cookie

Ми використовуємо файли cookie для покращення вашого досвіду перегляду. Натиснувши «Прийняти все», ви погоджуєтеся на використання файлів cookie.

avatar

ሰበር ዜና ET🇪🇹

መረጃዎች በትኩሱ ና ሳይዉሉ እንዲሁም ሳያድሩ በቻናሉ በኩል ይደርሳሉ ለአስተያየት እና ለማስታወቂያ ስራዎች 👇👇 @Akiyas21bot የyoutube ቻናላችን ይቀላቀሉ👇👇

Більше
Рекламні дописи
18 207
Підписники
-1024 години
-377 днів
-25130 днів

Триває завантаження даних...

Приріст підписників

Триває завантаження даних...

Фото недоступнеДивитись в Telegram
አማራ ክልል በ13 ከተሞች ኢንተርኔት ተለቀቀ 👉ባህር ዳር 👉ደብረ ማርቆስ 👉ደጀን 👉 ጎንደር 👉ደብረ ታቦር 👉ሁመራ 👉ገንደውሃ 👉ደብረ ብርሃን 👉ወልዲያ 👉ደሴ 👉ኮምቦልቻ 👉ከሚሴ 👉ባቲ በ3G አስጀምሩት።በክልሉ ባጋጠመ ግጭት ኢንተርኔት ከተቋረጠ አመት ማለፉ ይታወሳል። ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት     👉 @Akiyas21bot    @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA
Показати все...
👍 4
ኤርትራ‼️ የሳዋ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋም ምስረታን 30ኛ አመት ምክንያት በማድረግ #ኤርትራ የ36ኛው ዙር ሀገር አቀፍ አገልግሎት የምረቃ ስነስርዓት ዛሬ ጠዋት በሳዋ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋም በተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች ታጅቦ ተካሂዷል። በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ንግግር አድርገዋል። በኤርትራ እድሜ እና አካሉ የሚፈቅድ ከ18-40 አመት ያለ ማንኛውም ዜጋ ቢያንስ የ6 ወር ወታደራዊ ስልጠና ወስዶ ለ18 ወራት ሀገሩን የማገልገልና ቀሪ ጊዚያቸውን በሀገራዊ የመልሶ ግንባታ ስራዎች ላይ እንዲሳተፉ የሚያስገድድ ህግ መኖሩ ይታወቃል። #አዩዘሀበሻ =======≠========== 👉ትኩስ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
Показати все...
👍 4
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር ለሚስተዋልባቸው አምስት ቦታዎች ላይ 250 አውቶቢሶች ተመደቡ‼️ በአዲስ አበባ ከተማ በስራ መግቢያና መውጫ ሰአቶች ህዝብ ይበዛባቸዋል ተብለው በተለዩ አምስት ቦታዎች ተጨማሪ አውቶቢሶች መመደባቸው የትራንስፖርት ቢሮ አስታውቋል። በአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የኮሚኒኬሽን ዳሬክተር እጸገነት መክብብ ለኢትዮ ኤፍ ኤም እንደተናገሩት የሰልፍ ቆይታ ጊዜ ለመቀነስ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርና ከከተማ አውቶብስ አገልግሎት ድርጅት ጋር በመሆን ተጨማሪ ተሽከርካሪዎች አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል ብለዋል። ወደ አገልግሎት የገቡት ተሽከርካሪዎች በአዲስ አበባ በስራ መግቢያና መውጫ ሰዓት የሚታየውን የህዝብ ትራንስፖርት የሰልፍ ቆይታን ጊዜ ለመቀነስ ትልቅ አስተዋጽኦ ያደርጋሉ ተብሏል። በከተማው የህዝብ ክምችት ይበዛባቸዋል ተብለው በተለዩ አምስት ቦታዎች ማለትም መገናኛ፣ ቦሌ፣ አራትኪሎ፣ ፒያሳና ሜክሲኮን በልዩ ሁኔታ 250 አውቶቢሶች መመደባቸው ታውቋል። በከተማው የትራንስፖርት አማራጭ ማሳደግ በመቻሉ እስከ ምሽት 2:00 ሰአት ይቆይ የነበረውን የቆይታ ጊዜ እስከ 11:40 ሙሉ በሙሉ ሰልፉን ማጠናቀቅ መቻሉን ገልፀዋል። #አዩዘሀበሻ =======≠========== 👉ትኩስ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
Показати все...
👍 1
☘🍀 #መርጌታ   በ imo telegram whatsapp እገኛለሁ ባህል ህክምና O9 38 28 62 44 በዉጭ ሃገረም ሆነ በሃገር ዉስጥ ለሚኖሩ ምጣት ሳያስፈልግ ባሉበት እንሰራለን:: O9 38 28 62 44 የምንሰጣቸው የጥበብ አገልግሎት በትንሹ ከታች ተዘርዝረዋል 1  🍀🍀ለመፍትሔ ሐብት 2  🍀🍀ለመፈትሄ ስራ 3  🍀🍀ለመስተፋቅር 4  🍀🍀ለስንፈተ ወሲብ 5  🍀🍀ለበረከት 6  🍀🍀ለገቢያ 7  🍀🍀ትዳር እንቢ ላላቹሁ 8  🍀🍀ለአይነ ጥላ 9  🍀🍀ለስልጣን 10🍀🍀ገንዘብ አልበረክት ላላችሁ 11🍀🍀ለግርማ ሞገስ 12🍀🍀ገንዘባቹሁን የተወሰደባቹሁ እንዲመለስላቹሁ የሚያደርግ 13🍀🍀አፍዝ አደንግዝ 14🍀🍀ለትዳር የሚሆን ኮኮብ ቆጠራ 15🍀🍀ለሁሉ መስተፍቅር 16🍀🍀ለድምፅ 17🍀🍀ለብልት 18🍀🍀ለውጭ እድል 19🍀🍀ወንድ ልጅ ብቻ እየወለዱ ሴት ልጅ መዉለድ ለተሳናቸዉ 20🍀🍀ለደም ግፊት 21🍀🍀ለመካንነት 22🍀🍀ለህመም 23🍀🍀ኢቃማ ሳይኖራቹሁ ለምትንቀሳቀሱ እንዳትያዙ የሚያደርግ 24🍀🍀ሴት ልጅ ብቻ እየወለዱ ወንድ ልጅ መዉለድ ለተሳናቸዉ 25🍀🍀ለጥይት መከላከያ ወይም ጥይት እዳይመታ የሚያደርግ 26🍀🍀እፀ መሰዉር ከምንሰጣቸዉ የጥበብ አገልግሎቶቺ በትንሹ  ይህን ይመስላል     🍀 🍀በአካል መምጣት ለማትችሉ ወይም መዳኒቱን ለምትፈልጉ ከአገር  ውጭም  ሆነ  ከአገር ውስጥ  መዳኒቱን ባሉበት ቦታ እናደርሳለን             O9 38 2862 44 ይደዉሉ።በኢሞ እና  በቴሌግራምም ማናገር ትችላላችሁ
Показати все...
👍 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
በህይወትህ ተደጋጋሚ ስህተት አትስራ ብሮ! ሌላ Notcoin መቷል ዛሬ ወስን! ካልጀመርክ እሄው 👇👇 https://t.me/major/start?startapp=5684046392 https://t.me/major/start?startapp=5684046392
Показати все...
👍 5😁 3
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ፋናና ዋልታ ሊዋሃዱ ነው‼ ይህ አዲስ ዘመን ላይ የወጣ ማስታወቂያ ነው። 👇👇 <<ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ኢማ እና ዋልታ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ኮርፖሬት አ.ማ በመዋሀድ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን አ.ማ በሚል መጠሪያ ለመጠራት ወስነዋል:: ለተመሳሳይ ዓላማ በተመሳሳይ ባለአክሲዮኖች የተቋቋሙት እነዚህ ማህበራት ውህደቱን የሚፈጽሙበት ዋነኛ ምክንያት የፋይናንስ፣ የሰው ሀይል፣ የቴከኖሎጂ እና የመሰረተ ልማት አቅምን በማቀናጀት የሀብት ብክነትን ለማስቀረት እና ትርፋማነትንና ውጤታማነትን ለማሳደግ በማሰብ ነው:: ማህበራቱ ውህደቱን የሚፈጽሙት በአዋጅ ቁጥር 1243/2013 በወጣው አዲሱ የንግድ ህግ አዋጅ መሰረት ሲሆን ሰፊ ጊዜ በመውሰድ የውህደት እቅድ አዘጋጅተው በማህበራቱ የተናጠልና የጋራ ጠቅላላ ጉባኤዎች በሙሉ ድምጽ አስጸድቀዋል:: የውህደቱ ሂደት በህግ መሰረት የሚመራ፣ የባለሀብቶቹን እና የ3ኛ ወገኖችን ጥቅም ባከበረ መልኩ መፈጸሙን የሚከታተሉ ገለልተኛ ገምጋሚ ባለሙያዎችን መድበው ሲከታተሉ ቆይተዋል፣ የውህደት ሂደቱ ሪፖርትም ቀርቦ ፀድቋል::>> ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት     👉 @Akiyas21bot    @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA
Показати все...
👍 4
ኤርትራ‼️ የሳዋ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋም ምስረታን 30ኛ አመት ምክንያት በማድረግ #ኤርትራ የ36ኛው ዙር ሀገር አቀፍ አገልግሎት የምረቃ ስነስርዓት ዛሬ ጠዋት በሳዋ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ተቋም በተለያዩ ወታደራዊ ትርኢቶች ታጅቦ ተካሂዷል። በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ንግግር አድርገዋል። በኤርትራ እድሜ እና አካሉ የሚፈቅድ ከ18-40 አመት ያለ ማንኛውም ዜጋ ቢያንስ የ6 ወር ወታደራዊ ስልጠና ወስዶ ለ18 ወራት ሀገሩን የማገልገልና ቀሪ ጊዚያቸውን በሀገራዊ የመልሶ ግንባታ ስራዎች ላይ እንዲሳተፉ የሚያስገድድ ህግ መኖሩ ይታወቃል። ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት     👉 @Akiyas21bot    @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA
Показати все...
👍 3 1
Фото недоступнеДивитись в Telegram
ኢሰመጉ ስለታጋች ተማሪዎች መንግስትን ብጠይቅም ምላሽ አላገኘሁም አለ‼️ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ስለታጋች ተማሪዎች መንግስትን ብጠይቅም ምላሽ አላገኘሁም አለ። የደባርቅ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ሰኔ 26 ቀን 2016 ዓ.ም ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲመለሱ ገብረ ጉራቻ ላይ በታጠቁ ሀይሎች መታገታቸውን እንዳረጋገጠም አስታውቋል። የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) በአጋቾች ከተያዙ ተማሪዎች መካከል የተወሰኑት የተጠየቁትን ገንዘብ ከፍለውና በተለያየ ምክንያት መለቀቃቸውን አረጋግጫለሁ ብሏል። ያም ሆኖ ግን አጋቾች ተማሪዎችን በቡድን በመከፋፈል ወደ ተለያየ ቦታ ስለወሰዷቸው አሁንም በርካታ ተማሪዎች እዳልተለቀቁ ከታጋች ቤተሰቦች አረግጫለሁ ነው ያለው። ሆኖም እስካሁን በአጋቾች ቁጥጥር ስር ስለሚገኙ ተማሪዎች የሚመለከታቸውን የመንግስት አካላት ምላሽ ብጠይቅም መልስ ማግኘት አልቻልኩም ብሏል ባወጣው መግለጫ። ጉባኤው ባወጣው መግለጫ የፌደራል መንግስት በዜጎች ላይ የሚደርስን እገታና አፍኖ መሰወር ሊያስቆምና ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ መብትን ሊያስከብር ይገባል ብሏል። በተጨማሪም የኦሮሚያ ክልል መንግስት በክልሉ የሚፈፀሙ እገታዎችንና አስገድዶ መሰወርን ሊያስቆም እንደሚገባም አሰስቧል። ለጥቆማና ማስታወቂያ ለማሰራት     👉 @Akiyas21bot    @ET_SEBER_ZENA @ET_SEBER_ZENA
Показати все...
👍 1🔥 1
ደመወዝ❗ በጎፋ ዞን ኦይዳ ወረዳ መንግስት ሠራተኞች የ3 ወር ደመወዝ ባለመከፈላቸው በዞኑ መንግስት ላይ ተቃውሞ ሰልፍ ለመውጣት መገደዳቸውን የአዩዘበሀሻ ምንጮች ገልጸዋሌ። የመንግስት ሰራተኞቹ ከመጋቢት ወር ጀምሮ ደመወዝ እንዳልተከፈላቸው ገልፀውልኛል። በጎፋ ዞን ውስጥ የደመወዝ ችግር በኦይዳ ወረዳ ብቻ አይደለም በተመሣሣይ በደምባ ጎፋ ወረዳ 77% ያልተከፈለ እንዳለ የመረጃ ምንጮቹ ጨምረው ገልፀዋል። ዞኑ አስቸኳይ መፍትሔ አንዲሰጣቸው ጠይቀዋል። #አዩዘሀበሻ ========≠========== 👉ትኩስ ዜናዎችን ማግኘት ከፈለጉ ቻናላችንን join አድርጉ+ለሌሎች ጋብዙ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
Показати все...
👍 4
Оберіть інший тариф

На вашому тарифі доступна аналітика тільки для 5 каналів. Щоб отримати більше — оберіть інший тариф.