ru
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Открыть в Telegram

📈 Аналитический обзор Telegram-канала Assaye Derbie

Канал Assaye Derbie (@asayede) языкового сегмента Амхарский является активным участником. Сейчас сообщество объединяет 14 364 подписчиков, занимая 2 648 место в категории Блоги и 2 346 место в регионе Эфиопия.

📊 Показатели аудитории и динамика

С момента создания невідомо проект демонстрирует стремительный рост, собрав аудиторию из 14 364 подписчиков.

Согласно последним данным от 19 июня, 2026, канал показывает стабильную активность. За последние 30 дней изменение числа участников составило -151, а за последние 24 часа — -7, при этом общий охват остаётся высоким.

  • Статус верификации: Не верифицирован
  • Уровень вовлечённости (ER): Средний показатель вовлечённости аудитории составляет 37.94%. В первые 24 часа после публикации контент обычно набирает 10.81% реакций от общего числа подписчиков.
  • Охват публикаций: В среднем каждый пост получает 5 450 просмотров. В течение первых суток публикация набирает 1 553 просмотров.
  • Реакции и взаимодействия: Аудитория активно поддерживает контент: среднее количество реакций на один пост — 39.

📝 Описание и контентная политика

Описание канала не предоставлено.

Благодаря высокой частоте обновлений (последние данные получены 20 июня, 2026) канал поддерживает актуальность и высокий уровень охвата публикаций. Аналитика показывает, что аудитория активно взаимодействует с контентом, что делает его важной точкой влияния в категории Блоги.

14 364
Подписчики
-724 часа
-337 дней
-15130 день
Архив постов
👉በአማራ ክልል የሽግግር መንግሥት መታሰቡን 👉ዐቢይ ከጄኔራሎቹ ጋር መነጋገሩን 👉ብአዴንን ለመተካት ያሰቡ ሙሕራን ብቅ ብቅ ማለታቸውንና የመሳሰሉትን ይዘናል። https://youtu.be/z9dgv
👉በአማራ ክልል የሽግግር መንግሥት መታሰቡን 👉ዐቢይ ከጄኔራሎቹ ጋር መነጋገሩን 👉ብአዴንን ለመተካት ያሰቡ ሙሕራን ብቅ ብቅ ማለታቸውንና የመሳሰሉትን ይዘናል። https://youtu.be/z9dgvxRj-Ss?si=f4kCWu2Q0Vi7OVGv

መስኪ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ መፍትሔ እንጂ ችግር አይደለችም። ልክ እንደ ሌሎች የአማራ ተወላጅ እስረኞች ሁሉ እራሷን ለአማራ ፍትሐዊ ትግል ያስገዛች ሐቀኛ አማራ እንጂ ወንጀለኛ አይደለችም። የአማራን ት
መስኪ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ መፍትሔ እንጂ ችግር አይደለችም። ልክ እንደ ሌሎች የአማራ ተወላጅ እስረኞች ሁሉ እራሷን ለአማራ ፍትሐዊ ትግል ያስገዛች ሐቀኛ አማራ እንጂ ወንጀለኛ አይደለችም። የአማራን ትግል ወደ ጠረጴዛ ለማምጣትም በጣም ትንሹ ቅድመ ሁኔታ የታሠሩ አማራዎችን መፍታትና ወራሪውን ሃይል ከአማራ ክልል ጠራ&ርጎ masወጣት እንጂ ዘረኛ ዳኛ መድቦ እነ መስኪን ማስቀጣትና ተጨማሪ ወራሪ ማስገባት አይደለም።

photo content

መስከረም አበራ ፥ ገነት አስማማው ጎበዝዬ ሲሳይ ፥ ዳዊት በጋሻው ወንድወሰን አሰፋ ፥ ሲሳይ አውግቸው ክርስቲያን ታደለ ፥ ዶክተር ቴዎድሮስ ጀግናው አባይ ዘውዱ ፥ ጋሼ ታዲዮስ ፕሮፌሰር ማዕረግ ፥
መስከረም አበራ ፥ ገነት አስማማው ጎበዝዬ ሲሳይ ፥ ዳዊት በጋሻው ወንድወሰን አሰፋ ፥ ሲሳይ አውግቸው ክርስቲያን ታደለ ፥ ዶክተር ቴዎድሮስ ጀግናው አባይ ዘውዱ ፥ ጋሼ ታዲዮስ ፕሮፌሰር ማዕረግ ፥ አርቲስት ዮርዳኖስ ....ሌሎችም ....ሌሎችም ከዘረኞች ችሎት ፥ ፍትሕ ባታገኙም፥ በወሎ በሸዋ ፥ በጎንደር በጎጃም ንጹሓንን ፈትቶ ግፈኛን ያሰረው ፥ በገነቡት ግርግም፥ በአባ ስበር ፋኖ ነጻ መውጣታችሁ ፥ አያጠራጥርም። (የመስከረም አበራን የሰኞ ቀጠሮ ታሳቢ በማድረግ በድጋሜ የተለጠፈ)

photo content

ለአቶ ልደቱ በሤራና በተንኮል ለተሞላ ሰነድ የተሰጠ ምላሽ👇 https://youtu.be/ymXMCq0z-KM?si=KOQJUN89Z24nJ7AF
ለአቶ ልደቱ በሤራና በተንኮል ለተሞላ ሰነድ የተሰጠ ምላሽ👇 https://youtu.be/ymXMCq0z-KM?si=KOQJUN89Z24nJ7AF

ጀግናዋ የአማራ ልጅ መስከረም አበራ ላይ ሰኞ ህዳር ፪ በብልጽግና ትዕዛዝ ፍርድ ለማስተላለፍ የተዘጋጁ የሕግ ሰዎች፦ 1ኛ. አቶ የሱፍ መሐመድ -የኦሮሞ ብልፅግና አባል የሆነ የመሀል ዳኛ 2ኛ. አቶ
+3
ጀግናዋ የአማራ ልጅ መስከረም አበራ ላይ ሰኞ ህዳር ፪ በብልጽግና ትዕዛዝ ፍርድ ለማስተላለፍ የተዘጋጁ የሕግ ሰዎች፦ 1ኛ. አቶ የሱፍ መሐመድ -የኦሮሞ ብልፅግና አባል የሆነ የመሀል ዳኛ 2ኛ. አቶ ይርጋ አይቼህ - የቀኝ ዳኛና ዋና መዝገቡን ይዞ የሚያስፈርድባት (ከአማራ ብልፅግና) 3ኛ. ወ/ሪት የኔነሽ ባህሩ - የግራ ዳኛ (ከኦሮሞ ብልጽግና) 4ኛ. አቶ ደመላሽ፦በኦሮሞ ብልጽግና የተሾመ አቃቢ ሕግ (ባለ ማስኩ) Share በማድረግ እኅታችንን ከፖለታካዊ ቅጣት ባንታደጋት እንኳን እናስባት!!

ትጥቃቸውን አስቀምጠው የአ/አደር ሰብል እንዲያጭዱ ግዳጅ የተጣለባቸው 42 የፌደራል ፖሊስ አባላት “ሸኔ”ተብሎ በሚጠራው የብልጽግና ኢመደበኛ ኃይል ጅማ አካባቢ ታር*ደው ተገኝተዋል።

photo content

photo content

ወፈፌው ጠ/ሚኒስትር "ጠንካራ አገር እየመራሁ ነው" ለማለት አስቦ የሚለቅቀው ጨረር ተቀብላችሁ ኢ/ያ ለደቡብ ሱዳን 750ሚ $ ማበደሯን የምትነግሩን ሰዎች የእርዳታ ስንዴ አስፈጭታ ኤክስፖርት ማድረጓንም አብራችሁ ዘግቡት 😂

ወጣት ሆነው ስለተገኙ ብቻ በአዲስ ቅዳም ከተረሸኑ የአማራ ንጹሐን መሀከል የተወሰኑት ፎቶ ይሄንን ይመስላል 😭😭
+2
ወጣት ሆነው ስለተገኙ ብቻ በአዲስ ቅዳም ከተረሸኑ የአማራ ንጹሐን መሀከል የተወሰኑት ፎቶ ይሄንን ይመስላል 😭😭

👉አርበኛ ዘመነ ካሴ እንደ መስከረም አበራ ወይንም ክርስቲያን ታደለ ሳይታሠር የቀረው በማይክ ፈንታ ክ&ላሽ በመምረጡ ነው። ከከተማ ትግል ይልቅ የጫካውን ትግል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ ምሬ ወዳጆ
👉አርበኛ ዘመነ ካሴ እንደ መስከረም አበራ ወይንም ክርስቲያን ታደለ ሳይታሠር የቀረው በማይክ ፈንታ ክ&ላሽ በመምረጡ ነው። ከከተማ ትግል ይልቅ የጫካውን ትግል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ ምሬ ወዳጆ እንደ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ወይንም ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው ሳይታሠር የቀረው በብዕር ፈንታ በስናይ-per መታገል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ መከታው ማም እንደ ረ/ፕ ሲሳይ አውግቸው ወይንም ዮርዳኖስ ዓለሜ ቃሊቲ ሳይገባ የቀረው ከሰላማዊ ትግል ይልቅ የአፈ@ሙዙን ትግል በማስቀደሙ ነው። 👉አርበኛ ባዬ ቀናው እንደ ዶክተር መሠረት ቂሊንጦ ሳይገባ የቀረው ብረት አንስቶ መታገል ስለጀመረ ነው። ምን ልልህ ፈልጌ ነው? በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉህን ሁሉ አስረህና ከአገር አባረህ ስለ ሰላም ስታወራ ብትውል የሚሰማህ የለም።