cookie

ما از کوکی‌ها برای بهبود تجربه مرور شما استفاده می‌کنیم. با کلیک کردن بر روی «پذیرش همه»، شما با استفاده از کوکی‌ها موافقت می‌کنید.

avatar

FBC (Fana Broadcasting Corporate)

This is FBC's official Telegram channel. For more updates please visit www.fanabc.com

نمایش بیشتر
پست‌های تبلیغاتی
183 747
مشترکین
+8124 ساعت
+6837 روز
+3 34730 روز

در حال بارگیری داده...

معدل نمو المشتركين

در حال بارگیری داده...

በፕሪሚየር ሊጉ ባህር ዳር ከተማና አዳማ ከተማ ድል ቀናቸው አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህር ዳር ከተማ እና አዳማ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በፕሪምየር ሊጉ የ23ኛ ሣምንት መርሐ ግብር በዛሬው እለት በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በተካሄደ ጨዋታ አዳማ ከተማ ነቢል ኑሪ ባስቆጠራት ጎል ሻሸመኔ ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡… https://www.fanabc.com/archives/244596
نمایش همه...
👍 7
የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2017 ዓ/ም በጀት ስሚ መድረክ ተጀመረ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የ2017 ዓ/ም በጀት ስሚ መድረክ ዛሬ ተጀምሯል፡፡ በመድረኩ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካለኝ (ዶ/ር) ተገኝተዋል፡፡ የበጀት ስሚ መድረኩን የመሩት አቶ አህመድ ሺዴ እንደገለጹት ÷ የ2017 ዓ/ም የበጀት ዝግጅቱ ዓላማ የ10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ አካል የሆነው… https://www.fanabc.com/archives/244585
نمایش همه...
👍 22👏 2 1
የጸሎተ ሐሙስ “ሕፅበተ እግር” ስነ ስርዓት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ተከበረ አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የትህትና እና አክብሮት መገለጫ የሆነው የጸሎተ ሐሙስ ‘ሕፅበተ እግር” ስነ ስርዓት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከብሯል፡፡ ዕለቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማቲያስ፣ የቤተክርስቲያኗ ጳጳሳት፣ ካህናት እና ምእመናን በተገኙበት በመንበረ-ፓትሪያርክ ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም ቤተክርስቲያን ተካሂዷል። የሃይማኖቱ ተከታዮችም ኢየሱስ ክርስቶስ… https://www.fanabc.com/archives/244580
نمایش همه...
👍 16 5👏 3🥰 2
የሳዑዲ አረቢያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለንዋያቸውን እንዲያፈሱ ተጠየቀ አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ አረቢያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለንዋያቸውን እንዲያፈሱ ተጠይቋል፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሳዑዲ ዓረቢያ የንግድ ም/ቤቶች ፌደሬሽን የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ሌንጮ በኢትዮጵያ ስላለው ምቹ የኢንቨስትመንት ሁኔታ ገልጸው÷ ባለሃብቶቹ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱና ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል።… https://www.fanabc.com/archives/244567
نمایش همه...
👍 17😁 3
ማይክሮሶፍት በኢንዶኔዥያ የቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶችን ለመደገፍ ቢሊየን ዶላሮች መመደቡ ተገለጸ አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት በኢንዶኔዥያ ከኮምፒዩተር አገልግሎት እና ሰው ሰራሽ አስተውሎት ጋር የተያያዙ መሠረተ ልማቶችን ለመደገፍ 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ለመመደብ መዘጋጀቱ ተገልጿል። የአሜሪካው ግዙፍ ኩባንያ ማይክሮሶፍት ዋና ስራ አስፈፃሚ ሳቲያ ናዴላ ዕቅዱን ይፋ ያደረጉት ከጥቂት ቀናት በፊት በጃካርታ ባደረጉት ቆይታ በማይክሮሶፍት ግንባታ ዙሪያ ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት… https://www.fanabc.com/archives/244573
نمایش همه...
👍 13
የሳዑዲ አረቢያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለንዋያቸውን እንዲያፈሱ ተጠየቀ አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ አረቢያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለንዋያቸውን እንዲያፈሱ ተጠይቋል፡፡ በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሌንጮ ባቲ ከሳዑዲ ዓረቢያ የንግድ ም/ቤቶች ፌደሬሽን የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ሌንጮ በኢትዮጵያ ስላለው ምቹ የኢንቨስትመንት ሁኔታ ገልጸው÷ ባለሃብቶቹ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱና ተሳትፏቸውን እንዲያጠናክሩ ጠይቀዋል።… https://www.fanabc.com/archives/244567
نمایش همه...
የሐረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከ1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተለያዩ የገቢ ምንጮች ከ1 ቢሊየን 428 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የሐረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ ኢክራም አብዱልቃድር ÷ ገቢው ከቀጥታ ታክስ፣ ቀጥታ ካልሆነ የታክስና ታክስ ነክ ካልሆኑ ገቢዎች እንዲሁም ከማዘጋጃ ቤታዊ ገቢዎች መሰብሰቡን ተናግረዋል፡፡ ገቢው ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር… https://www.fanabc.com/archives/244568
نمایش همه...
ማስታወቂያ! እንኳን አደረሳችሁ! የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ በሚኒስትሮች ም/ቤት ደንብ ቁጥር 482/2013 የተቋቋመ ሲሆን፣ ዓላማውም ለገንዘብ አስቀማጮች የመድን ዋስትና ወይም ኢንሹራንስ ሽፋን በመስጠት ለፋይናንስ ዘርፉ ጤናማነት አስተዋጽኦ ማበርከት ነው፡፡ በዚህም መሠረት አይበለውና አንድ ባንክ ወይም ማይክሮፋይናንስ ተቋም ኪሳራ አጋጥሞት ለገንዘብ አስቀማጮች ገንዘባቸውን መመለስ ቢያቅተው፣ ፈንዱ ኪሳራ ያጋጠመውን እና የወደቀውን ባንክ ወይም ማይክሮፋይናንስ በመተካት ለእያንዳንዱ አስቀማጭ እስከ መቶ ሺህ ብር በፍጥነት የመመለስ ሃላፊነት አለው፡፡ ለገንዘብ አስቀማጮች የሚመለሰው ገንዘብም ከፋይናንስ ተቋማት የሚሰበሰብ ሲሆን፣ ለዚህም ሲባል እስካሁን ባለው ሁኔታ ከብር 4.6 ቢሊዮን በላይ አረቦን (premium) ተሰብስቧል፡፡ ፈንዱ የራሱን የፋይናንስ አቅም ለማሳደግና ተጨማሪ ገቢ ለማግኘት፣ በየጊዜው የሚሰበስበውን አረቦን በሕግ አግባቡ መሠረት በመንግስት ግመጃ ቤት ሰነድ ላይ ኢንቨስት እያደረገ ይገኛል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር +251115571597 እና +251115578534 መደወል ይቻላል፡፡
نمایش همه...
👍 12 1
በሀዲያ ዞን ሾኔ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን ሾኔ ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ ሶስት የአንድ ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ የአራት ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡ በክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ አደጋ መከላከል መረጃና ስታቲክስ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር ታምራት ደሳለኝ÷ አደጋው በሾኔ ከተማ አስተዳደር ማዞሪያ ቀበሌ ሌሊት 11 ሰዓት 40 ላይ መከሰቱን… https://www.fanabc.com/archives/244564
نمایش همه...
👍 13😢 11 3
ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መጪውን የትንሣኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ለሚኖሩ አቅመ ደካሞችና በዝቅተኛ ኑሮ ለሚገኙ ወገኖች ማዕድ አጋሩ። ፕሬዚዳንቷ በዚህ ወቅት በስተላለፉት መልዕክት÷ ድጋፉ በቀጣይም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በመግለጽ መደጋገፍ የእለት ተእለት ተግባር መሆን እንዳለበት አስገንዝበዋል። መጪውን የትንሳኤ በዓል ከአቅመ ደካማ ወገኖች… https://www.fanabc.com/archives/244561
نمایش همه...
👍 23 2🤔 2😱 1💩 1