fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 353 مشترک است و جایگاه 2 647 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 354 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 353 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 20 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -147 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -10 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 37.49% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 11.56% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 381 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 659 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 39 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 21 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 353
مشترکین
-1024 ساعت
-427 روز
-14730 روز
آرشیو پست ها
አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ አርበኛ ምሬ ወዳጆ፣ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ፣ አርበኛ መከታው ማሞ.... አብረው የሚጎዙበት ቀን ሩቅ አይሆንም። በጎንደር፣ በወሎ፣ በሸዋ፣ በጎጃም ሳይከፋፈሉ ባንድነት ቆመው ከባድ ጭ
አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ አርበኛ ምሬ ወዳጆ፣ ሻለቃ ሀብቴ ወልዴ፣ አርበኛ መከታው ማሞ.... አብረው የሚጎዙበት ቀን ሩቅ አይሆንም። በጎንደር፣ በወሎ፣ በሸዋ፣ በጎጃም ሳይከፋፈሉ ባንድነት ቆመው ከባድ ጭፍጨፋ የሚፈጽሙብንን የብአዴን ቡችሎች ወደ አምቦ የምንሸኝበት ቀን እየመጣ ነው።

እኔ እኮ የሚገርመኝ የአልፋሽቃን ምድር መሸጣቸው ሳይሆን ስለ አገር ዳር ድንበርና ሉዓላዊነት ሊያወሩን መሞከራቸው ነው።
እኔ እኮ የሚገርመኝ የአልፋሽቃን ምድር መሸጣቸው ሳይሆን ስለ አገር ዳር ድንበርና ሉዓላዊነት ሊያወሩን መሞከራቸው ነው።

ተናግረን ነበር 😂
ተናግረን ነበር 😂

ከማያቁት የሶማሌ ላንድ ምድር ውስጥ ገብቶ ቁርበት ስለተነጠፈለት ጅባችን የተሰጠ ማብራሪያ...😂

photo content

እይውልህ አማራዬ፦ ወደ አዲስ አበባ ከሚያስገቡና ከሚያስወጡ ስድስት መንገዶች መሀከል ጎንደርን እና ጎጃምን ከአዲስ አበባ የሚያገናኘው መንገድ ብቻ ተደጋጋሚ እገታ የሚፈጸምበት #ገርበ_ጉራቻ ላይ ያለው አጋች ተጠሪነቱም ሆነ ታዛዥነቱ ለብልጽግና ስለሆነ ነው። ከደባርቅ ዩኒቨርስቲ ሲመጡ የነበሩ #100 ተማሪዎች ከታገቱበት ቦታ ላይ ፣ ከትናንት ወዲያ #60 ሰው የታገተው "በአየር ካልሆነ በቀር የአማራ ሕዝብ በኦሮሚያ ምድር አቋርጦ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ እገታው ተጠናክሮ መቀጠል አለበት" ስለተባለ ነው። በተመሳሳይ መልኩም ፍጹም ሰላማዊ ከነበረው የአማራ ክልል ላይ አገዛዙ የሕግ ማስከበር ዘመቻ ያወጀው ሕግን መጣስ፣ ስርዓትን ማፍረስና ክልሉን ማተራመስ ስለፈለገ ነው። በአማራ ክልል የሚፈጸመው እገታም ሆነ ግድያ የኦሮሙማ ፕሮጀክት አካል ነው። መፍትሔው ደግሞ በፋኖ ትከሻ ላይ የወደቀውን የሕልውና ትግል እንደ ሕዝብ ተጋርቶ ብልጽግናን እና ተላላኪውን ጠራ*ርጎ ማስወጣት ብቻ ነው።

ግድያን በማውገዛቸው የተገደሉ 😭
ግድያን በማውገዛቸው የተገደሉ 😭

photo content

በፋኖ ሥም አጋች አሰማርቶ፣ ይህቺን ብላቴና አሳግቶ፣ የእገታን ገንዘብ ከተቀበለ በኋላ ሕጻኗን ገድሎ ሕዝብን ለማስቆጣትና ፖለቲካ ለመሥራት የሚጋጋጥ አረመኔ ሥርዓት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ታይቶ ያው
በፋኖ ሥም አጋች አሰማርቶ፣ ይህቺን ብላቴና አሳግቶ፣ የእገታን ገንዘብ ከተቀበለ በኋላ ሕጻኗን ገድሎ ሕዝብን ለማስቆጣትና ፖለቲካ ለመሥራት የሚጋጋጥ አረመኔ ሥርዓት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ታይቶ ያውቅ ይሆን?? ነፍስሽን ይማረው የኔ ሕጻን!!

ለአቶ ወርቁ አይተነው... "ወርቁ አይተነው ገንዘብ ልኮልኻል" የሚል መልዕክት በተደጋጋሚ እየደረሰኝ ነው። እናም የሚባለው ነገር እውነት ከሆነ በየትኛው ባንክ ይሆን የላከው?😁
ለአቶ ወርቁ አይተነው... "ወርቁ አይተነው ገንዘብ ልኮልኻል" የሚል መልዕክት በተደጋጋሚ እየደረሰኝ ነው። እናም የሚባለው ነገር እውነት ከሆነ በየትኛው ባንክ ይሆን የላከው?😁

photo content