fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 364 مشترک است و جایگاه 2 648 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 346 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 364 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -151 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.94% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 10.81% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 450 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 553 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 39 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 364
مشترکین
-724 ساعت
-337 روز
-15130 روز
آرشیو پست ها
ጀግናዋ እኅታችን መስከረም አበራ በተከሰሰችባቸው ሁለት ክሶች በእነዚያ ዘረኛና ሙሰኛ ዳኞች ጥፋተኛ ነሽ መባሏን ስሰማ "ቃሊቲ የገባሽው ወንጀል ስትሠሪ ስለተገኘሽ ሳይሆን በመጽሐፍና በፊልም ለመጪው
ጀግናዋ እኅታችን መስከረም አበራ በተከሰሰችባቸው ሁለት ክሶች በእነዚያ ዘረኛና ሙሰኛ ዳኞች ጥፋተኛ ነሽ መባሏን ስሰማ "ቃሊቲ የገባሽው ወንጀል ስትሠሪ ስለተገኘሽ ሳይሆን በመጽሐፍና በፊልም ለመጪው ትውልድ የሚተላለፍ ታሪክ ልትሰሪ መሆኑን ተረድተሽ ጠንክሪልኝ" ማለት ወደድኩ። እና ደግሞ በየትኛውም ፈተና የማይናወጥ የጀግና ልቧን፣ የምታስበውን ሐሳብ ከሰው ልብ ውስጥ የሚያስቀምጥ የተባ አንደበቷን፣ በሐሳብና በንባብ የዳበረ አእምሮዋን፣ ከአገር የሚሰፋ ምናቧን፣ ከንግግር ባለፈ የተግባር ሰው መሆኗን...ታሳቢ በማድረግ "መስከረም አበራ" የሚለው ሥም በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ የሚጠራ ዝነኛ ሥም ይሆናል እላለሁ። ጊዜው መቼም ይሁን መቼ መስኪ ከፍ ሲል "የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር" ዝቅ ሲል የአማራ ሕዝብ ፕሬዝዳንት ሆና መገኘቷ አይቀሬ መሆኑን መናገር እሻለሁ።

ዊጉን ሲጥል መከላከያ የሚሆነው፣ ዊጉን ሲቀጥል ሸኔ የሚባለው የዐቢይ ታጣቂ በዚህ ሳምንት 40 የሶዶ ጉራጌዎችን መጨፍጨፉን ከመዘገብ ይልቅ ሙከጡሪ ላይ ሌላ ድራማ በማሰናዳት ሕዝብን ማወዛገብ መርጠዋል።

በድጋሜ ጋበዝኳችሁ

መሽ&ረፈት ምን ብሎ ዋሸ? "248ሺ ቤት ሰርቼ አስረክቤያለሁ" 😂 በእርግጠኝነት ቢቆጠር እኮ 5ሺ ቤት አይሞላም! "የት ነው የሠራኸው" ተብሎ ቢጠየቅ መልስ የለውም። ከእሱ ሪፖርት እውነተኛው ሞባይል ባንኪንግ ብቻ ነው

የአምሐራ የሳይበር ሠራዊት/ Amhara Cyber Army
+2
የአምሐራ የሳይበር ሠራዊት/ Amhara Cyber Army

2 ጴንጤዎችን ወደ አደባባይ ይልኩና አንዱን ወንጌል ሰባኪ፣ ሌለኛውን ስብከቱን የሚቃወም ያደርጓቸዋል።ከዚያ "ወንጌል ሲሰበክ የሚንጨረጨር ሰይጣን ብቻ ነው በሚል ርዕስ ድራማቸውን ይለጥፉና የሌላውን እምነት ተከታይ ይሳደባሉ። ትፋታቸውን ያዝረከርካሉ

ከየመንገዱ የሚታፈሱ የደቡብ ወጣቶች ጫማ የሚጠርጉበትን ሳጥን እና የቀን ሥራ የሚሠሩበትን የግንባታ እቃ ለዲሞግራፊ ለውጥ ተብሎ ወደ አ/አበባ ለመጣው ኃይል አስረክበው ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ እየተጋዙ ነው!

"ጎሳዬ ተስፋዬ" የሚባል አርቲስት የለቀቀው ሲንግል ሙዚቃ ከለጠፈው ምሥል ጋር ምንም ግንኙነት የሌለው በመሆኑ ብሎም አቢይ አሕመድ ባፈራረሳቸው የአዲስ አበባ ቤቶች ሕዝብን እና አድናቂዎቹን በማምታታ
"ጎሳዬ ተስፋዬ" የሚባል አርቲስት የለቀቀው ሲንግል ሙዚቃ ከለጠፈው ምሥል ጋር ምንም ግንኙነት የሌለው በመሆኑ ብሎም አቢይ አሕመድ ባፈራረሳቸው የአዲስ አበባ ቤቶች ሕዝብን እና አድናቂዎቹን በማምታታቱ ከልብ ተጸጽቶ ይቅርታ ሊጠይቅ ይገባል።

በዘመነ አቢይ ተቃጥለው የተረሱ የገበያ ማዕከላትን በዝርዝር ከቪዲዮ ማስረጃ ጋር

ሕፃን ዳዊት መካሽ ይባላል። ትላንት በሸዋ-ይፋት-ራሳ-ሰፊበረት ቀበሌ በድሮን የገደለ ታዳጊ ነው።
ሕፃን ዳዊት መካሽ ይባላል። ትላንት በሸዋ-ይፋት-ራሳ-ሰፊበረት ቀበሌ በድሮን የገደለ ታዳጊ ነው።