es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 291 suscriptores, ocupando la posición 6 173 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 363 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 291 suscriptores.

Según los últimos datos del 19 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -68, y en las últimas 24 horas de 5, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.84%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.14% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 407 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 164 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 20 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 291
Suscriptores
+524 horas
+347 días
-6830 días
Archivo de publicaciones
• ለአንች የተፃፈልሽ ነገር የአንች ከመሆን ቅሮት የለዉም። «የአንጋጠጠ ቢያንጋጥጥ ያፈጠጠ ቢያፈጥ የተፃፈ ለአንች ስለሆነ ጊዜዉ ጠብቆ ወደ አንች ይመጣል። ስለዚህ ልብሽ ይረጋጋ! በሶብር ፀኚ! እንዳትሸነፊ! = t.me/https_Asselefya1

تلاوة خاشعة من سورة يونس القارئ: #عبدالله_الموسى =

በባሌ እና በኔ መካከል አለመግባባት ተከሰተና ችግሩ ከኔ ስለነበር ይቅርታ ጠየቅኩት። ይቅርታ አደረገልኝ። ይህ በቂ ነወይ? አዎ በቂ ነው። ይህ ጥሩ ሚስት መሆኗን ያመላክታል። ካጠፋች ይቅርታ ትጠይቀዋለች። ይቅርታ ካደረገላት በቂ ነው። ይህ የሚስት ጥሩ ስነ ምግባር ነው። አንዳንድ ሴቶች - አላህ ይምራቸውና - ስተት ይሰሩና ይቅርታ ከመጠየቅ ይኮራሉ። ድርቅና አለባቸው። ዝቅ ማለትና ስህተትን ማስተካከል አይፈልጉም። ነገሩ ይባባስና ለፍች ሊያደርስም ይችላል። ነገር ግን ጥሩነቷ በባሏ ላይ ስህተት ስትሰራ ይቅርታ ትጠይቃለች። ይቅር ካላት በቂ ነው። አልበርናሚጁል ኡስቡዒይ (62: 16) ሸይኽ ሰሊም ብኑ ዐብዲላህ አልኹኺ

خيرُ صباحٍ: صباحُ الأرباح؛ أن تعملَ صالحًا وتكونَ من ﴿الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا﴾؛ فأولئك فازوا ﴿فَل
خيرُ صباحٍ: صباحُ الأرباح؛ أن تعملَ صالحًا وتكونَ من ﴿الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا﴾؛ فأولئك فازوا ﴿فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ﴾. #تغريد_العصيمي

" አሰልቺ እምትለው የአኗኗር ዘይቤህ ከብዙ ሀራም እና ደስ እማይል ገጠመኞች እንድትጠበቅ አድርጎሃል። t.me/Ibnu_Siraj_Alkemissie

«لاخير في رجل لا يغار على عرضه!» «ለክብሩ የማይቀና ሰው ምንም መልካም ነገር የለውም።» =

قالَ الإِمَامُ ابْنُ القَيِّمِ -رَحِمَهُ اللهُ-: اللَّهُمَّ اجْعَلْنِي أُحِبُّكَ بِقَلْبِي كُلِّهِ، وَأُرْضِيكَ بِجُهْدِي كُلِّهِ، اللَّهُمَّ اجْعَلْ حُبِّي كُلَّهُ لَكَ، وَسَعْيِي كُلَّهُ فِي مَرْضَاتِكَ [📚 رَوْضَةُ الْمُحِبِّينَ (٤١٨) ] =

ሰላም መተኪያ የሌለው አማራጭ ነው። በየትኛውም ዘርፍ ቢሆን ፍላጎታችንን ከሰላም ውጭ ባሉ አማራጮች የማሳካት እድላችን እጅግ በጣም የጠበበ ነው። በተለይ እንደ ሙስሊም ከሰላም ውጭ ያሉ አማራጮች ካጣነው የበለጠ የሚያሳጡ፣ ካለንበት የበለጠ ወደ ኋላ የሚመልሱ አደገኛ መዘዞችን ነው የሚያስከትሉት። ስለዚህ መብት ሲጣስ፣ ጭቆና ሲደርስ ችግሮችን ለመፍታት የምናማትራቸው አማራጮች መነሻና መድረሻቸው የተፈተሹ ሳይሆኑ ጊዜያዊ ቁጭትና እልህ ብቻ የቀሰቀሳቸው እንዳይሆኑ ደጋግሞ ማጤን ይገባል። አቅም ሳይኖር የኃይል አማራጮችን የሚከተል አካል የረባ ለውጥ ጠብ ላያደርግ ራሱንም ይጎዳል፤ ሌሎችንም ያስጎዳል። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

" የሰው ልጅ ልክ እንደተሳሳትክ ያለፉትን ጥሩ ነገራቶችህን ሲያዝሉብህ አላህ ግን ልክ ተውባ እንዳደረግክ ያለፉትን መጥፎ ነገሮችህን ያዝልልሃል። = t.me/https_Asselefya1

«ዩሱፍን በጉድጓድ ውሃ ውስጥ የወረወሩ እጆች ከአመታት በኋላ ተመልሰው»                        «وتصدق علينا»    “በእኛ ለይም መፅውት [ዩስፍ[88] " የሂሳብ አወራረድ በአላህ በቃ 🙌🏻 = t.me/https_Asselefya1

ኑ ተቋርጦ የነበረ የሴቶች ለሴቶች ትዉዉስ ፕሮግራም ዛሬ በይፋ ጀምሯል 🙌

🔖ዋጋ ያልከፈልክበትን እቃ መውሰድ እንደማትችለው ሁሉ፤ ዋጋ ያልከፈልክበት ስኬት የአንተ መሆን አይችልም። ስኬት "እድል" ብቻ አይደለም፤ የስራ እና የትዕግስት ውጤት ነው። ~ t.me/https_Asselfya

📿 በነቢይህ ላይ ሰለዋት አውርድ! ከአቡ ሁረይራ (🤎) ተይዞ፡ ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَنْ صَلَّى عَلَيَّ وَاحِدَةً صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ عَشْرًا﴾
📿 በነቢይህ ላይ ሰለዋት አውርድ! ከአቡ ሁረይራ (🤎) ተይዞ፡ ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَنْ صَلَّى عَلَيَّ وَاحِدَةً صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ عَشْرًا﴾ “በኔ ላይ አንድን ሰለዋት ያወረደ አላህ በሱ ላይ አስር ሰለዋትን ያወርድለታል።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 408 🟧🟧🟧🟧🟧 🔸 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ ✈️Telegeram 📞 Whatsup 👤Facebook  📸Instagram 💬X 🎥Youtube 🎵Tik tok