ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)
前往频道在 Telegram
በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/
显示更多📈 Telegram 频道 ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ) 的分析概览
频道 ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ) (@zikirekdusn) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 52 126 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 1 013,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 638 位。
📊 受众指标与增长动态
自 невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 52 126 名订阅者。
根据 05 九月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 372,过去 24 小时变化为 17,整体触达仍然可观。
- 认证状态: 未认证
- 互动率 (ER): 平均受众互动率为 7.61%。内容发布后 24 小时内通常能获得 5.26% 的反应,占订阅者总量。
- 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 3 968 次浏览,首日通常累积 2 744 次浏览。
- 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 0。
📝 描述与内容策略
作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
“በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/”
凭借高频更新(最新数据采集于 06 九月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。
52 126
订阅者
+1724 小时
+1037 天
+37230 天
数据加载中...
吸引订阅者
九月 '26
九月 '26
+125
在11个频道中
八月 '26
+759
在28个频道中
Get PRO
七月 '26
+634
在21个频道中
Get PRO
六月 '26
+659
在27个频道中
Get PRO
五月 '26
+523
在18个频道中
Get PRO
四月 '26
+531
在23个频道中
Get PRO
三月 '26
+322
在22个频道中
Get PRO
二月 '26
+419
在22个频道中
Get PRO
一月 '26
+507
在38个频道中
Get PRO
十二月 '25
+460
在20个频道中
Get PRO
十一月 '25
+533
在32个频道中
Get PRO
十月 '25
+309
在20个频道中
Get PRO
九月 '25
+167
在23个频道中
Get PRO
八月 '25
+503
在32个频道中
Get PRO
七月 '25
+457
在26个频道中
Get PRO
六月 '25
+537
在26个频道中
Get PRO
五月 '25
+633
在27个频道中
Get PRO
四月 '25
+577
在30个频道中
Get PRO
三月 '25
+604
在25个频道中
Get PRO
二月 '25
+686
在27个频道中
Get PRO
一月 '25
+1 463
在33个频道中
Get PRO
十二月 '24
+1 660
在29个频道中
Get PRO
十一月 '24
+1 647
在36个频道中
Get PRO
十月 '24
+1 289
在29个频道中
Get PRO
九月 '24
+585
在27个频道中
Get PRO
八月 '24
+697
在28个频道中
Get PRO
七月 '24
+683
在31个频道中
Get PRO
六月 '24
+636
在27个频道中
Get PRO
五月 '24
+947
在26个频道中
Get PRO
四月 '24
+964
在28个频道中
Get PRO
三月 '24
+1 112
在25个频道中
Get PRO
二月 '24
+855
在20个频道中
Get PRO
一月 '24
+681
在32个频道中
Get PRO
十二月 '23
+635
在37个频道中
Get PRO
十一月 '23
+592
在31个频道中
Get PRO
十月 '23
+419
在18个频道中
Get PRO
九月 '23
+391
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+524
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+811
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+593
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+600
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+481
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+340
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+660
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+1 023
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+721
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+882
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+840
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+3 198
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+941
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+984
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+946
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+1 005
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+901
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+1 143
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+620
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+570
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+509
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+649
在0个频道中
Get PRO
十月 '21
+914
在0个频道中
Get PRO
九月 '21
+663
在0个频道中
Get PRO
八月 '21
+949
在0个频道中
Get PRO
七月 '21
+2 800
在0个频道中
Get PRO
六月 '21
+1 155
在0个频道中
Get PRO
五月 '21
+1 127
在0个频道中
Get PRO
四月 '21
+600
在0个频道中
Get PRO
三月 '21
+735
在0个频道中
Get PRO
二月 '21
+1 539
在0个频道中
Get PRO
一月 '21
+833
在0个频道中
Get PRO
十二月 '20
+16 354
在0个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 06 九月 | +19 | |||
| 05 九月 | +23 | |||
| 04 九月 | +25 | |||
| 03 九月 | +22 | |||
| 02 九月 | +26 | |||
| 01 九月 | +10 |
频道帖子
| 2 | 🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርኃ ጳጒን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን::
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️
፩💥ሃይማኖት
፪💥ጾም
፫💥ጸሎት
፬💥ስግደት
፭💥ምጽዋት
፮💥ፍቅር
፯💥ትህትና
፰💥ትዕግስት
፱💥የዋህነት
✨እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan | 782 |
| 3 | 没有文字... | 434 |
| 4 | ✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 2nd of Pagumen
1. St. Titus Apostle (one of the 72 disciples)
✞✞✞ Monthly Feasts
(None)
✞✞✞ “Paul, a servant of God, and an apostle of Jesus Christ …manifested his word through preaching, which is committed unto me according to the commandment of God our Saviour; To Titus, mine own son after the common faith: Grace, mercy, and peace, from God the Father and the Lord Jesus Christ our Saviour.” ✞✞✞
Titus 1.1-4
✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
https://t.me/zikirekdusn
https://www.youtube.com/@ZikereKedusan | 431 |
| 5 | Feasts of Pagumen 2
✞✞✞On this day we commemorate the departure of St. Titus the Apostle✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞✞✞Saint Titus the Apostle✞✞✞
=> St. Titus, the disciple of our Lord Jesus Christ, is one of the 72 disciples. He has not been forgotten that much. Even if his chronicles aren’t spoken of, his name is remembered since one of the 14 letters which have been written by St. Paul was addressed to this Saint. St. Paul mentions him in his letters in a good light.
=> So, who is Saint Titus?
✞ St. Titus was born in a city called Crete in the 1st century in Asia Minor. His linage is from both Israel and Greek. Since, the worship of God wasn’t practiced in the area, he and his family worshipped stars.
✞ Because the people of the area thought salvation was through knowledge (Gnosis), they learned Greek philosophy well. St. Titus in his youth entered into the then Greek schools and learned their philosophy and worldly wisdom. In a short time, he became greater to all.
✞Though the Saint didn’t worship his Creator, he was sincere and kind in his manner. Without knowing the reason, he used to feed, quench the thirsts and take care of the poor. God did not want the goodness of this person to go to waste and one day He was revealed to him.
✞In a vision he [St. Titus] heard from Whom he did not understand, “O! Titus! Fight for the salvation of your soul. This world will pass.” He woke up from his sleep and was shaken. He didn’t know what to do. All those to whom he spoke to, also couldn’t understand any of it.
✞For some time, since he did not finding an answer, lived by contemplating the matter in his heart. Suddenly, at that time, a News was heard from Jerusalem. People told Titus, “Jesus which they call Christ, God Incarnate who came down to earth is preaching about the Kingdom of God.”
✞He asked, “What else did you see?” And they answered, “The sick are healed by His hands. The dead are raised. The blind see. The lepers are cleansed. And many other miracles are being done.” The then Governor of Crete was also a philosopher and wanted to inquire about what he had heard of Christ.
✞ Because he wasn’t able to go, he said, “Find me a discreet and wise man” and sent his servants. They brought Titus since there was none better than him in the surrounding. The Governor said, “Inquire into the matter carefully and bring me an answer whether be it true or false” and sent Titus.
✞St. Titus hurriedly got up went to Jerusalem. When he entered into the city, he searched and found our Lord.
1. He saw our Lord Christ dispelling diseases, and casting out demons with His authoritative Word and understood, it was not the work of a creature.
2. He also found the teachings of our Lord far advanced and more mystical than Greek philosophy. The starting and ending point of Greek was the flesh. But the teachings, through the sweet words of our Lord, were of heaven and everlasting. Now the mystery of what he saw and heard in his vision saying, “Fight for your soul” was grasped.
✞And because of this, he didn’t waste any time. Immediately, he believed and became His disciple. And our Lord added him to the 72 disciples. When the Governor of Crete inquired asking, “Why are you delayed?” He [St. Titus] sent him [the Governor] a letter about all the things he saw and added that he wasn’t going to return [to Crete].
✞After this, St. Titus learned under our Lord for three years, received the Holy Spirit [gifts of the Holy Spirit] on the Day of Pentecost and preached the Gospel all around Asia Minor for 8 years. And when St. Paul became a believer, he [St. Titus] became his disciple and preached for 25 years.
✞After St. Paul was martyred, he returned to Crete, converted the people, baptized them and built a Church. And when his time came, he ordained preachers and priests; and after blessing them, he passed away on this day.
✞✞✞ May the God of Saint Titus reveal the good mystery of life. And may He grant us from the Apostle’s blessings. | 346 |
| 6 | 没有文字... | 310 |
| 7 | ††† እንኳን ለቅዱስ ቲቶ ሐዋርያ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††
††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††
††† ቅዱስ ቲቶ ሐዋርያ †††
††† የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀ መዝሙር ቅዱስ ቲቶ ከሰባ ሁለቱ አርድእት አንዱ ሲሆን በተወሰነ መንገድም ቢሆን የተዘነጋ ሐዋርያ አይደለም:: በተለይ ደግሞ ቅዱስ ጳውሎስ ከጻፋቸው አሥራ አራት መልእክታት መካከል አንዷ የተላከችው ለዚህ ቅዱስ በመሆኗ ታሪኩ እንኳ ባይነገር ስሙ አይረሳም:: ቅዱስ ጳውሎስም በመልዕክታቱ በጐ ስሙን እየደጋገመ ያነሳዋል::
ለመሆኑ ሐዋርያው ቅዱስ ቲቶ ማን ነው?
ቅዱስ ቲቶ የተወለደው በ1ኛው መቶ ክ/ዘመን እስያ ውስጥ: ቀርጤስ በምትባል ከተማ ነው:: የዘር ሐረጉ ከእሥራኤልም: ከጽርእም (ግሪክ ለማለት ነው::) ይወለዳል:: አካባቢው አምልኮተ እግዚአብሔር የጠፋበት ስለሆነ እሱም: ቤተሰቦቹም የሚያመልኩት ከዋክብትን ነበር::
መዳን በእውቀት ይመስላቸው ስለ ነበር የአካባቢው ሰዎች የግሪክን ፍልስፍና ጠንክረው ይማሩ ነበር:: ቅዱስ ቲቶም በወጣትነቱ ወደ ት/ቤት ገብቶ የግሪክን ፍልሥፍናና የዮናናውያንን ጥበበ ሥጋ ተማረ:: በጥቂት ጊዜም የሁሉ የበላይ ሆነ::
ቅዱሱ በወቅቱ ምንም እውነተኛውን ፈጣሪ አያምልክ እንጂ በጠባዩ እጅግ ቅንና ደግ ነበር:: ምክንያቱን ሳያውቀው ለእኔ ቢጤዎች ያበላ: ያጠጣ: ይንከባከባቸውም ነበር:: እግዚአብሔር ግን የዚህ ቅን ሰው በጐነቱ እንዲሁ እንዲቀር አልወደደምና አንድ ቀን በራዕይ ተገለጠለት::
በራዕይም አንድ ምንነቱን ያልተረዳው ነገር "ቲቶ ሆይ! ስለ ነፍስህ ድኅነት ተጋደል:: ይህ ዓለም ኃላፊ ነው::" ሲለው ሰማ:: ከእንቅልፉ ነቅቶ በእጅጉ ደነገጠ:: የሚያደርገውንም አጣ:: ያናገራቸው ሁሉ ምንም ሊገባቸው አልቻለም::
ለተወሰነ ጊዜም ለጉዳዩ ምላሽ ሳያገኝለት በልቡ እየተመላለሰ ኖረ:: ድንገት ግን በዚያ ሰሞን ከወደ ኢየሩሳሌም አዲስ ዜና ተሰማ:: "ክርስቶስ የሚሉት ኢየሱስ: እርሱም የባሕርይ አምላክ የሆነ ወደ ምድር ወርዶ: ስለ እግዚአብሔር መንግስትም እየሰበከ ነው::" ሲሉ ለቲቶ ነገሩት::
"ሌላስ ምን አያችሁ?" አላቸው:: "በእጆቹ ድውያን ይፈወሳሉ:: ሙታን ይነሳሉ:: እውራን ያያሉ:: ለምጻሞች ይነጻሉ:: ሌሎች ብዙ ተአምራትም እየተደረጉ ነው::" አሉት:: የወቅቱ የሃገረ አክራጥስ መኮንን ፈላስፋ ነበርና ስለ ክርስቶስ ሲሰማ ሊመራመር ወደደ::
እርሱ መሔድ ስላልተቻለው "ብልህ ጥበበኛ ሰው ፈልጉልኝ::" ብሎ ተከታዮችን ቢልካቸው ከቲቶ የተሻለ በአካባቢው አልነበረምና እርሱኑ አመጡት:: መኮንኑ ቲቶን "ነገሩ ትክክል ወይም ስሕተት መሆኑን በጥልቅ መርምረህ ምላሽ አምጣልኝ::" ብሎ ላከው::
ቅዱስ ቲቶም ፈጥኖ ተነስቶ ወደ ኢየሩሳሌም ገሰገሰ:: ወደ ከተማዋ እንደገባም ጌታችንን አፈላልጐ አገኘው::
1.ጌታችን ክርስቶስ በሥልጣነ ቃሉ ደዌያትን ሲያርቅ: አጋንንትን ሲያሳድዳቸው ተመልክቶ ይህ ሥራ የፍጡር እንዳልሆነ ተረዳ::
2.ጌታችን የሚያስተምረው ትምሕርት ከግሪክ ፍልሥፍና እጅግ ርቆና መጥቆ አገኘው:: የግሪክ ፍልሥፍና መነሻውም ሆነ መድረሻው ሥጋዊ ነው:: ጌታ ግን በጣዕመ ቃሉ የሚያስተምረው ሰማያዊ: በዚያ ላይ ዘላለማዊ የሆነ ትምሕርት ነው:: በራዕይ "ስለ ነፍስህ ተጋደል::" ያለው ምሥጢር አሁን ተተረጐመለት::
በዚህ ምክንያትም ጊዜ አላጠፋም:: ወዲያውኑ አምኖ ተከታዩ ሆነ:: ጌታም ከሰባ ሁለቱ አርድእት ደመረው:: የአክራጥስ መኮንን "ምነው ዘገየህ?" ቢለው ያየውን ሁሉ ጽፎ: እንደማይመለስም አክሎ ደብዳቤ ላከለት::
ከዚህ በኋላ ቅዱስ ቲቶ ከጌታችን እግር ለሦስት ዓመታት ተምሮ: በበዓለ ሃምሳ መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ: በመላው እስያ ለስምንት ዓመታት ወንጌልን ሰብኳል:: ቅዱስ ጳውሎስ ባመነ ጊዜ ደግሞ የእርሱ ደቀ መዝሙር ሆኖ ለሃያ አምስት ዓመታት አስተምሯል::
ቅዱስ ጳውሎስ ሰማዕት ከሆነ በኋላ ደግሞ ወደ አክራጥስ ተመልሶ: ሕዝቡን አሳምኖና አጥምቆ: ቤተ ክርስቲያንን አንጿል:: ዕድሜው በደረሰ ጊዜም መምሕራንን: ካህናትን ሹሞላቸው: ባርኳቸውም በዚህች ቀን ዐርፏል::
††† አምላከ ቅዱስ ቲቶ መልካሙን የሕይወት ምሥጢር ይግለጽልን:: ከሐዋርያውም በረከቱን ያድለን::
††† ጳጉሜን 2 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ቲቶ ሐዋርያ (ከሰባ ሁለቱ አርድእት)
††† ወርኀዊ በዓላት
(የለም)
††† "የእግዚአብሔር ባሪያና የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ. . . መድኃኒታችን እግዚአብሔር እንዳዘዘ: ለእኔ አደራ በተሰጠኝ ስብከት ቃሉን ገለጠ: በሃይማኖት ኅብረት እውነተኛ ለሚሆን ልጄ ቲቶ::
ከእግዚአብሔርም አብ: ከመድኃኒታችንም ከጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ምሕረት: ሰላምም ይሁን::" †††
(ቲቶ. ፩፥፩)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
https://t.me/zikirekdusn
https://www.youtube.com/@ZikereKedusan | 577 |
| 8 | 🌼ሁሉን የሚያውቅ ማነው?
🍀እግዚአብሔር🍀
🌼ሁሉን የሚጠብቅ ማነው?
🍀እግዚአብሔር🍀
🌼ሁሉን የሚያድን ማነው?
🍀እግዚአብሔር🍀
°ወደ ፈተና አንዳንገባ ተግተን እንጸልይ!
°እንኳን አደረሰነ ! | 2 757 |
| 9 | ✝እንኳን አደረሳችሁ !
☞ሠረቀ ወርኀ ጳጉሜን ቡሩክ፤ በሰላመ እግዚአብሔር፤ ዘሎቱ ስብሐት ወአኮቴት። አሜን፡፡
ወአመ ፩፦
✝ቅድስት ጾመ ጳጉሜን (ጾመ ዮዲት)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ማር ዮሐንስ ወልደ ዘካርያስ፥ መጥምቀ መለኮት፥ ወጸያሔ ፍኖት፥ ወነቢየ ልዑል፥ ሐዋርያ ወካህን ወሰማዕት፥ ወባሕታዊ መምህር ወመገሥጽ፥ ዘኢያደሉ ለገጽ፥ ወዘየዐቢ እምትውልደ አንስት (ተዝካረ ሙቃኄሁ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ፥ ብእሲ ሔር፥ ብእሴ እግዚአብሔር፥ ወትሩፈ ምግባር፥ ኢዮብ ተአጋሢ፥ ወልደ ዛራ ወራጉኤል፥ ወነቢየ አምላክ ልዑል፥ ዘኢነበበ ከንቶ በጊዜ ተጽናስ ወደዌ፥ ወዘተመዝገነ በኀበ እግዚኡ (ተዝካረ ደዌሁ ወሕማሙ)
❖ ወበዓለ ቅዱሳን አበው፦
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር ዑቲኮስ ቡሩክ፥ ሐዋርያሁ ወሰማዕቱ ለእግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ፥ ዘሎቱ ስብሐት ወአኮቴት፥ ፩ዱ እም፸ወ፪ቱ እርድእት (ረድኡ ለቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ኃያል ወመስተጋድል፥ ማር አባ ብሶይ ቀሲስ፥ ሰማዕት ቡሩክ፥ ወመናኔ ዝንቱ ዓለም፥ እኁሁ ለአባ ሖር ሰማዕት፥ ዘሀገረ አንጾኪያ (ዘፈጸመ ገድሎ በምድረ ግብጽ)
✝ክቡራን ወዐቢያን፥ ጻድቃን ንጹሐን፥ ወሰማዕታት መስተጋድላን (ሰብአ ቤቱ ለአባ ብሶይ)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ አባ ጳኩሚስ ገዳማዊ፥ አበ ድርገተ መንፈስ፥ ወሱታፌ መንፈሳውያን ሐዋርያት፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ አበ መነኮሳት ጻድቃን፥ ብእሲ ሔር፥ ወትሩፈ ምግባር፥ ወወላዴ አእላፍ ቅዱሳን (ዘሠርዓ ሥርዓታተ ሠናያተ ለመነኮሳት)
°ቅድስት ገዳሙ ዳውናስ/ቲቤይድ፥ ወቅዱሳን ውሉዱ መነኮሳት (አእላፋት)
✝አብ ዐቢይ ወክቡር፥ ጻድቅ ወንጹሕ ወድንግል፥ ጽሙድ ወመስተጋድል፥ ወብእሴ እግዚአብሔር፥ ማር አባ ሰራብዮን ገዳማዊ፥ ብእሲ ሔር፥ ወትሩፈ ምግባር፥ ወሊቀ ምኔት በላዕለ ፼ መነኮሳት ጻድቃን (ረድኡ ለማር እንጦንዮስ)
°ቅድስት ገዳሙ፥ ወቅዱሳን ውሉዱ መነኮሳት ጻድቃን
❖ ወስብሐት ለእግዚአብሔር፤
ኪያነኒ ይምሐረነ በጸሎቶሙ።
ወበረከቶሙ ይብጽሐነ፤ ለዓለመ ዓለም አሜን፡፡
https://t.me/zikirekdusn | 2 724 |
| 10 | 没有文字... | 2 397 |
| 11 | ✝✞✝ 12ቱን ወራት (360ውን ቀናት) በእድሜና በጤና ያቆየ::
ይልቁኑ በሃይማኖታችን ያሰነበተን የቅዱሳን አምላክ #መድኃኒታችን #እግዚአብሔር . . . ቸርነቱ ምን ይረቅ!!! ምንስ ይጠልቅ!!! ✝✞✝
<< #የእመ_ብርሃን ምልጃና #የቅዱሳኑ ረድኤትም ድንቅ ነው:: >>
☞የነደደው ኃጢአት፡ መከራ፡ ስጋትና ፍርሐት ይወገድ ዘንድም ንስሃ እንግባ!
✝✞✝ እስኪ ደግሞ ቀሪውን ጊዜ ለበረከት ሰጥቶ ከዘመነ ቅዱስ ማርቆስ ይደምረን!!! ✝✞✝
✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝✝
🌻የቅዱሳኑን የሕይወት መንገዳቸውን ተከትለን የክርስቶስን የአምላክነት ፍቅር የእመ አምላክን የእናትነት ጣዕመ ፍቅሯን ያስተምሩን ዘንድ በቃልኪዳናቸው ጥላስር ለመኖር ከፍቅራቸው ከበረከታቸው ከሕይወታቸው በጎ
ነገር ለማግኘት።
#🌻ዝክረ_ቅዱሳን በአላማ እንማር:: 🌻
🌻#በ2019 ዓ/ም በቸር አምላካችን በቸር ፈቃዱ ብንደርስ ላልደረሳቸው ለማዳረስ ጉባኤውን ለማስፋት ሃላፊነት ይኑረን::
✝ ትምህርቱን ሌሎች ለማድረስ እንስራ:: | 4 378 |
| 12 | የአብርሃም በረከት.m4a | 3 324 |
| 13 | 🕊እንኳን አደረሳችኹ ወርሃ ነሐሴን በሰላም ያስፈጽመን የንስሐ ልብ ይሰጠን::
🕊"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::" /ማቴ ፫:፫/
💥ስለ ንስሐ💥
✝ከቅዱስ ሙሴ ጸሊም የምንማራቸው 7 ነገሮች።
፩, 🌿ቅዱስ አብርሃምን መምሰል( ፈጣሪውን ተመራምሮ አገኘ)::
፪, 🌿ዓለምንና የዓለምን ነገሮች መታው።
፫, 🌿የንስሐ ሕይወት( ንስሐን በትጋት መፈጸም)።
፬, 🌿መታዘዝ (የሚታዘዘውን ሳያጓድል መስራትን)።
፭, 🌿ለሌሎች መኖርን።
፮, 🌿በሰው አለመፍረድን።
፯, 🌿ትሕትናን።
🌿ዝክረ ቅዱሳንን ተማሩ ብለን እንለምናችኋለን!!
1,💥ጥሩ ክርስትና ፈጥኖ የሚገኝ አይደለም፡፡ ትእግስትን ይጠይቃል፡፡
2,💥ሰይጣን እኛን ኃጢአት በማሠራት አይረካም፡፡ የሚፈልገው ተስፋ ማስቆረጥ ነው፡፡
3, 💥በእምነት የሚደረግ የትኛውም ጸሎት መፍትሔ አለው፡፡
4,💥የበጎ ለውጥ እናት ዓላማና ቁርጥ ውሳኔ ናቸው
✝ 4 ነገሮችን በደንብ ልብ እንበል!
1, ✨አላማ
2 ,✨እምነት
3,✨ጥረት
4 ✨ጥንቃቄ
❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️
፩💥ሃይማኖት
፪💥ጾም
፫💥ጸሎት
፬💥ስግደት
፭💥ምጽዋት
፮💥ፍቅር
፯💥ትህትና
፰💥ትዕግስት
፱💥የዋህነት
✨እነዚኽን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው።
🌿እግዝእትየ ፍትሕኒ እማዕሠሩ ለሰይጣን፤
እሙ ለመድኅን ወለተ ብርሃን።
✝ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት
🌿ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን! (የቅዱሳንን ታሪክ እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል)
🌿አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ (መጽሐፈ ምሥጢር)
🔗https://t.me/zikirekdusn
▶️https://www.youtube.com/@ZikereKedusan | 3 219 |
| 14 | 没有文字... | 2 156 |
| 15 | And there, they were martyred for the love of Christ.”✞The next day, he called the destitute and gave away his wealth, property and house. He took for himself a walking stick, 3 pieces of bread and started his journey to Alexandria. When he reached Alexandria, he searched and found his family’s burial. He fell down in front of the tombs and cried tears of longing [because he missed them].
✞Straightaway, he said to them, “Wait for me because I will come swiftly. And also pray for me.” Getting up from where he was, he witnessed in front of the governor about Christ’s Godhood/Divinity. And because of this, after suffering many tortures, he became a martyr on this day. And was buried with his family.
✞✞✞ May the God of the Saints bless what is left of the year and help us reach the New Year in wellbeing. And may He grant us from the blessings of His beloved.
✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 1st of Pagumen
1. St. John the Baptist (The day he was jailed)
2. St. Eutychius (Eutychus) Apostle (One of the 72 Disciples)
3. St. Besoy (Pishay) Priest (Martyr)
4. Abba Pachomius (Pakhom) (Father of 3,000 Saints)
5. Abba Serapion (Serapamon) (Father of 10,000 Saints)
✞✞✞ Monthly Feasts
(None)
✞✞✞ “Jesus began to say unto the multitudes concerning John, What went ye out…to see? …A prophet? Yea, I say unto you, and more than a prophet…Verily I say unto you, Among them that are born of women there hath not risen a greater than John the Baptist…For all the prophets and the law prophesied until John. And if ye will receive it, this is Elias, which was for to come.” ✞✞✞
Matt. 11:7-14
✞✞✞ Salutation to God ✞✞✞
(Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
https://t.me/zikirekdusn
https://www.youtube.com/@ZikereKedusan | 2 304 |
| 16 | Memhir Esuendale:
Feasts of Pagumen 1
✞✞✞On this day we start the Month of Pagumen and commemorate St. John the Baptist, the Apostle Eutychius, and the Priest Abba Besoy (Pishay/Abshai) ✞✞✞
✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞
✞The Month of Pagumen✞
=> It is known that God created the eons for the benefit of the children of man. In His wisdom, after creating the world, He created luminous objects (the Sun, Moon and Stars) to divide the ages (time).
✞He is the one who taught us to count time with divisions like minutes, hours, days, months, years and jubilees. From the 540,000th (part) of a second called “Sadesit” to the biggest calculating number (532 years), He has revealed to those whom He loves, so they could comprehend it.
✞Inspiring men throughout the times like St. Demetrius (12th Patriarch of Alexandria), St. John of Damascus, St. Abu Shakir/Sakir and others, He has taught the good use of the calendar. And our country Ethiopia has the grace of thirteen months of sunshine and here, the four seasons are interwoven aptly.
✞When other countries count months saying 31, 30, 29 (28); we, like Noah (Gen. 8:1-15), limiting the months to 30 days, put Pagumen separately. Pagumen comes from the Greek word “ἐπαγόμενος=epagómenos” which means “extra, additional”.
✞As the 5 (6) days of the month of Pagumen take us across to the New Year, they have, for this reason, many symbolic representations. The main one is that of the remembrance of the second coming. These days should be spent in prayer and fasting. Nevertheless, it should be by one’s will, as it is not mandatory.
✞✞✞Saint John the Baptist✞✞✞
✞✞✞He was a great man who
*was the son of the Sts. Zacharias and Elisabeth,
*was filled by the Holy Spirit in the womb,
*grew in the desert and was adorned with holiness,
*baptized Israel for repentance,
*paved the way of our Lord (was the Forerunner),
*baptized his Lord and
*was beheaded for the truth.
✞So, the Church honors him by calling him Prophet, Martyr, Righteous, Ascetic, Baptizer of the Incarnate Word/the Divine/ (‘Metmeke Melekot’), Forerunner, and Announcer (the voice that crieth in the wilderness).
✞On this day, the saint was jailed. If asked how that came to be, it was as follows.
✞St. John used to rebuke King Herod for marrying his brother’s, Philip’s, wife Herodias and for his other similar spites. This was because he was a rebuker and a teacher without bias.
✞Herod used to fear and honor the Saint. But later on because his flesh (carnal desires) had overcome him, especially being afraid of not being disturbed when he was going to celebrate his birthday, which was going to be seven days later; he made St. John be caught by his soldiers and threw him in jail on this day. We will see in due time, God willing, how he was imprisoned for seven days in the dark and on Meskerem 2 (September 12) the King got him beheaded.
✞✞✞Saint Eutychius ( Eutychus) Apostle ✞✞✞
=>This Holy Apostle is one of the 72 Disciples, whose names are being forgotten these days. In his youth, choosing to be a disciple of our Lord, he learned the mysteries of the Gospel well for 3 years and 3 months.
✞When the Holy Spirit descended, he received grace to his capability and went forth for ministry. First, he was the disciple of St. John the Evangelist and had participated in many mysteries. Then, he followed St. Paul and reached many countries preaching the Gospel.
✞Finally, he went to Asia Minor alone, took captive many souls and destroyed idols. And for this, he endured many trials with fire, swords and whippings. On this day, he passed away in a good old age.
✞✞✞Saint Besoy (Pishay) the Priest ✞✞✞
=> Abba Besoy (Pishay), who was one of the priests of the 3rd century, when he returned home from service, one day, no one was in his family’s home. When he asked, “Where did they go?” People told him, “Your brother Abba Hor (Bahor) and your mother St. Diodora both have went to Alexandria. | 2 051 |
| 17 | 没有文字... | 2 436 |
| 18 | ††† እንኳን ለተባረከ ወር ጳጉሜን እና ለቅዱሳኑ ዮሐንስ መጥምቅ : ዑቲኮስ ሐዋርያና ቀሲስ አባ ብሶይ ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ አደረሰን። †††
††† በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን! †††
††† ወርኀ ጳጉሜን †††
††† እግዚአብሔር አዝማናትን የፈጠራቸው ለሰው ልጆች ጥቅም መሆኑ ይታወቃል:: እርሱ ባወቀ: በረቂቅ ሥልጣኑ ዓለምን ፈጥሮ: ጊዜያትን እንዲከፍሉ ብርሃናትን (ፀሐይ: ጨረቃ: ከዋክብትን) ፈጥሮልናል::
ጊዜያትንም በደቂቃ: በሰዓት: በቀን: በሳምንት: በወር: በዓመታት: በኢዮቤልዩ: በክፍላተ ዘመናት እንድንቆጥር ያስማረንም እርሱ ነው:: የሰከንድ 540,000 ክፋይ ከሆነችው 'ሳድሲት' እስከ ትልቁ ቀመር (532 ዓመት) ድረስ እርሱ ለወደዳቸው እንዲያስተውሉት ገልጧል::
በየዘመኑም በቅዱስ ድሜጥሮስ: በቅዱስ ዮሐንስ ዘደማስቆ : በቅዱስ አቡሻኽር እና በሌሎቹም አድሮ መልካሙን አቆጣጠር አስተምሯል:: ሃገራችን ኢትዮጵያ ደግሞ የአሥራ ሦስት ወራት የፀሐይ ጸጋ (thirteen months sun shine) ያላት: አራቱ ወቅቶች የተስማሙላት ናት::
††† ሌላው ዓለም ወሮችን 31,30,29 (28) እያደረገ
ሲጠቀም እኛ ግን እንደ ኖኅ (ዘፍ. 8:1-15) አቆጣጠር ወሮችን በሠላሳ ቀናት ወስነን: ጳጉሜንን ለብቻዋ እናስቀምጣለን:: ጳጉሜን 'ኤጳጉሚኖስ' ከሚል የግሪክ (ጽርዕ) ቃል የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙም 'ትርፍ: ጭማሪ' እንደ ማለት ነው::
የወርኀ ዻጉሜን አምስቱ (ስድስቱ) ቀናትም ወደ አዲስ ዓመት መሸጋገሪያ እንደ መሆናቸው ብዙ ምሳሌያት (ምሥጢራት) አሏቸው:: ዋናው ግን በዚህ ጊዜ ዳግም ምጽዓት ይታሠባል:: ጊዜውንም በጾምና በጸሎት ሊያሳልፉት ይገባል:: ግን በፈቃድ ነው እንጂ የግዴታ አይደለም::
††† ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ †††
¤የቅዱሳኑ ዘካርያስና ኤልሳቤጥ ልጅ
¤በማኅጸን ሳለ መንፈስ ቅዱስ የሞላበት
¤በበርኀ ያደገና በገዳማዊ ቅድስና ያጌጠ
¤እሥራኤልን ለንስሐ ያጠመቀ
¤የጌታችንን መንገድ የጠረገ
¤ጌታውን ያጠመቀና
¤ስለ እውነት አንገቱን የተቆረጠ ታላቅ ሰው ነው::
††† ስለዚህም ቤተ ክርስቲያን:-
ነቢይ:
ሐዋርያ:
ሰማዕት:
ጻድቅ:
ገዳማዊ:
መጥምቀ መለኮት:
ጸያሔ ፍኖት:
ቃለ ዐዋዲ ብላ ታከብረዋለች::
††† ቅዱሱ በዚህች ዕለት ወደ እሥር ቤት ገብቷል::
ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ:-
ንጉሡ ሔሮድስ የወንድሙን የፊልጶስን ሚስት ሔሮድያዳን በማግባቱና በመሰል ክፋቶቹ ቅዱስ ዮሐንስ ይገስጸው ነበር:: ቅዱስ ዮሐንስ "መምሕር ወመገስጽ: ዘኢያደሉ ለገጽ - ፊት አይቶ የማያዳላ" ነውና ገሰጸው::
ሔሮድስ ቅዱሱን ይፈራው: ያከብረውም ነበር:: በኋላ ግን ፈቃደ ሥጋው ስላየለበት: በተለይ ደግሞ ከሰባት ቀናት በኋላ ልደቱን ሲያከብር እንዳይረብሸው በመስጋት በዚህች ቀን በወታደሮቹ አስይዞ እሥር ቤት ውስጥ
ጥሎታል:: ለሰባት ቀናት በጨለማ ውስጥ አሥሮ መስከረም 2 ቀን አንገቱን እንዴት እንዳስቆረጠው ዕለቱን ጠብቀን እንመለከታለንና የዚያ ሰው ይበለን::
††† ቅዱስ ዑቲኮስ ሐዋርያ †††
††† ቅዱሱ ሐዋርያ ጭራሽ ከነስማቸው እንኳ እየተዘነጉ ከሔዱ ሐዋርያት አንዱ ሲሆን ቁጥሩም ከሰባ ሁለቱ አርድእት ነው:: በወጣትነት ዘመኑ የጌታችን ደቀ መዝሙር መሆንን መርጦ ለሦስት ዓመት ከሦስት ወር ምሥጢረ ወንጌልን ጠንቅቆ ተምሯል::
መንፈስ ቅዱስ በወረደ ጊዜም እንደ መጠኑ ተቀብሎ ለአገልግሎት ወጥቷል:: በመጀመሪያ የወንጌላዊው ዮሐንስ ተከታይ ሁኖ ብዙ ምሥጢራትን ተካፍሏል:: ቀጥሎም ቅዱስ ጳውሎስን ተከትሎ ብዙ አሕጉራትን በስብከተ ወንጌል አዳርሷል::
በመጨረሻም በእስያ አካባቢ ለብቻው ተጉዞ: ብዙ ነፍሳትን ማርኮ: ጣዖታትን አጥፍቷል:: ስለዚህ ፈንታም በእሳት: በስለትና በግርፋት ብዙ መከራዎችን አሳልፏል:: በዚህች ቀንም በበጐው እርግና (ሽምግልና) ዐርፏል::
††† ቅዱስ ብሶይ ቀሲስ †††
††† ከ3ኛው መቶ ክ/ዘመን ካህናት አንዱ የነበረው አባ ብሶይ ለአገልግሎት ወጥቶ ሲመለስ የቤተሰቦቹ ቤት ሰው አልነበረበትም:: "የት ሔዱ?" ብሎ ቢጠይቅ "ወንድምህ አባ ሖር እና እናትህ ቅድስት ይድራ ወደ እስክንድርያ ሔደዋል:: በዚያም ስለ ክርስቶስ ፍቅር ተሰውተዋል::" አሉት::
በማግስቱ የኔ ብጤዎችን ጠርቶ ሃብቱን: ንብረቱን: ቤቱን አካፈላቸው:: ለራሱ ግን አንዲት በትር እና ሦስት የዳቦ ቁራሾች ይዞ ጉዞ ተነሳ:: ወደ እስክንድርያ እንደ ደረሰ አፈላልጐ የቤተሰቦቹን መቃብር አገኘ:: ከፊታቸው ወድቆም የናፍቆት ለቅሶን አለቀሰ::
ወዲያውም እንዲህ አላቸው:- "ፈጥኜ ወደ እናንተ ስለምመጣ ጠብቁኝ:: ደግሞም ጸልዩልኝ::" ከዚያ ተነስቶ በመኮንኑ ፊት ስለ ክርስቶስ የባሕርይ አምላክነት መሰከረ:: በዚህ ምክንያት ብዙ ተሰቃይቶ በዚህች ቀን ሰማዕት ሆኗል:: ከወገኖቹም ጋር ተቀብሯል::
††† አምላከ ቅዱሳን ተረፈ ዘመኑን ባርኮ ለአዲሱ ዘመን በቸር ያድርሰን:: ከወዳጆቹም ጸጋ በረከትን ይክፈለን::
††† ጳጉሜን 1 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት
1.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ (የታሠረበት)
2.ቅዱስ ዑቲኮስ ሐዋርያ (ከሰባ ሁለቱ አርድእት)
3.ቅዱስ ብሶይ ቀሲስ (ሰማዕት)
4.አባ ጳኩሚስ /ባኹም (የሦስት ሺ ቅዱሳን አባት)
5.አባ ሰራብዮን /ሰራፕዮን (የአሥር ሺ ቅዱሳን አባት)
††† ወርኀዊ በዓላት
(የለም)
††† "ጌታ ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ ዮሐንስ ሊናገር ጀመረ . . . ምን ልታዩ ወጣችሁ? ነቢይን? አዎን እላችኋለሁ ከነቢይም የሚበልጠውን . . . እውነት እላችኋለሁ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሳም . . . ነቢያት ሁሉና ሕጉ እስከ ዮሐንስ ድረስ ትንቢት ተናገሩ:: ልትቀበሉትስ ብትወዱ ይመጣ ዘንድ ያለው ኤልያስ ይሕ ነው:: የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ::" †††
(ማቴ. ፲፩፥፯-፲፭)
††† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †††
https://t.me/zikirekdusn | 3 210 |
| 19 | https://youtu.be/t0RSmlV_dqM?si=lwpVdL_Lw_GzEokn | 3 |
| 20 | https://youtu.be/QhguAezTUzg?si=uCgU6l68uTWOfa7k | 3 498 |
