en
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Open in Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Channel 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 14 284 subscribers, ranking 6 177 in the Religion & Spirituality category and 2 364 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 14 284 subscribers.

According to the latest data from 15 June, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -119 over the last 30 days and by 6 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 17.50%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 8.36% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 2 500 views. Within the first day, a publication typically gains 1 195 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 16 June, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

14 284
Subscribers
+624 hours
+217 days
-11930 days
Posts Archive
القارئ عبدالله المطرود عبس و3.33 MB

~ በተለይ ልጅ ቤት የምትሰሩ ይሄ ይገባችኋል ስሜቱ ... ቢፈቀድልን እንድህ ብናደርጋቸዉ ደስ ይለን ነበረ ግን ተቃጥለን የምናልፈዉ! ከቶ ሰዉ ሀገር ላይ ሁነን በስንቱ ተቃጠልን! ስንቱን ሆዳችን ቻለ ! አላህ በተሻለ ሂወት ይለዉጥልን ያለፉት የሚያስረሳ....! #መልካም አዳር ይሁንላችሁ

«ሴት ልጂ ቀበጣ ባቧን የምታቀብጥ መሆን አለባት !» منقول "እንደኔ ልክ ነዉ ብዬ አምናለሁ !

• ሱብሀን አላህ ረመዳን ላይ ለኢድ ልብሶች ጠልበን እስኪመጣ ስንጠብቅ ጦርነት መጥቶ ልብሱም ሳይመጣ እኛም ከቤት ሳንወጣ በቤት ተክዘን አሳለፍን...!አልሃምዱሊላህ እኛ ያሰብነዉ ሳይሆን እሱ የወሰነዉ ስለሆነ ...! አሁን ለአረፋ ምን እንደሚከሰት አናቅም ዝም ብለን እየኖርን ነዉ ! ዋናዉ በህይወት መኖር ነዉ ሌላዉ ሁሉም ያልፋል እያልን ...! #ያልፋል =

•• الأشهُر الحُرُم، ثلاثة أشهر متتالية.. ذُو القَعدَة، وذُو الحِجَّة، ومُحرَّم تقرب إلى الله بكل ما تستطيع من الطاعات، فالأجور تضاعف في الزمان الفاضل . ولا تنس قوله تعالىٰ: ﴿فَلَا تَظْلِمُوا فِيهِنَّ أَنفُسَكُمْ ۚ﴾ أي: فلا تَظلِموا أنفسكم في هذه الأشهُر الأربعة الحُرُم، بارتكابِ السَّيئات. =

ሰዎችን በቀድሞ ታሪካቸው አትፍረዱ፦ •ሰዎች ይማራሉ !ሰዎች ይለወጣሉ !ሰዎች ያድጋሉ ! « እንዲህ ነበር እኮ እያላችሁ ሰዉን እንደ ሚስማር በመዶሻ አትምቱት የሰዉ ልጅ ይልወጣል። = t.me/https_Asselefya1 =

🎀 ኢብኑ ረጀብ "አላህ ይዘንላቸውና" እንዲህ ብለዋል። በአስሩ የዙልሂጃ ቀናቶች ውስጥ የሚፈፀም ነዋፊል (ከፈርድ ውጪ ያለ ሱና የሆነ) ስራ በረመዷን የመጨረሻ አስርቱ ቀናቶች ውስጡ ከሚሰራው (ነዋፊል) ስራ ይበልጣል። ልክ እንደዚሁም በአስሩ የዙልሂጃ ቀናቶች ውስጥ የሚፈፀም ፈርድ (ግዴታ) የሆነ ስራ በረመዷን የመጨረሻ አስርቱ ቀናቶች ውስጡ ከሚሰራው ፈርድ ስራ የበለጠ መልካም ስራ ይነባበራል (ይታጠፋል)።
📚 فتح الباري لابن رجب ٩/١٦
= t.me/https_Asselefya1

10ቱ የዙል ሂጃ ቀኖች በታላላቅ ኡለሞች አንደበት ! =

لَسـتُ نِعـمَ العَبْـد ؛ لَكنِّي أَرجُوا أنْ أَكُـونَ أوَّابٌ ۦٰ اللَّهُمّ أصَلَحَني 🌱

اسألُ الله أن يصُبّ القُرآن في قَلبي وقُلُوبكُم صَبًّا حَتَّى تَرتَوي =
اسألُ الله أن يصُبّ القُرآن في قَلبي وقُلُوبكُم صَبًّا حَتَّى تَرتَوي =

⚠️​"ድክመቶችህን ለሰዎች አታካፍል፤ የቱንም ያህል ቅርብ ቢሆኑ እንኳ"⁉️ ድክመቶቻችሁን በፍፁም ለሰዎች አታውሩ ቅርብም ቢሆኑ... የሆነ የተጋጫቹ ቀን ጠብቀው አላውቃችሁም እንዴ እናንተ እኮ እንዲህ ናችሁ ብለው ነው ሊያሸማቅቋችሁ ነው የሚሞክሩት ። ​በህይወት ጉዞ ውስጥ በጣም ጥንቃቄ የሚሻው ነገር የራስን ስሜት እና ድክመት ለማን እንደምናካፍል መለየት ነው። ሰዎች ስለ እኛ ብዙ ባወቁ ቁጥር፣ እኛን የሚጎዱበትን መሳሪያ እጃቸው ላይ እያስታጠቅናቸው መሆኑን መርሳት የለብንም። ዛሬ በቅርበት እና በደግነት ያካፈልከው ድክመትህ፣ ነገ አለመግባባት ሲፈጠር አንገትህን የሚያስደፋህ እና እርስ በርስ የሚጋጩበትን ቀን ጠብቆ እንደ ጦር የሚመዘው 'የማሸማቀቂያ ካርድ' ሊሆን ይችላል። ​አስታውሱ፣ የሰዎች ባህሪ እንደ አየር ንብረት ተለዋዋጭ ነው። በጠራራ ፀሃይ ያዋየኸውን ሰው፣ ዝናብ ሲመጣ መጠለያህ ሊሆን አይችልም። ብዙዎች የሚወዱአችሁ ቦታቸው እስካልተነካ ድረስ ብቻ ነው። ምስጢርህ በልብህ ውስጥ ሲቀመጥ የአንተ ምርኮኛ ነው፣ ከአፍህ ሲወጣ ግን አንተ የሱ ምርኮኛ ትሆናለህ። ​ስለዚህ፣ የራስህን ጋሻ ለጠላትህ አትስጠው። የራስህን ድክመት ማወቅ ያለበት ራስህን እንድታርምበት አንተ ብቻ ነህ። ሰዎችን ማክበር እንጂ በስሜት ተገፋፍቶ ሙሉ በሙሉ ማመን ብዙ ጊዜ ዋጋ ያስከፍላል። ጥንካሬህን ለዓለም አሳይ፣ ነገር ግን ደካማ ጎንህን ለራስህ ብቻ ጠብቀው። ምክንያቱም ሰው እንደ ሰው ሊረዳህ የሚችለው አንተ ራስህን በደንብ ስትጠብቅ ብቻ ነው። t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy

↜ ‏إنما السعادة أن تجد قلبًا يفهمك، لا لسانًا يمدحك ! ↝ እውነተኛ ደስታ የሚገኘው የሚረዳህን ልብ በማግኘት እንጂ የሚያወድስህን ምላስ በማግኘት አይደለም። =
↜ ‏إنما السعادة أن تجد قلبًا يفهمك، لا لسانًا يمدحك ! ↝ እውነተኛ ደስታ የሚገኘው የሚረዳህን ልብ በማግኘት እንጂ የሚያወድስህን ምላስ በማግኘት አይደለም። =

~ የተመታች ጓደኛ ስትኖራችሁ እንድህ ታጋልጣችሁ አለች ክክ ለማንኛዉም ሴቶች ተጠቀሟት ጥሩ ዘዴ ነች እሺ¡ በሉ ለፈገግታ ያክል ነዉ ፈገግ ብላችሁ እደሩልኝ✋
~ የተመታች ጓደኛ ስትኖራችሁ እንድህ ታጋልጣችሁ አለች ክክ ለማንኛዉም ሴቶች ተጠቀሟት ጥሩ ዘዴ ነች እሺ¡ በሉ ለፈገግታ ያክል ነዉ ፈገግ ብላችሁ እደሩልኝ✋