Tikvah-University
📈 تحلیل کانال تلگرام Tikvah-University
کانال Tikvah-University (@tikvahuniversity) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 362 736 مشترک است و جایگاه 132 را در دسته آموزش و رتبه 13 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 362 736 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 14 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 4 296 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 70 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید نشده
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 14.68% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 9.26% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 53 255 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 33 585 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 100 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
توضیحی برای کانال ارائه نشده است.
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 15 ژوئن, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 15 ژوئن | +49 | |||
| 14 ژوئن | +97 | |||
| 13 ژوئن | +87 | |||
| 12 ژوئن | +167 | |||
| 11 ژوئن | +187 | |||
| 10 ژوئن | +561 | |||
| 09 ژوئن | +850 | |||
| 08 ژوئن | +853 | |||
| 07 ژوئن | +99 | |||
| 06 ژوئن | +72 | |||
| 05 ژوئن | +226 | |||
| 04 ژوئن | +105 | |||
| 03 ژوئن | +250 | |||
| 02 ژوئن | +109 | |||
| 01 ژوئن | +56 |
| 2 | #ጥቆማ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል በ 2019 ዓ.ም በ Human Rights የትምህርት መስክ የ2ኛ ዲግሪ እና የ3ኛ ዲግሪ (PhD) ፕሮግራሞች ለመማር ያመለክቱ!
ፍላጎት ያላቸውና ብቁ የሆኑ አመልካቾች እንዲያመለክቱ ማዕከሉ ጥሪ አድርጓል፡፡
ለዝርዝር መረጃ፣ መስፈርቶችን ለማየት እና የማመልከቻ መመሪያ ለማግኘት 👇
https://www.aau.edu.et/announcements/detail?title=Call~for~applications~for~admission~to~graduate~programs~for~the~First~Semester~of~2026/27~(2019~E.C.)~Academic~Year
አመልካቾች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (GAT) ወስደው ማለፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡
@tikvahuniversity | 30 513 |
| 3 | የ2018 ትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ክልል/ከተማ አቀፍ ፈተና በተለያዩ ክልሎች እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሰጠት ጀምሯል።
ፈተናው ከዛሬ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል፡፡
@tikvahuniversity | 24 740 |
| 4 | በኢንተርኔት የታገዘ የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም (IoT Smart Irrigation System) የሠሩ ወጣቶች የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ኢንስቲትዩት የመጀመሪያው የቴክኖሎጂ ውድድር አሸናፊዎች ሆነዋል፡፡
ኢንስቲትዩቱ ያዘጋጀው የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ምርምር ኮንፈረንስና የቴክኖሎጂ ውድድር ተጠናቋል።
በቴክኖሎጂ ውድድሩ ከ10 ሀገራት የተውጣጡ 35 ፈጠራዎች ለውድድር የቀረቡ ሲሆን፤ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃን ሲይዙ፣ ናይጄሪያዊው ወጣት የፈጠራ ባለሙያ ሦስተኛ ደረጃን በማግኘት የነሐስ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኗል።
የቴክኖሎጂ ውድድሩ አሸናፊዎች የሆኑት IoT Smart Irrigation System አንደኛ፣ የCerebro Logic ሁለተኛ እንዲሁም የናይጄሪያው Eco-Bin Revenue Intelligence and Traceability System ሦስተኛ ደረጃን አግኝተዋል።
የመስኖ መቆጣጠሪያ ሲስተም ቴክኖሎጂው እስከ 10ኪሜ ርቀት ላይ ያሉ የመስኖ እርሻዎችን ለመከታተልና አስፈጊውን ግባዓት ለማቅረብ የሚረዳ ነው።
@tikvahuniversity | 22 859 |
| 5 | ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ቁጥር ሦስት በአዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ ላይ ትናንት ሰኔ 07/2018 ዓ.ም ተመርቋል።
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቁ.3: አዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com
Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute | 22 921 |
| 6 | #ጥቆማ
ነጻ የክረምት ስልጠና ይከታተሉ!
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከ1ኛ-12ኛ ክፍል ለሆነ ተማሪዎች የክረምት ስልጠና አዘጋጅቷል።
የክረምት ስልጠና መስኮች፦
● ፋንዳሜንታልስ ኦፍ ኤ.አይ.
● ፕሮግራሚንግ
● ማሽን ለርኒንግ
● ሮቦቲክስ እና IOT
● ዳታ ሳይንስ
የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇
ሰኔ 30/2018 ዓ.ም
በተከታዩ የጉግል ፎርም ይመዝገቡ 👇
https://forms.gle/uDGPmQsiZcWWeNuRA
@tikvahuniversity | 38 877 |
| 7 | #HawassaUniversity
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በ2.8 ቢሊዮን ብር ወጪ የተሠሩ ፕሮጀክቶችን አስመርቋል።
ዩኒቨርሲቲው በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ማስፋፊያ ፕሮጀክቶችን አስመርቋል።
በዩኒቨርሲቲው የተመረቁ ስድስት ፕሮጀክቶች፦
● ልዩ የቀዶ ሕክምናና የወሊድ ፅኑ ህሙማን ክፍል
● የክሊኒካል ሙከራ ማዕከል (Clinical Trial Unit)
● የሕፃናት ቀዶ ሕክምና የልህቀት ማዕከል
● የጡት ወተት ባንክ (በኢትዮጵያ የመጀመሪያው)
● የኦክሲጅን ማምረቻና የሕክምና ጋዝ ሥርዓት
● የሕክምና ቆሻሻ ማቃጠያ (Incinerator)
ፕሮጀክቶቹ የጤና አገልግሎትን ለማስፋፋት፣ የኅብረተሰቡን ጤና ለመጠበቅ እና ጥራት ያለው ሕክምና ለማቅረብ ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖራቸዋል ተብሏል።
@tikvahuniversity | 44 505 |
| 8 | በሚገኙበት ክልል ወይም ከተማ አስተዳደር የመኖሪያ ቤት ወይም የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ያልተሰጣቸው የዩኒቨርሲቲ መምህራን ስም ዝርዝርን እንዲልኩ ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉንም የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች ጠይቋል።
በቀን 04/10/2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ደኤታ ኮራ ጡሹ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲዎች የተጻፈ ደብዳቤ፣ ከሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ የመምህራኑ ዝርዝር ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንዲላክ አዟል።
@tikvahuniversity | 44 560 |
| 9 | #ጥቆማ
የሞሮኮ መንግሥት በ2026/27 የትምህርት ዘመን መስፈርቱን ለሚያሟሉ 50 ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ነጻ የትምህርት ዕድል ሰጥቷል።
በመሆኑም መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች ለዚሁ ዓላማ ተብሎ በተከፈተው ድረ-ገፅ www.marccalumni.ma በማመልከት የትምህርት ዕድሉ ተጠቃሚ መሆን እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር በቀን 26/09/2018 ዓ.ም ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በጻፈው ደብዳቤ ገልጿል።
ለማመልከት 👇
www.marccalumni.ma
የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇
ሰኞ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም
@tikvahuniversity | 30 823 |
| 10 | #ጥቆማ
የነርሲንግ አመራርና ሙያዊ አቅም ማጠናከሪያ ፕሮግራም ስልጠና ይውሰዱ!
ፍላጎት ያላችሁ የነርሲንግ ባለሙያዎች ምዝገባ እንድታደርጉ ጤና ሚኒስቴር ጋብዟል።
ብቃትን መሠረት ያደረገ ምልመላ ተከትሎ ሰልጣኞች አድቫንስድ ክሊኒካል የተግባር ዝግጁነት ስልጠና ይወስዳሉ። ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ የተረጋገጠ ዲጂታል ሰርተፊኬት የሚያገኙ ይሆናል።
የምዝገባ ጊዜ 👇
ከሰኔ 04-10/2018 ዓ.ም
ለማመልከት 👇
https://ncep.mohdigitalhealth.gov.et
@tikvahuniversity | 35 407 |
| 11 | በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2018 ዓ.ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ፈተናዎች ከሰኔ 09-12/2018 ዓ.ም ይሰጣሉ። - የክልሉ ትምህርት ቢሮ
የ6ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና
➫ ሰኔ 09 እና 10/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
የ8ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና
➫ ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
@tikvahuniversity | 29 300 |
| 12 | 💥 የክረምት ስልጠና (ከ40% እስከ 60% ቅናሽ እስከ ሰኔ 21/2018 ዓ.ም ለምትመዘገቡ) 💥
የጥናታዊ ጽሑፍ አሰራር እና አቀራረብ (Research Methods and Analysis) ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን!
👉 Stata እና SPSS ሶፍትዌሮችን በመጠቀም Quantitative እና Qualitative ሪሰርቾችን መስራትን በአንድ ላይ አካቶ የሚሰጥ
👉 ከፕሮፖዛል ቀረፃ ጀምሮ እስከ ሪሰርች ሪፖርት አቀራረብ ያለውን አሰራር የሚሰለጥኑበት
👉 በታላላቅ የአገራችን የጥናታዊ ፅሑፍ ባለሙያዎች የሚሰጥ ስልጠና
🔔 ስልጠናው ሰኔ 29/2018 ዓ.ም ይጀምራል!
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቁ.3: አዳማ
ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com
Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute | 33 837 |
| 13 | ነጻ የኦንላይን ስልጠና!
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ተማሪ ከሆኑ፣ የሰብዓዊ መብቶች ማዕከል በመሠረታዊ ሰብዓዊ መብቶች ላይ የሚሰጠውን ነጻ የኦንላይን ስልጠና ይውሰዱ!
የሚሰጡ ነጻ የኦንላይን ስልጠና ኮርሶች
➫ የሴቶች መብቶች
➫ የአካል ጉዳተኛ ሰዎች መብቶች
➫ የህጻናት መብቶች
የምዝገባ ጊዜ የሚያበቃው 👇
ሰኞ ሰኔ 08/2018 ዓ.ም
ለመመዝገብ 👇
https://forms.gle/sJQcuU21tfXFuTbC6
ወይም በምስሉ ላይ ያለውን QR Code ስካን ያደርጉ።
@tikvahuniversity | 44 131 |
| 14 | በስልክዎ ያለገደብ ያውሩ! ⏳
ጥሩ ወሬ መሃል ካርድ እያለቀ ተቸገራችኋል? በ1 ብር ብቻ የአንድ ሰዓት የስልክ ጥቅል ገዝተው ለሚወዷቸው ደውለው እንደልብዎ ያውሩ!
ለመግዛት ወደ *777# ይደውሉ ወይም በ M-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያ ይግዙ!
#SafaricomEthiopia | 39 006 |
| 15 | ትናንት መሰጠት የጀመረው የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና በዛሬው ውሎ የማኔጅመንት፣ ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚንስትሬሽን እንዲሁም ቢዝነስ ማኔጅመንትና ኢንተርፕሬነርሺፕ ፈተናዎች ይሰጣሉ፡፡
የመውጫ ፈተና የሁለተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 05/2018 ዓ.ም)
ፈተናው በሦስት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:30-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ7:30-10:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት ከ10:15-12:45 ሰዓት
የመውጫ ፈተናው እስከ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡ ምስል፦ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
@tikvahuniversity | 44 877 |
| 16 | የመውጫ ፈተና (Exit Exam) አኃዛዊ መረጃ፦
224,234 ➫ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች
287 ➫ የሚሰጡ የፈተና አይነቶች
88 ➫ ፈተናው የሚሰጥባቸው የመፈተኛ ማዕከላት
>5,000 ➫ የሚሳተፉ የፈተና አስፈጻሚዎች
(የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት)
ምስል፦ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ
@tikvahuniversity | 41 668 |
| 17 | 💥 የክረምት ስልጠና (ከ40% እስከ 60% ቅናሽ እስከ ሰኔ 21/2018 ዓ.ም ለምትመዘገቡ) 💥
የፋይናንስ እና ካፒታል ማርኬት ስልጠና ምዝገባ ላይ ነን!
የካፒታል ማርኬት ገበያ በኢትዮጵያ ተጀምሯል። እርስዎም ኢንስቲትዩታችን ውስጥ የሚሰጠውን የፋይናንስና ካፒታል ማርኬት ስልጠና በመውሰድ በገበያው ለመሳተፍ ራስዎን ያዘጋጁ።
ብቁ በሆኑ መምህራን የሚሰጠው ስልጠናው፣ እንዴት አንድ ግለሰብ ወይም ተቋም ከስጋት ነፃ በሆነ መንገድ በገበያው ላይ መሳተፍ እንደሚችል ግልፅ ያደርጋል።
👉 ስልጠናው ሰኔ 29/2018 ዓ.ም ይጀምራል።
የበለጠ ይጠብቁ ...
💥 ሴጅ ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት 💥
☎️ 0906777799 / 0906777755
አድራሻ፦ ቁ.1: ፒያሣ ቸርችል ጎዳና ኤልያና ሆቴል 2ኛ ፎቅ ቁ.2: መገናኛ ታሜጋስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ ቁ.3: አዳማ ራስ ሆቴል 2ኛ ፎቅ
ለመመዝገብ ድረ-ገጽ 👇 www.sageethiopia.com
Telegram: https://t.me/sagetraininginstitute
TikTok: https://www.tiktok.com/@sage_training_institute
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/sage-training-institute | 39 139 |
| 18 | የከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) መሰጠት ጀምሯል፡፡
ፈተናው ከዛሬ ሰኔ 04/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሰባት ቀናት (ቅዳሜ እና እሑድ ሳይጨምር) በኦንላይን ይሰጣል፡፡
ለመጀመሪያ ጊዜ እና በድጋሜ ለመውጫ ፈተናው የሚቀመጡ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ የመንግሥት እና የግል ተፈታኞች ፈተናውን ይወስዳሉ፡፡
ተፈታኞች ስለፈተናው አጠቃላይ ገለጻ ዛሬ ጠዋት የተሰጣቸው ሲሆን፤ በዛሬው የመጀመሪያ ቀን የፈተና ውሎ በጠዋት እና ከሰዓት መርሐግብር (ከ5፡00-7፡00 እና ከ8፡30-11፡00) የ62 ትምህርት አይነት ፈተናዎች እንደሚሰጡ በትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የወጣው መርሐግብር ያሳያል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተሰጠ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡ ምስል፦ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ፣ ወልድያ ዩኒቨርሲቲ እና ወራቤ ዩኒቨርሲቲ
@tikvahuniversity | 55 454 |
| 19 | የየእለቱን ዜናዎችን በSMS እናግኝ! 📲
ከሳፋሪኮም ቁጥራችን 'A’ ብለን ወደ 30000 SMS አሁኑኑ በመላክ ወይም ወደ *799# በመደወል የቲክቫህ ትኩስ መረጃዎችን እናግኝ! በቀን 1 ብር ብቻ!
#SafaricomEthiopia
#Furtheraheadtogether | 47 420 |
| 20 | #UoG
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ በሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) የ3ኛ ዲግሪ (PhD) ፕሮግራም ሊጀምር ነው።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ኢንፎርማቲክስ ኮሌጅ በዚህ ዓመት በሰው ሠራሽ አስተውሎት (Artificial Intelligence) የትምህርት መስክ የ2ኛ ዲግሪ (MSc) ፕሮግራም መጀመሩ ይታወቃል፡፡
ኮሌጁ በዚሁ በሰው ሠራሽ አስተውሎት የትምህርት ዘርፍ የ3ኛ ዲግሪ (PhD) ፕሮግራም ለመጀመር የውጭ ስርዓተ ትምህርት ግምገማ አካሒዷል፡፡
በመድረኩ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ከቺካጎ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ከእስራኤል የሰው ሠራሽ አስተውሎት ተመራማሪ (በኦንላይን) በውጭ ገምጋሚነት ተሳትፈዋል፡፡
በስርዓተ ትምህርቱ ላይ ውይይት የተደረገ ሲሆን፤ በወደፊት አቅጣጫዎችና በፕሮግራሙ አተገባበር ላይ አስተያየቶች ተሰጥተዋል።
@tikvahuniversity | 43 140 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
