uz
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Kanalga Telegram’da o‘tish

Ko'proq ko'rsatish

📈 Telegram kanali Assaye Derbie analitikasi

Assaye Derbie (@asayede) Amxar til segmentidagi kanali faol ishtirokchi. Hozirda hamjamiyat 14 364 obunachidan iborat bo'lib, Bloglar toifasida 2 648-o'rinni va Efiopiya mintaqasida 2 346-o'rinni egallagan.

📊 Auditoriya ko‘rsatkichlari va dinamika

невідомо sanasidan buyon loyiha tez o‘sib, 14 364 obunachiga ega bo‘ldi.

19 Iyun, 2026 dagi oxirgi ma’lumotlarga ko‘ra kanal barqaror faollikka ega. Oxirgi 30 kunda obunachilar soni -151 ga, so‘nggi 24 soatda esa -7 ga o‘zgardi va umumiy qamrov yuqori darajada qolmoqda.

  • Tasdiqlash holati: Tasdiqlanmagan
  • Jalb etish (ER): Auditoriya o‘rtacha 37.94% darajada jalb etiladi. Nashrdan keyingi dastlabki 24 soatda kontent odatda umumiy obunachilar sonining 10.81% ini tashkil etuvchi reaksiyalarni to‘playdi.
  • Post qamrovi: Har bir post o‘rtacha 5 450 marta ko‘riladi; birinchi sutkada odatda 1 553 ta ko‘rish yig‘iladi.
  • Reaksiyalar va o‘zaro ta’sir: Auditoriya faol: har bir postga o‘rtacha 39 ta reaksiya keladi.

📝 Tavsif va kontent siyosati

Kanal uchun tavsif kiritilmagan.

Yuqori yangilanish chastotasi (oxirgi ma’lumot 20 Iyun, 2026 da olingan) sababli kanal doimo dolzarb va katta qamrovli bo‘lib qoladi. Analitika auditoriya kontent bilan faol hamkorlik qilishini, uni Bloglar toifasidagi muhim ta’sir nuqtasiga aylantirishini ko‘rsatadi.

14 364
Obunachilar
-724 soatlar
-337 kunlar
-15130 kunlar
Postlar arxiv
👉በአማራ ክልል የሽግግር መንግሥት መታሰቡን 👉ዐቢይ ከጄኔራሎቹ ጋር መነጋገሩን 👉ብአዴንን ለመተካት ያሰቡ ሙሕራን ብቅ ብቅ ማለታቸውንና የመሳሰሉትን ይዘናል። https://youtu.be/z9dgv
👉በአማራ ክልል የሽግግር መንግሥት መታሰቡን 👉ዐቢይ ከጄኔራሎቹ ጋር መነጋገሩን 👉ብአዴንን ለመተካት ያሰቡ ሙሕራን ብቅ ብቅ ማለታቸውንና የመሳሰሉትን ይዘናል። https://youtu.be/z9dgvxRj-Ss?si=f4kCWu2Q0Vi7OVGv

መስኪ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ መፍትሔ እንጂ ችግር አይደለችም። ልክ እንደ ሌሎች የአማራ ተወላጅ እስረኞች ሁሉ እራሷን ለአማራ ፍትሐዊ ትግል ያስገዛች ሐቀኛ አማራ እንጂ ወንጀለኛ አይደለችም። የአማራን ት
መስኪ ለኢትዮጵያ ፖለቲካ መፍትሔ እንጂ ችግር አይደለችም። ልክ እንደ ሌሎች የአማራ ተወላጅ እስረኞች ሁሉ እራሷን ለአማራ ፍትሐዊ ትግል ያስገዛች ሐቀኛ አማራ እንጂ ወንጀለኛ አይደለችም። የአማራን ትግል ወደ ጠረጴዛ ለማምጣትም በጣም ትንሹ ቅድመ ሁኔታ የታሠሩ አማራዎችን መፍታትና ወራሪውን ሃይል ከአማራ ክልል ጠራ&ርጎ masወጣት እንጂ ዘረኛ ዳኛ መድቦ እነ መስኪን ማስቀጣትና ተጨማሪ ወራሪ ማስገባት አይደለም።

photo content

መስከረም አበራ ፥ ገነት አስማማው ጎበዝዬ ሲሳይ ፥ ዳዊት በጋሻው ወንድወሰን አሰፋ ፥ ሲሳይ አውግቸው ክርስቲያን ታደለ ፥ ዶክተር ቴዎድሮስ ጀግናው አባይ ዘውዱ ፥ ጋሼ ታዲዮስ ፕሮፌሰር ማዕረግ ፥
መስከረም አበራ ፥ ገነት አስማማው ጎበዝዬ ሲሳይ ፥ ዳዊት በጋሻው ወንድወሰን አሰፋ ፥ ሲሳይ አውግቸው ክርስቲያን ታደለ ፥ ዶክተር ቴዎድሮስ ጀግናው አባይ ዘውዱ ፥ ጋሼ ታዲዮስ ፕሮፌሰር ማዕረግ ፥ አርቲስት ዮርዳኖስ ....ሌሎችም ....ሌሎችም ከዘረኞች ችሎት ፥ ፍትሕ ባታገኙም፥ በወሎ በሸዋ ፥ በጎንደር በጎጃም ንጹሓንን ፈትቶ ግፈኛን ያሰረው ፥ በገነቡት ግርግም፥ በአባ ስበር ፋኖ ነጻ መውጣታችሁ ፥ አያጠራጥርም። (የመስከረም አበራን የሰኞ ቀጠሮ ታሳቢ በማድረግ በድጋሜ የተለጠፈ)

photo content

ለአቶ ልደቱ በሤራና በተንኮል ለተሞላ ሰነድ የተሰጠ ምላሽ👇 https://youtu.be/ymXMCq0z-KM?si=KOQJUN89Z24nJ7AF
ለአቶ ልደቱ በሤራና በተንኮል ለተሞላ ሰነድ የተሰጠ ምላሽ👇 https://youtu.be/ymXMCq0z-KM?si=KOQJUN89Z24nJ7AF

ጀግናዋ የአማራ ልጅ መስከረም አበራ ላይ ሰኞ ህዳር ፪ በብልጽግና ትዕዛዝ ፍርድ ለማስተላለፍ የተዘጋጁ የሕግ ሰዎች፦ 1ኛ. አቶ የሱፍ መሐመድ -የኦሮሞ ብልፅግና አባል የሆነ የመሀል ዳኛ 2ኛ. አቶ
+3
ጀግናዋ የአማራ ልጅ መስከረም አበራ ላይ ሰኞ ህዳር ፪ በብልጽግና ትዕዛዝ ፍርድ ለማስተላለፍ የተዘጋጁ የሕግ ሰዎች፦ 1ኛ. አቶ የሱፍ መሐመድ -የኦሮሞ ብልፅግና አባል የሆነ የመሀል ዳኛ 2ኛ. አቶ ይርጋ አይቼህ - የቀኝ ዳኛና ዋና መዝገቡን ይዞ የሚያስፈርድባት (ከአማራ ብልፅግና) 3ኛ. ወ/ሪት የኔነሽ ባህሩ - የግራ ዳኛ (ከኦሮሞ ብልጽግና) 4ኛ. አቶ ደመላሽ፦በኦሮሞ ብልጽግና የተሾመ አቃቢ ሕግ (ባለ ማስኩ) Share በማድረግ እኅታችንን ከፖለታካዊ ቅጣት ባንታደጋት እንኳን እናስባት!!

ትጥቃቸውን አስቀምጠው የአ/አደር ሰብል እንዲያጭዱ ግዳጅ የተጣለባቸው 42 የፌደራል ፖሊስ አባላት “ሸኔ”ተብሎ በሚጠራው የብልጽግና ኢመደበኛ ኃይል ጅማ አካባቢ ታር*ደው ተገኝተዋል።

photo content

photo content

ወፈፌው ጠ/ሚኒስትር "ጠንካራ አገር እየመራሁ ነው" ለማለት አስቦ የሚለቅቀው ጨረር ተቀብላችሁ ኢ/ያ ለደቡብ ሱዳን 750ሚ $ ማበደሯን የምትነግሩን ሰዎች የእርዳታ ስንዴ አስፈጭታ ኤክስፖርት ማድረጓንም አብራችሁ ዘግቡት 😂

ወጣት ሆነው ስለተገኙ ብቻ በአዲስ ቅዳም ከተረሸኑ የአማራ ንጹሐን መሀከል የተወሰኑት ፎቶ ይሄንን ይመስላል 😭😭
+2
ወጣት ሆነው ስለተገኙ ብቻ በአዲስ ቅዳም ከተረሸኑ የአማራ ንጹሐን መሀከል የተወሰኑት ፎቶ ይሄንን ይመስላል 😭😭

👉አርበኛ ዘመነ ካሴ እንደ መስከረም አበራ ወይንም ክርስቲያን ታደለ ሳይታሠር የቀረው በማይክ ፈንታ ክ&ላሽ በመምረጡ ነው። ከከተማ ትግል ይልቅ የጫካውን ትግል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ ምሬ ወዳጆ
👉አርበኛ ዘመነ ካሴ እንደ መስከረም አበራ ወይንም ክርስቲያን ታደለ ሳይታሠር የቀረው በማይክ ፈንታ ክ&ላሽ በመምረጡ ነው። ከከተማ ትግል ይልቅ የጫካውን ትግል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ ምሬ ወዳጆ እንደ ጋዜጠኛ ጎበዜ ሲሳይ ወይንም ጋዜጠኛ ዳዊት በጋሻው ሳይታሠር የቀረው በብዕር ፈንታ በስናይ-per መታገል በመምረጡ ነው። 👉አርበኛ መከታው ማም እንደ ረ/ፕ ሲሳይ አውግቸው ወይንም ዮርዳኖስ ዓለሜ ቃሊቲ ሳይገባ የቀረው ከሰላማዊ ትግል ይልቅ የአፈ@ሙዙን ትግል በማስቀደሙ ነው። 👉አርበኛ ባዬ ቀናው እንደ ዶክተር መሠረት ቂሊንጦ ሳይገባ የቀረው ብረት አንስቶ መታገል ስለጀመረ ነው። ምን ልልህ ፈልጌ ነው? በሰላማዊ መንገድ የሚታገሉህን ሁሉ አስረህና ከአገር አባረህ ስለ ሰላም ስታወራ ብትውል የሚሰማህ የለም።