Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.
نمایش بیشتر📈 تحلیل کانال تلگرام Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/
کانال Gazette Plus / ጋዜጣ ፕላስ/ (@ethpress) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 24 868 مشترک است و جایگاه 9 621 را در دسته اخبار و رسانهها و رتبه 1 339 را در منطقه أثيوبيا دارد.
📊 شاخصهای مخاطب و پویایی
از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 24 868 مشترک جذب کرده است.
بر اساس آخرین دادهها در تاریخ 05 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -105 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -6 بوده و همچنان دسترسی گستردهای حفظ شده است.
- وضعیت تأیید: تأیید شده (به صورت رسمی توسط تلگرام)
- نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 10.02% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 4.95% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب میکند.
- دسترسی پستها: هر پست به طور میانگین 2 493 بازدید دریافت میکند. در اولین روز معمولاً 1 232 بازدید جمعآوری میشود.
- واکنشها و تعامل: مخاطبان بهطور فعال حمایت میکنند؛ میانگین واکنش به هر پست 5 است.
📝 توضیح و سیاست محتوایی
نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاههای شخصی توصیف میکند:
“Ethiopian Press Agency, established in 1940 , is a public printing media enterprise operating in Ethiopia.”
به لطف بهروزرسانیهای پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 06 ژوئیه, 2026)، کانال همواره بهروز و دارای دسترسی بالاست. تحلیلها نشان میدهد مخاطبان بهطور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته اخبار و رسانهها تبدیل کردهاند.
در حال بارگیری داده...
| تاریخ | رشد مشترکین | اشارات | کانالها | |
| 06 ژوئیه | 0 | |||
| 05 ژوئیه | +3 | |||
| 04 ژوئیه | 0 | |||
| 03 ژوئیه | 0 | |||
| 02 ژوئیه | +6 | |||
| 01 ژوئیه | +4 |
| 2 | ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአርባ ምንጭ ከተማ ዛሬ የጎበኙት የኩሪፍቱ ሪዞርትና ስፓ በፎቶ‼️
#EthiopiaDelivers #InvestInEthiopia | 1 724 |
| 3 | ኢትዮጵያ የኃይል ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች
++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | ኢትዮጵያ እኤአ በ2035 መቶ በመቶ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች።
በውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ ሀገሪቱ በ2035 መቶ በመቶ የኃይል ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች።
የኤሌክትሪክ ኃይልን ተደራሽነትን ለማሳካት ሁለት ዋና ዋና ስትራቴጂዎች ይተገበራሉ ያሉት መሪ ሥራ አስፈፃሚው፤ አንደኛው ከዋናው የኃይል ማሰራጫ መስመር ኤሌክትሪክን ማዳረስ ሲሆን፣ ሁለተኛው ከዋናው መስመር ርቀው የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን የሶላር (የፀሐይ) ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ተጠቃሚ ማድረግ ነው ብለዋል።
የሶላር ኃይል ተጠቃሚ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች፣ በየአካባቢያቸው የመሰረተ ልማት ዕድገት እየተስፋፋ ሲመጣ ዘላቂና አስተማማኝ ወደ ሆነው ዋናው መስመር የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንደሚሸጋገሩም ተናግረዋል።
በሚቀጥሉት 10 ዓመታት የኃይ አቅርቦት ተደራሽነት ለማረጋገጥ 18 ቢሊዮን ዶላር ፋይናንስ እንደሚያስፈልግ የገለጹት አቶ መስፍን፤ አስፈላጊውን በጀት ከመንግሥት፣ ከግሉ ዘርፍና ከአለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት የማሰባሰብ ሥራውን ለማከናወን አቅጣጫ መቀመጡን ጠቁመዋል።
ባለፉት ዓመታት የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋት በተከናወኑ ተግባራት የሀገሪቱን አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ሽፋን 65 በመቶ ማድረስ መቻሉንም መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ ገልጸዋል።
በክብረአብ በላቸው
#ጋዜጣ_ፕላስ #ኢትዮጵያ #የኤሌክትሪክ_ሽፋን #መሰረተ_ልማት #ታዳሽ_ኃይል | 1 |
| 4 | ኢትዮጵያ የኃይል ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች
++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | ኢትዮጵያ እኤአ በ2035 መቶ በመቶ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች።
በውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ ለጋዜጣ ፕላስ እንደገለጹት፤ ሀገሪቱ በ2035 መቶ በመቶ የኃይል ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች።
የኤሌክትሪክ ኃይልን ተደራሽነትን ለማሳካት ሁለት ዋና ዋና ስትራቴጂዎች ይተገበራሉ ያሉት መሪ ሥራ አስፈፃሚው፤ አንደኛው ከዋናው የኃይል ማሰራጫ መስመር ኤሌክትሪክን ማዳረስ ሲሆን፣ ሁለተኛው ከዋናው መስመር ርቀው የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን የሶላር (የፀሐይ) ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ተጠቃሚ ማድረግ ነው ብለዋል።
የሶላር ኃይል ተጠቃሚ የሆኑ የማህበረሰብ ክፍሎች፣ በየአካባቢያቸው የመሰረተ ልማት ዕድገት እየተስፋፋ ሲመጣ ዘላቂና አስተማማኝ ወደ ሆነው ዋናው መስመር የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት እንደሚሸጋገሩም ተናግረዋል።
በሚቀጥሉት 10 ዓመታት የኃይ አቅርቦት ተደራሽነት ለማረጋገጥ 18 ቢሊዮን ዶላር ፋይናንስ እንደሚያስፈልግ የገለጹት አቶ መስፍን፤ አስፈላጊውን በጀት ከመንግሥት፣ ከግሉ ዘርፍና ከአለም አቀፍ የገንዘብ ተቋማት የማሰባሰብ ሥራውን ለማከናወን አቅጣጫ መቀመጡን ጠቁመዋል።
ባለፉት ዓመታት የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን ለማስፋፋት በተከናወኑ ተግባራት የሀገሪቱን አጠቃላይ የኤሌክትሪክ ሽፋን 65 በመቶ ማድረስ መቻሉንም መሪ ሥራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ ገልጸዋል።
በክብረአብ በላቸው
#ጋዜጣ_ፕላስ #ኢትዮጵያ #የኤሌክትሪክ_ሽፋን #መሰረተ_ልማት #ታዳሽ_ኃይል | 1 356 |
| 5 | "ኩሪፍቱ የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው"
- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ የመደመር መንግሥት የገነባቸውን መሠረተ-ልማቶች ተከትሎ የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ።
በአርባ ምንጭ ከተማ በ52,000 ካሬ ሜትር ስፋት ላይ ያረፈውን የኩሪፍቱ ሪዞርትና ስፓ ዛሬ ጎብኝተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት አርባ ምንጭ፤ የልማት ምንጭነቷ እየጎመራ ቀጥሏል! ብለዋል።
ይህ ታላቅ ፕሮጀክት 53 ቅንጡ ቪላዎችን ያካተተ ሲሆን፣ ከ300 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ የሥራ ዕድል ይፈጥራል ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ መሰል ኢንቨስትመንቶች የመደመር መንግሥት የገነባቸውን መሠረተ-ልማቶች ተከትሎ የግሉ ዘርፍ ማበርከት የሚችለውን ከፍተኛ አስተዋጽኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው ብለዋል።
የሀገራችንን የቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግሩ መሰል ታላላቅ ፕሮጀክቶች ላይ፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ባለሀብቶች በስፋት እንዲሰማሩና መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል።
#EthiopiaDelivers #InvestInEthiopia | 1 245 |
| 6 | #አረንጓዴዐሻራ በአርባምንጭ - ተስፋን እንትከል
#GreenLegacy #Arbaminch | 1 638 |
| 7 | የገበታ ለሀገር ትሩፋቶች....
📌 የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት
📌 የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም
📌 የሃላላ ኬላ ሪዞርት
📌 የጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ | 1 434 |
| 8 | የኢትዮጵያ የቡና ወጪ ንግድ ስኬት...
++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ - ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት ከቡና ኤክስፖርት 3 ቢሊየን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት የያዘችውን ዕቅድ ማሳካቷን የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ አዲሱ አረጋ ገለፁ፡፡
በባለፈው በጀት ዓመት 2 ነጥብ 65 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ማግኘት ተችሎ ነበር። ይህን ቁጥር አመት ባልሞላ ጊዜ ማሻሻል የተቻለው መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ትኩረት የቡናውን ምርትና ምርታማነትን የሚያሳድጉ ስራዎች ተከናውነዋል።
በተለይም ለቡና ምርት ጥራት ትኩረት መደረጉ ለዕቅድ ስኬት ድርሻው ከፍተኛ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል።
#ከማምረትበላይ #BeyondProduction #EthiopiaDelivers #PMOEthiopia | 1 340 |
| 9 | بدون متن... | 2 329 |
| 10 | ቱሪዝም- አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ቱሪዝምን አሰመልክቶ ከNBC ጋር ባደረጉት ቆይታ ካነሷቸው ዋና ዋና ሀሳቦች‼️
👉 ለቱሪዝም ዘርፍ የተሰጠው ትኩረት መነሾ ራዕያችን ነው
👉 ራዕያችን የበለጸገች የተለወጠች የተከበረችና የተወደደች ሀገር ሰርተን ለልጆቻችን ማስረከብ ነው፣
👉 በዚህ ዓመት ከ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ጎብኝ ኢትዮጵያን ጎብኝቷል፤ ከ5 ነጥብ 2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል
👉 በቀድሞ ጊዜ በነበረው የትርክት ችግር በቱሪዝም ዘርፉ አለን ከማለት ያለፈ ሥራ አልነበረም፣
👉 ቅርሶቻችን እንደ ዕዳ ከመታየት ወጥተው ታድሰው ተጠግነው ውብ ሆነው ወጥተው ምንዳ ሆነው ሀብት እያስገኙ
👉 ቅርስ የምናስመልስ የምንጠብቅ እንጅ ቅርስ የምናፈርስ አይደለንም
👉 ቱሪዝምን ከአምስቱ ዋና ዋና የትኩረት መስኮች በመመደብ በመደመር ዕሳቤ በትኩረት እየሠራበት ነው፣
👉 ባለፉት 7 ዓመታት ከዚህ ቀደም የተዘረፉ ከ35 በላይ የኢትዮጵያ ቅርሶች ተመልሰዋል
👉 እንደ ሀገር ቅርስ ከመመለስ በተጨማሪ ቅርስ በማደስ የሚጎሉትን ደግሞ ገንብተን ለአገልግሎት አብቅተናል፣
👉 ቱሪዝም ከብዘሃ የኢኮኖሚ ሴክተሮች አንዱ ተደርጎ ተወስዶ እየተሰራ ነው
👉 በዓለም ላይ በቱሪዝም ሴክተር የሚንቀሳቀሰው ሀብት መጠን በጣም ከፍተኛ ነው
👉 ለዘመናት ኢትዮጵያ አያሌ ጸጋዎች እንዳሏት እናምናለን እንናገራለን በዚህም እንኮራለን፣
👉 ቱሪዝም ላይ ኢንቨስት ማድረግ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ ያለውን ሃብት ለመቋደስ ያስችላል
👉 ኢትዮጵያ በርካታ የቱሪዝም መስህቦች አሏት እሱን የሚያውቁ ፣ የሚያዩና የሚያሳውቁ ውስኖች ናቸው
#LandOfOrigins #Medemer #ገበታለሀገር #ገበታለትውልድ #TravelEthiopia #EcoTourism | 2 236 |
| 11 | https://youtu.be/2bPOo0W-jrA?si=I1IpNebKxyK4AP6t | 2 059 |
| 12 | https://www.facebook.com/share/p/1FB3eRZwGR/ | 1 |
| 13 | በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ የተመረቀው የእንጦጦ-ቀበና የወንዝና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በፎቶ | 3 110 |
| 14 | እንደምን አደራችሁ?
#አዲስ_ዘመን_ጋዜጣ- https://press.et/e-paper | 2 823 |
| 15 | 16 A+ ያስመዝገበው የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ የዓመቱ ኮኮብ ዘለቀ መንግስቴ
+++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ - የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ በዛሬው ዕለት ካሰመረቃቸው ከአንድ ሺህ 817 ተማሪዎችን መካከል የሰርቬይ ኢንጂነሪንግ ዲፓርትመንት ተማሪው ዘለቀ መንግስቴ የዓመቱ ኮከብ ተማሪ በመሆን የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኗል፡፡
ዩኒቨርስቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን አንድ ሺህ 817 ተማሪዎችን በአደዋ ድል መታሰቢያ አስመርቋል።
ተመራቂ ዘለቀ መንግስቴ በዩኒቨርሲቲ ቆይታው ከወሰዳቸው 58 ኮርሶች 16 A+ በማስመዝገብ የዋንጫና የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኗል፡፡
ዘለቀ ባለትዳና የሁለት ልጆች አባት ሲሆን፤ ለስኬቱ የቤተሰቦቹ ድጋፍ ከፍተኛ እንደነበር ጠቅሶ፤ በተለይም የባለቤቱ የዕለት ተዕለት ድጋፍ ለውጤቱ መሳካት ትልቅ እገዛ ማድረጉን ገልጿል፡፡
በየዩኒቨርሲቲ ቆይታው ከአካዳሚክ ትምህርት ባለፈ ብዙ ጥሩ ነገሮችን መማሩን የሚናገረው ዘለቀ፤ በቀጣይም በተማረበት የሞያ ዘርፍ ሀገሩን በታማኝነት ለማገልገል መዘጋጀቱን ገልጿል፡፡
የኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት ንጉሥ ታደሰ (ዶ/ር) በምረቃው ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፤ ትምህርት የህይወት ዘመን ጉዞ መሆኑን በመገንዘብ ምሩቃን ያገኙትን እውቀትና ክህሎት በመጠቀም ሀገራቸውን እንዲሁም ህዝባቸውን በታታሪነትና በታማኝነት እንዲያገለግሉ አሳስበዋል።
ዩኒቨርሲቲው በትምህርት፣ በአጫጭር ጊዜ ስልጠናዎች፣ በጥናትና ምርምር በማህበረሰብ አገልግሎት ዘርፎች የሀገሪቱን የፐብሊክ ሴክተር ተቋማዊ አቅም ግንባታ እያጠናከረ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
በአማን ረሺድ
#ጋዜጣ_ፕላስ #ፕብሊክየኒቨርሲቲ #ተማሪምርቃት #ኢትዮጵያ #EthiopiaDelivers #gazetteplus #graduation | 2 765 |
| 16 | አበባየሁ ደሳለኝ ትባላለች፤ የሦስተኛ ዲግሪ ተመራቂ ከልጇ ጋር
+++++++++++
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዛሬው ዕለት ከሚያስመርቃቸው 6ሺህ 417 ተማሪዎች መካከል 2 ሺህ 646 ሴቶች ናቸው። 377 የሶስተኛ ዲግሪ ተመራቂዎች መሆናቸው በምረቃው ስነስርዓት ላይ ተገልጿል። | 2 156 |
| 17 | ለምክክር የቀረቡ 8ቱ አጀንዳዎች.... | 2 883 |
| 18 | بدون متن... | 2 942 |
| 19 | بدون متن... | 1 |
| 20 | ለዋናው የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ የሚቀርቡ 8 አጀንዳዎች ይፋ ሆኑ
+++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ- የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለዋናው የምክክር ጉባኤ የሚቀርቡ 8 አጀንዳዎችን ይፋ አደረገ።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ዛሬ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት፣ ኮሚሽኑ ግልጽ በሆነ ሥርዓትን በተከተለ መንገድ 8 ዋና ዋና ሀገራዊ አጀንዳዎችን ለይቷል።
በኮሚሽኑ የተለዩት 8 አጀንዳዎች እያንዳንዳቸው በስራቸው ዝርዝር ንዑስ ጉዳዮችን አካተዋል ብለዋል።
በዚህ መሠረት
1.የሀገር ግንባታ
2.የመንግሥት አደረጃጀትና ቅርጽ የፖለቲካ ውክልና የምርጫ ሥርአት ጉዳዮች
3.የፌድራል ከተሞች አዲስአበባ እና ድሬዳዋ ጉዳይ
4.የሃይማኖት ጉዳዮች
5.የተቋማት ግንባታ የህግ የበላይነትና የሰብአዊ መብቶች
6.ማህበራዊና ኢኮኖሚ እንዲሁም የአርሶአደር እና አርብቶ አደር ጉዳዮች
7.ሙስና እና መልካም አስተዳደር
8.ሰላም ግንባታ
አጀንዳዎቹ ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በአገር አቀፍ ደረጃ በአዲስ አበባ በሚካሄደው ጉባዔ ላይ የሚመከርባቸው ናቸው፡፡
በማርቆስ በላይ | 2 095 |
اکنون در دسترس! پژوهش تلگرام ۲۰۲۵ — مهمترین بینشهای سال 
