳኖስ ዓለሜ ቃሊቲ ሳይገባ የቀረው ከሰላማዊ ትግል ይልቅ የአፈ@ሙዙን ትግል በማስቀደሙ ነው። 👉አርበኛ ባዬ ቀናው እንደ ዶክተር መሠረት ቂሊንጦ ሳይገባ የቀረው ብረት አንስቶ መታገል ስለጀመረ ነው። ምን ልልህ ፈልጌ ነው? በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉህን ሁሉ አስረህና ከአገር አባረህ ስለ ሰላም ስታወራ ብትውል የሚሰማህ የለም።