fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 284 مشترک است و جایگاه 6 177 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 364 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 284 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 15 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -119 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 6 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 17.50% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.36% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 500 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 195 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 16 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 284
مشترکین
+624 ساعت
+217 روز
-11930 روز
آرشیو پست ها
القارئ عبدالله المطرود عبس و3.33 MB

~ በተለይ ልጅ ቤት የምትሰሩ ይሄ ይገባችኋል ስሜቱ ... ቢፈቀድልን እንድህ ብናደርጋቸዉ ደስ ይለን ነበረ ግን ተቃጥለን የምናልፈዉ! ከቶ ሰዉ ሀገር ላይ ሁነን በስንቱ ተቃጠልን! ስንቱን ሆዳችን ቻለ ! አላህ በተሻለ ሂወት ይለዉጥልን ያለፉት የሚያስረሳ....! #መልካም አዳር ይሁንላችሁ

«ሴት ልጂ ቀበጣ ባቧን የምታቀብጥ መሆን አለባት !» منقول "እንደኔ ልክ ነዉ ብዬ አምናለሁ !

• ሱብሀን አላህ ረመዳን ላይ ለኢድ ልብሶች ጠልበን እስኪመጣ ስንጠብቅ ጦርነት መጥቶ ልብሱም ሳይመጣ እኛም ከቤት ሳንወጣ በቤት ተክዘን አሳለፍን...!አልሃምዱሊላህ እኛ ያሰብነዉ ሳይሆን እሱ የወሰነዉ ስለሆነ ...! አሁን ለአረፋ ምን እንደሚከሰት አናቅም ዝም ብለን እየኖርን ነዉ ! ዋናዉ በህይወት መኖር ነዉ ሌላዉ ሁሉም ያልፋል እያልን ...! #ያልፋል =

•• الأشهُر الحُرُم، ثلاثة أشهر متتالية.. ذُو القَعدَة، وذُو الحِجَّة، ومُحرَّم تقرب إلى الله بكل ما تستطيع من الطاعات، فالأجور تضاعف في الزمان الفاضل . ولا تنس قوله تعالىٰ: ﴿فَلَا تَظْلِمُوا فِيهِنَّ أَنفُسَكُمْ ۚ﴾ أي: فلا تَظلِموا أنفسكم في هذه الأشهُر الأربعة الحُرُم، بارتكابِ السَّيئات. =

ሰዎችን በቀድሞ ታሪካቸው አትፍረዱ፦ •ሰዎች ይማራሉ !ሰዎች ይለወጣሉ !ሰዎች ያድጋሉ ! « እንዲህ ነበር እኮ እያላችሁ ሰዉን እንደ ሚስማር በመዶሻ አትምቱት የሰዉ ልጅ ይልወጣል። = t.me/https_Asselefya1 =

🎀 ኢብኑ ረጀብ "አላህ ይዘንላቸውና" እንዲህ ብለዋል። በአስሩ የዙልሂጃ ቀናቶች ውስጥ የሚፈፀም ነዋፊል (ከፈርድ ውጪ ያለ ሱና የሆነ) ስራ በረመዷን የመጨረሻ አስርቱ ቀናቶች ውስጡ ከሚሰራው (ነዋፊል) ስራ ይበልጣል። ልክ እንደዚሁም በአስሩ የዙልሂጃ ቀናቶች ውስጥ የሚፈፀም ፈርድ (ግዴታ) የሆነ ስራ በረመዷን የመጨረሻ አስርቱ ቀናቶች ውስጡ ከሚሰራው ፈርድ ስራ የበለጠ መልካም ስራ ይነባበራል (ይታጠፋል)።
📚 فتح الباري لابن رجب ٩/١٦
= t.me/https_Asselefya1

10ቱ የዙል ሂጃ ቀኖች በታላላቅ ኡለሞች አንደበት ! =

لَسـتُ نِعـمَ العَبْـد ؛ لَكنِّي أَرجُوا أنْ أَكُـونَ أوَّابٌ ۦٰ اللَّهُمّ أصَلَحَني 🌱

اسألُ الله أن يصُبّ القُرآن في قَلبي وقُلُوبكُم صَبًّا حَتَّى تَرتَوي =
اسألُ الله أن يصُبّ القُرآن في قَلبي وقُلُوبكُم صَبًّا حَتَّى تَرتَوي =

⚠️​"ድክመቶችህን ለሰዎች አታካፍል፤ የቱንም ያህል ቅርብ ቢሆኑ እንኳ"⁉️ ድክመቶቻችሁን በፍፁም ለሰዎች አታውሩ ቅርብም ቢሆኑ... የሆነ የተጋጫቹ ቀን ጠብቀው አላውቃችሁም እንዴ እናንተ እኮ እንዲህ ናችሁ ብለው ነው ሊያሸማቅቋችሁ ነው የሚሞክሩት ። ​በህይወት ጉዞ ውስጥ በጣም ጥንቃቄ የሚሻው ነገር የራስን ስሜት እና ድክመት ለማን እንደምናካፍል መለየት ነው። ሰዎች ስለ እኛ ብዙ ባወቁ ቁጥር፣ እኛን የሚጎዱበትን መሳሪያ እጃቸው ላይ እያስታጠቅናቸው መሆኑን መርሳት የለብንም። ዛሬ በቅርበት እና በደግነት ያካፈልከው ድክመትህ፣ ነገ አለመግባባት ሲፈጠር አንገትህን የሚያስደፋህ እና እርስ በርስ የሚጋጩበትን ቀን ጠብቆ እንደ ጦር የሚመዘው 'የማሸማቀቂያ ካርድ' ሊሆን ይችላል። ​አስታውሱ፣ የሰዎች ባህሪ እንደ አየር ንብረት ተለዋዋጭ ነው። በጠራራ ፀሃይ ያዋየኸውን ሰው፣ ዝናብ ሲመጣ መጠለያህ ሊሆን አይችልም። ብዙዎች የሚወዱአችሁ ቦታቸው እስካልተነካ ድረስ ብቻ ነው። ምስጢርህ በልብህ ውስጥ ሲቀመጥ የአንተ ምርኮኛ ነው፣ ከአፍህ ሲወጣ ግን አንተ የሱ ምርኮኛ ትሆናለህ። ​ስለዚህ፣ የራስህን ጋሻ ለጠላትህ አትስጠው። የራስህን ድክመት ማወቅ ያለበት ራስህን እንድታርምበት አንተ ብቻ ነህ። ሰዎችን ማክበር እንጂ በስሜት ተገፋፍቶ ሙሉ በሙሉ ማመን ብዙ ጊዜ ዋጋ ያስከፍላል። ጥንካሬህን ለዓለም አሳይ፣ ነገር ግን ደካማ ጎንህን ለራስህ ብቻ ጠብቀው። ምክንያቱም ሰው እንደ ሰው ሊረዳህ የሚችለው አንተ ራስህን በደንብ ስትጠብቅ ብቻ ነው። t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

↜ ‏إنما السعادة أن تجد قلبًا يفهمك، لا لسانًا يمدحك ! ↝ እውነተኛ ደስታ የሚገኘው የሚረዳህን ልብ በማግኘት እንጂ የሚያወድስህን ምላስ በማግኘት አይደለም። =
↜ ‏إنما السعادة أن تجد قلبًا يفهمك، لا لسانًا يمدحك ! ↝ እውነተኛ ደስታ የሚገኘው የሚረዳህን ልብ በማግኘት እንጂ የሚያወድስህን ምላስ በማግኘት አይደለም። =

~ የተመታች ጓደኛ ስትኖራችሁ እንድህ ታጋልጣችሁ አለች ክክ ለማንኛዉም ሴቶች ተጠቀሟት ጥሩ ዘዴ ነች እሺ¡ በሉ ለፈገግታ ያክል ነዉ ፈገግ ብላችሁ እደሩልኝ✋
~ የተመታች ጓደኛ ስትኖራችሁ እንድህ ታጋልጣችሁ አለች ክክ ለማንኛዉም ሴቶች ተጠቀሟት ጥሩ ዘዴ ነች እሺ¡ በሉ ለፈገግታ ያክል ነዉ ፈገግ ብላችሁ እደሩልኝ✋