ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 291 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 173 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 363 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 291 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 19 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -68، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 5، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.84‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.14‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 407 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 164 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 20 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 291
المشتركون
+524 ساعات
+347 أيام
-6830 أيام
أرشيف المشاركات
• ለአንች የተፃፈልሽ ነገር የአንች ከመሆን ቅሮት የለዉም። «የአንጋጠጠ ቢያንጋጥጥ ያፈጠጠ ቢያፈጥ የተፃፈ ለአንች ስለሆነ ጊዜዉ ጠብቆ ወደ አንች ይመጣል። ስለዚህ ልብሽ ይረጋጋ! በሶብር ፀኚ! እንዳትሸነፊ! = t.me/https_Asselefya1

تلاوة خاشعة من سورة يونس القارئ: #عبدالله_الموسى =

በባሌ እና በኔ መካከል አለመግባባት ተከሰተና ችግሩ ከኔ ስለነበር ይቅርታ ጠየቅኩት። ይቅርታ አደረገልኝ። ይህ በቂ ነወይ? አዎ በቂ ነው። ይህ ጥሩ ሚስት መሆኗን ያመላክታል። ካጠፋች ይቅርታ ትጠይቀዋለች። ይቅርታ ካደረገላት በቂ ነው። ይህ የሚስት ጥሩ ስነ ምግባር ነው። አንዳንድ ሴቶች - አላህ ይምራቸውና - ስተት ይሰሩና ይቅርታ ከመጠየቅ ይኮራሉ። ድርቅና አለባቸው። ዝቅ ማለትና ስህተትን ማስተካከል አይፈልጉም። ነገሩ ይባባስና ለፍች ሊያደርስም ይችላል። ነገር ግን ጥሩነቷ በባሏ ላይ ስህተት ስትሰራ ይቅርታ ትጠይቃለች። ይቅር ካላት በቂ ነው። አልበርናሚጁል ኡስቡዒይ (62: 16) ሸይኽ ሰሊም ብኑ ዐብዲላህ አልኹኺ

خيرُ صباحٍ: صباحُ الأرباح؛ أن تعملَ صالحًا وتكونَ من ﴿الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا﴾؛ فأولئك فازوا ﴿فَل
خيرُ صباحٍ: صباحُ الأرباح؛ أن تعملَ صالحًا وتكونَ من ﴿الَّذِينَ قَالُوا رَبُّنَا اللهُ ثُمَّ اسْتَقَامُوا﴾؛ فأولئك فازوا ﴿فَلَا خَوْفٌ عَلَيْهِمْ وَلَا هُمْ يَحْزَنُونَ﴾. #تغريد_العصيمي

" አሰልቺ እምትለው የአኗኗር ዘይቤህ ከብዙ ሀራም እና ደስ እማይል ገጠመኞች እንድትጠበቅ አድርጎሃል። t.me/Ibnu_Siraj_Alkemissie

«لاخير في رجل لا يغار على عرضه!» «ለክብሩ የማይቀና ሰው ምንም መልካም ነገር የለውም።» =

قالَ الإِمَامُ ابْنُ القَيِّمِ -رَحِمَهُ اللهُ-: اللَّهُمَّ اجْعَلْنِي أُحِبُّكَ بِقَلْبِي كُلِّهِ، وَأُرْضِيكَ بِجُهْدِي كُلِّهِ، اللَّهُمَّ اجْعَلْ حُبِّي كُلَّهُ لَكَ، وَسَعْيِي كُلَّهُ فِي مَرْضَاتِكَ [📚 رَوْضَةُ الْمُحِبِّينَ (٤١٨) ] =

ሰላም መተኪያ የሌለው አማራጭ ነው። በየትኛውም ዘርፍ ቢሆን ፍላጎታችንን ከሰላም ውጭ ባሉ አማራጮች የማሳካት እድላችን እጅግ በጣም የጠበበ ነው። በተለይ እንደ ሙስሊም ከሰላም ውጭ ያሉ አማራጮች ካጣነው የበለጠ የሚያሳጡ፣ ካለንበት የበለጠ ወደ ኋላ የሚመልሱ አደገኛ መዘዞችን ነው የሚያስከትሉት። ስለዚህ መብት ሲጣስ፣ ጭቆና ሲደርስ ችግሮችን ለመፍታት የምናማትራቸው አማራጮች መነሻና መድረሻቸው የተፈተሹ ሳይሆኑ ጊዜያዊ ቁጭትና እልህ ብቻ የቀሰቀሳቸው እንዳይሆኑ ደጋግሞ ማጤን ይገባል። አቅም ሳይኖር የኃይል አማራጮችን የሚከተል አካል የረባ ለውጥ ጠብ ላያደርግ ራሱንም ይጎዳል፤ ሌሎችንም ያስጎዳል። = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor https://t.me/IbnuMunewor

" የሰው ልጅ ልክ እንደተሳሳትክ ያለፉትን ጥሩ ነገራቶችህን ሲያዝሉብህ አላህ ግን ልክ ተውባ እንዳደረግክ ያለፉትን መጥፎ ነገሮችህን ያዝልልሃል። = t.me/https_Asselefya1

«ዩሱፍን በጉድጓድ ውሃ ውስጥ የወረወሩ እጆች ከአመታት በኋላ ተመልሰው»                        «وتصدق علينا»    “በእኛ ለይም መፅውት [ዩስፍ[88] " የሂሳብ አወራረድ በአላህ በቃ 🙌🏻 = t.me/https_Asselefya1

ኑ ተቋርጦ የነበረ የሴቶች ለሴቶች ትዉዉስ ፕሮግራም ዛሬ በይፋ ጀምሯል 🙌

🔖ዋጋ ያልከፈልክበትን እቃ መውሰድ እንደማትችለው ሁሉ፤ ዋጋ ያልከፈልክበት ስኬት የአንተ መሆን አይችልም። ስኬት "እድል" ብቻ አይደለም፤ የስራ እና የትዕግስት ውጤት ነው። ~ t.me/https_Asselfya

📿 በነቢይህ ላይ ሰለዋት አውርድ! ከአቡ ሁረይራ (🤎) ተይዞ፡ ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَنْ صَلَّى عَلَيَّ وَاحِدَةً صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ عَشْرًا﴾
📿 በነቢይህ ላይ ሰለዋት አውርድ! ከአቡ ሁረይራ (🤎) ተይዞ፡ ረሱል (🤍) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَنْ صَلَّى عَلَيَّ وَاحِدَةً صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ عَشْرًا﴾ “በኔ ላይ አንድን ሰለዋት ያወረደ አላህ በሱ ላይ አስር ሰለዋትን ያወርድለታል።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል፡ 408 🟧🟧🟧🟧🟧 🔸 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ ✈️Telegeram 📞 Whatsup 👤Facebook  📸Instagram 💬X 🎥Youtube 🎵Tik tok