fa
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

رفتن به کانال در Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

کانال 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 291 مشترک است و جایگاه 6 173 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 363 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 291 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 19 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -68 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 5 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 16.84% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.14% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 2 407 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 164 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 0 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 20 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 291
مشترکین
+524 ساعت
+347 روز
-6830 روز
آرشیو پست ها
• ለአንች የተፃፈልሽ ነገር የአንች ከመሆን ቅሮት የለዉም። «የአንጋጠጠ ቢያንጋጥጥ ያፈጠጠ ቢያፈጥ የተፃፈ ለአንች ስለሆነ ጊዜዉ ጠብቆ ወደ አንች ይመጣል። ስለዚህ ልብሽ ይረጋጋ! በሶብር ፀኚ! እንዳትሸነፊ! = t.me/https_Asselefya1

تلاوة خاشعة من سورة يونس القارئ: #عبدالله_الموسى =

በባሌ እና በኔ መካከል አለመግባባት ተከሰተና ችግሩ ከኔ ስለነበር ይቅርታ ጠየቅኩት። ይቅርታ አደረገልኝ። ይህ በቂ ነወይ? አዎ በቂ ነው። ይህ ጥሩ ሚስት መሆኗን ያመላክታል። ካጠፋች ይቅርታ ትጠይቀዋለች። ይቅርታ ካደረገላት በቂ ነው። ይህ የሚስት ጥሩ ስነ ምግባር ነው። አንዳንድ ሴቶች - አላህ ይምራቸውና - ስተት ይሰሩና ይቅርታ ከመጠየቅ ይኮራሉ። ድርቅና አለባቸው። ዝቅ ማለትና ስህተትን ማስተካከል አይፈልጉም። ነገሩ ይባባስና ለፍች ሊያደርስም ይችላል። ነገር ግን ጥሩነቷ በባሏ ላይ ስህተት ስትሰራ ይቅርታ ትጠይቃለች። ይቅር ካላት በቂ ነው። አልበርናሚጁል ኡስቡዒይ (62: 16) ሸይኽ ሰሊም ብኑ ዐብዲላህ አልኹኺ

خيرُ صباحٍ: صباحُ الأرباح؛ أن تعملَ صالحًا وتكونَ من ﴿الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا﴾؛ فأولئك فازوا ﴿فَل
خيرُ صباحٍ: صباحُ الأرباح؛ أن تعملَ صالحًا وتكونَ من ﴿الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا﴾؛ فأولئك فازوا ﴿فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ﴾. #تغريد_العصيمي

" አሰልቺ እምትለው የአኗኗር ዘይቤህ ከብዙ ሀራም እና ደስ እማይል ገጠመኞች እንድትጠበቅ አድርጎሃል። t.me/Ibnu_Siraj_Alkemissie

«لاخير في رجل لا يغار على عرضه!» «ለክብሩ የማይቀና ሰው ምንም መልካም ነገር የለውም።» =

قالَ الإِمَامُ ابْنُ القَيِّمِ -رَحِمَهُ اللهُ-: اللَّهُمَّ اجْعَلْنِي أُحِبُّكَ بِقَلْبِي كُلِّهِ، وَأُرْضِيكَ بِجُهْدِي كُلِّهِ، اللَّهُمَّ اجْعَلْ حُبِّي كُلَّهُ لَكَ، وَسَعْيِي كُلَّهُ فِي مَرْضَاتِكَ [📚 رَوْضَةُ الْمُحِبِّينَ (٤١٨) ] =

ሰላም መተኪያ የሌለው አማራጭ ነው። በየትኛውም ዘርፍ ቢሆን ፍላጎታችንን ከሰላም ውጭ ባሉ አማራጮች የማሳካት እድላችን እጅግ በጣም የጠበበ ነው። በተለይ እንደ ሙስሊም ከሰላም ውጭ ያሉ አማራጮች ካጣነው የበለጠ የሚያሳጡ፣ ካለንበት የበለጠ ወደ ኋላ የሚመልሱ አደገኛ መዘዞችን ነው የሚያስከትሉት። ስለዚህ መብት ሲጣስ፣ ጭቆና ሲደርስ ችግሮችን ለመፍታት የምናማትራቸው አማራጮች መነሻና መድረሻቸው የተፈተሹ ሳይሆኑ ጊዜያዊ ቁጭትና እልህ ብቻ የቀሰቀሳቸው እንዳይሆኑ ደጋግሞ ማጤን ይገባል። አቅም ሳይኖር የኃይል አማራጮችን የሚከተል አካል የረባ ለውጥ ጠብ ላያደርግ ራሱንም ይጎዳል፤ ሌሎችንም ያስጎዳል። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

" የሰው ልጅ ልክ እንደተሳሳትክ ያለፉትን ጥሩ ነገራቶችህን ሲያዝሉብህ አላህ ግን ልክ ተውባ እንዳደረግክ ያለፉትን መጥፎ ነገሮችህን ያዝልልሃል። = t.me/https_Asselefya1

«ዩሱፍን በጉድጓድ ውሃ ውስጥ የወረወሩ እጆች ከአመታት በኋላ ተመልሰው»                        «وتصدق علينا»    “በእኛ ለይም መፅውት [ዩስፍ[88] " የሂሳብ አወራረድ በአላህ በቃ 🙌🏻 = t.me/https_Asselefya1

ኑ ተቋርጦ የነበረ የሴቶች ለሴቶች ትዉዉስ ፕሮግራም ዛሬ በይፋ ጀምሯል 🙌

🔖ዋጋ ያልከፈልክበትን እቃ መውሰድ እንደማትችለው ሁሉ፤ ዋጋ ያልከፈልክበት ስኬት የአንተ መሆን አይችልም። ስኬት "እድል" ብቻ አይደለም፤ የስራ እና የትዕግስት ውጤት ነው። ~ t.me/https_Asselfya

📿 በነቢይህ ላይ ሰለዋት አውርድ! ከአቡ ሁረይራ (🤎) ተይዞ፡ ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَنْ صَلَّى عَلَيَّ وَاحِدَةً صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ عَشْرًا﴾
📿 በነቢይህ ላይ ሰለዋት አውርድ! ከአቡ ሁረይራ (🤎) ተይዞ፡ ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَنْ صَلَّى عَلَيَّ وَاحِدَةً صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ عَشْرًا﴾ “በኔ ላይ አንድን ሰለዋት ያወረደ አላህ በሱ ላይ አስር ሰለዋትን ያወርድለታል።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 408 🟧🟧🟧🟧🟧 🔸 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ ✈️Telegeram 📞 Whatsup 👤Facebook  📸Instagram 💬X 🎥Youtube 🎵Tik tok