fa
Feedback
የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

رفتن به کانال در Telegram

ይህ የደቀ መዝሙርነት ትምህርት ቤት መማርያ ክፍል ነው!

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

کانال የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom (@aybcschool) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 16 386 مشترک است و جایگاه 12 380 را در دسته آموزش و رتبه 2 048 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 16 386 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 17 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -450 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 26.70% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 8.11% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 4 376 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 329 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 35 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
ይህ የደቀ መዝሙርነት ትምህርት ቤት መማርያ ክፍል ነው!

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 18 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته آموزش تبدیل کرده‌اند.

16 386
مشترکین
-724 ساعت
-687 روز
-45030 روز

در حال بارگیری داده...

ابر برچسب‌ها
هیچ داده‌ای
مشکلی وجود دارد؟ لطفاً صفحه را تازه کنید یا با مدیر پشتیبانی ما تماس بگیرید.
اشارات ورودی و خروجی
---
---
---
---
---
---
جذب مشترکین
ژوئن '26
ژوئن '26
+6
در 1 کانال‌ها
مه '26
+4
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '26
+45
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '26
+6 491
در 5 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '26
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '26
+3
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '25
+18
در 1 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '25
+5
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '25
+6
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '25
+5
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اوت '25
+39
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '25
+2 131
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '25
+2 217
در 6 کانال‌ها
Get PRO
مه '25
+20
در 1 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '25
+46
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '25
+27
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '25
+23
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '25
+47
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '24
+51
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '24
+110
در 1 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '24
+930
در 1 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '24
+251
در 3 کانال‌ها
Get PRO
اوت '24
+116
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '24
+29
در 1 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '24
+39
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '24
+44
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '24
+74
در 1 کانال‌ها
Get PRO
مارس '24
+217
در 3 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '24
+922
در 2 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '24
+2 708
در 6 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '23
+11
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '23
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اکتبر '23
+24
در 0 کانال‌ها
Get PRO
سپتامبر '23
+17
در 0 کانال‌ها
Get PRO
اوت '23
+30
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئیه '23
+85
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژوئن '23
+964
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مه '23
+1 152
در 0 کانال‌ها
Get PRO
آوریل '23
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
مارس '23
+19
در 0 کانال‌ها
Get PRO
فوریه '23
+18
در 0 کانال‌ها
Get PRO
ژانویه '23
+45
در 0 کانال‌ها
Get PRO
دسامبر '22
+26
در 0 کانال‌ها
Get PRO
نوامبر '22
+5 063
در 0 کانال‌ها
تاریخ
رشد مشترکین
اشارات
کانال‌ها
18 ژوئن0
17 ژوئن0
16 ژوئن0
15 ژوئن0
14 ژوئن0
13 ژوئن0
12 ژوئن+2
11 ژوئن0
10 ژوئن0
09 ژوئن0
08 ژوئن+4
07 ژوئن0
06 ژوئن0
05 ژوئن0
04 ژوئن0
03 ژوئن0
02 ژوئن0
01 ژوئن0
پست‌های کانال
ሐሰተኛ ነብያት እና የመጨረሻው ዘመን ======================== ነብይነት በጣም የተለየ ጥሪ ነው:: መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስማቸው የተጠቀሱትን የአብዛኞቹን ነብያት አገልግሎት ስናጠና እግዚአብሔር እንዴት በግልፅ እንደመረጣቸው እንጂ በራሳቸው ወይስ በሰዎች ያገኙት ሹመት ወይም ማዕረግ አለመሆኑን እንረዳለን:: የተለየ አገልግሎት ስለሆነ የተለየ ጥሪ ያስፈልገዋል:: የኢሳይያስን: የኤርምያስን: የዳንኤን: የመጥምቁ ዮሐንስን ሕይወት ማጥናት ለዚህ በቂ ነው:: እውነትን በየዘመናቸው ለማስተዋል ዋጋ የከፈሉ: በመከራ ማዕበል ለእውነት ጸንተው የቆሙ እንዲሁም ዘመን ተሻጋሪ የሆኑ ትንቢቶችን እና መንፈሳዊ በረከቶችን ጥለው ያለፉ ነብያት ናቸው:: በዘመናችን በተለይ በኢትዮጵያ ባለፉት 10 አመታት ብዙ ሽህ ነብይ ነን የሚሉ ሰዎች ፈልተዋል:: እነዚህ ግለሰቦች የእግዚአብሔርን ትእዛዛት በግልፅ እየሻሩ: በተንደላቀቀ ሕይወት እየኖሩ: ሕዝቡን በትንቢትና በፈውስ ስም እየበዘበዙ ይኖራሉ:: ተማሪዎቻችን: ከእነዚህ አይነት ሐሰተኛ ነብያት እና አስተምህሮዎቻቸው ትጠበቁ ዘንድ የእውነተኛ ነብይ መስፈርቶች ምን ምን እንደሆኑ በጥንቃቄ ታጠኑ ዘንድ እንጋብዛለን:: በመጨረሻው ዘመን ሰይጣን የአለምን ሕዝብ በተሳሳት ትምህርት ውስጥ ጠፍሮ ለመያዝ እጅግ ብዙ ሐሰተኛ ነብያትን ያስነሳል:: እነዚህ የሰይጣን መልእክተኞች ደግሞ ድንቅና ታምርን ማድረግ የሚችሉበትን ኃይል ይሰጣቸዋል:: በክርስትና ስም የሚድረጉትን እነዚህ ታምራት የሰዎቹን የሐሰት ትምህርት እና የረከሰ ሕይወት ይደብቃሉ:: እንጠንቀቅ!! ዮሐንስ በራእይ በመጨረሻው ዘመን ይህን የሰይጣን እኩይ ተግባር ሲገልጥ እንዲህ በማለት ነበር: "ከዘንዶውም አፍና ከአውሬው አፍ ከሐሰተኛውም ነቢይ አፍ ጓጕንቸሮች የሚመስሉ ሦስት ርኵሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ:: ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸውና፥ በታላቁም ሁሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቱአቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገሥታት ይወጣሉ።" ራእይ 16:13-14 ከዚህ ምልክትን እያደረገ ከሚመጣው የአጋንንት መንጋ: ከእግዚአብሔር እውነት አርቆን ወደ ሰይጣን የጦር ሰፈር ከሚወስድ ማሳሳቻ እግዚአብሔር ይጠብቀን!! ተባረኩ!!

2
7_5_በልሳን_መናገር_ትርጉምና_አጠቃቀሙ.pdf
2 270
3
7.4 የዘመኑ ነቢያትና ሐዋርያት.pdf
2 185
4
7_3_የነብያት_አገልግሎት_እና_መመዘኛው.pdf
2 170
5
7.2 የአገልግሎት መንፈሳዊ ሥጦታዎች .pdf
2 150
6
7.1 እግዚአብሔርን ማገልገል ሕይወት.pdf
2 041
7
ትምህርት 7- በመንፈሳዊ ስጦታዎች እግዚአብሔርን ማገልገል ======================== ውድ ተማሪዎች: እንደምን ሰነበታችሁ? ባለፉት 2 ሳምንታት በጸጋ የዳነ ሰው በምን መልኩ መመላለስ እንደሚገባው በሚገባ አጥንተናል:: እግዚአብሔርን መታዘዝ ያለውን በረከት አይተናል። እውነተኛው የእግዚአብሔር ሰንበት ሰባተኛው ቀን ቅዳሜ መሆኑን አጥንተናል:: በዚህ ሳምንት ደግሞ መንፈሳዊ ስጦታዎች በክርስትና ሕይወት ላይ ያላቸውን ሚና እናጠናለን:: በተጨማሪም የትንቢት ስጦታን በስፋት እንመረምራለን:: ዘመናችን ራሳቸውን በነብይ ስም የሚጠሩ ነገር ግን በሕይወታቸው የእግዚአብሔርን ትእዛዝ የሚሽሩ: በቀድሞ የእግዚአብሔር ነብያት መስፈርት ቢመዘኑ የሚወድቁ ናቸው:: ስለዚህ ራሳችንን ከሐሰተኛ ነብያትና እና ከስሕተት ትምህርታቸው ለመጠበቅን እውነተኛ ነብያትን መለያ መስፈርቶች ምን ምን እንደሆኑ ለይተን ማወቅ ያስፈልገናል:: በዚህ ትምህርት እነዚህን ዋና ዋና ሐሳቦች እንዳስሳለን! ተባረኩ!!
2 093
8
https://forms.gle/Gwg1Yq1HCxyxg3aK9
3 183
9
https://forms.gle/t4rpSYeApvVZb2WDA
28
10
https://forms.gle/oH6NYa51YmovnJs86
22
11
ሰንበት_ ክፍል-2.mp3
4 007
12
🙂
3 932
13
የእግዚአብሔር ፀጋ እና የእግዚአብሔር ሕግ ======================== አንዳንዶች በብሉይ ኪዳን ጊዜ ሰዎች ይድኑ የነበረው ሕግን በመጠበቅ ሲሆን በአዲስ ኪዳን ዘመን ግን ሕጉ ስለተሻረ የሚድኑት በፀጋ ነው ብለው ያስተምራሉ:: ይህ አስተምህሮ ፍጹም የተሳሳተ ነው:: ድሮም: አሁንም ወደፊትም ሰው የሚድነው በእምነት በሚገኘው ፀጋ እንጂ ሕግን በመጠበቅ ወይም መልካም ሥራ በመስራት አይደለም:: ሕግን በመጠበቅ ካልዳንን "ሕግ በክርስትያን ሕይወት ላይ ያለው አስተዋጽኦ ምንድነው?" ብለን መጠየቅ ያስፈልጋል:: የእግዚአብሔር ትዕዛዛት ዘላለማዊ ናቸው:: አስርቱ ትዕዛዛት አምላክን በፍጹም ልብ መውደድ እና ባልጀራችንን መውደድን ያስተምሩናል:: ፍቅር ደግሞ የሕግ ፍጻሜ ነው:: እነዚህ ቅዱስ ቃላት ፍቅርን እንድንለማመድ ያበረታቱናል:: ነገር ግን አያድኑንም:: ጳውሎስ በመገረዝ ለመዳን ያሰቡትን የገላትያ ሰዎች ለመዳን የመገረዝ ሕግ አስፈላጊ እንዳልሆነ: አህዛብ እንዲድኑ የአይሁድን የመንጻትና የመገረዝ ሕግ መጠበቅ እንደማያስፈልጋቸው ያስተምራቸዋል:: መዳን የፀጋ ስጦታ ነው:: ነገር ግን በፀጋ ለምንድን ለእኛ ሕግ ኃጢአት የሚጠቁም መስታዎት ነው:: ጳውሎስ እንዳለው" እንግዲህ ምን እንላለን? ሕግ ኃጢአት ነውን? አይደለም፤ ነገር ግን በሕግ ባይሆን ኃጢአትን ባላወቅሁም ነበር፤ ሕጉ፦ “አትመኝ፡” ባላለ ምኞትን ባላወቅሁም ነበርና። ሮሜ 7:7፤ ያለ ሕግ ኃጢአት አይታወቅም:: ከአስርቱ ትእዛዛት አንዱ ሁሉም ወይም ተሽሯል ማለት ኃጢአትን የምናውቅበት መንገድ ተወገደ ማለት ነው:: ይህ ደግሞ ኃጢአተኛው ኃጢአቱ ተገንዝቦ ወደ ንስሐ እንዳይመጣ ይከለክላል:: ንስሐ ከሌለ ደግሞ በፀጋ የሚገኘውን መዳን ማጣጣም አይችልም:: ስለዚህ ሕግ በፀጋ እንድንድን ኃጢአታችንን የሚያስታውቀን መስታውት ነው:: ወደ ፀጋ የሚያመጣን ሞግዚት ነው:: እንደዚህ በእምነት እንጸድቅ ዘንድ ሕግ ወደ ክርስቶስ የሚያመጣ ሞግዚታችን ሆኖአል፤ ገላትያ 3:24 በፀጋው ድኛለሁ የሚለው ሕዝብ የእግዚአብሔርን ትእዛዛት ችላ ስላለ አገራችን የክፋት አረንቋ ውስጥ ናት:: የእግዚአብሔር ትእዛዛትን በፀጋው ሐይል ለመጥበቅ ብንተጋ በሕዝባችን የሚታየው ስርአት አልበኝነት: አልቂት: ሰቆቃ: ሌብነት: ነፍሰ ገዳይነት: አመንዝራነት እንዴት በተቃለለ! ሰላምና ፀጋ ይብዛላችሁ! አስተማሪው!
4 009
14
ሕግጋቱ በሁለት ይጠቃለላሉ ======================== አስርቱ ትእዛዛት በሁለት ይከፈላሉ:: የመጀመሪያዎቹ አራቱ በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ሊኖር የሚገባውን ግንኙነት የሚያስተምሩ ሲሆኑ የቀሩት ስድስቱ ደግሞ በሰዎች መካከል ሊኖር የሚገባውን ግንኙነት ያስታውሳሉ:: የመጀመሪያዎቹ አራቱ እግዚአብሔርን እንድንወድ የሚያዝዙ ሲሆኑ የቀሩት ስድስቱ ደግሞ ሰዎችን መውደዳችን እና ማክበራችን ላይ ያተኩራሉ:: ይህን የተረዳ አንድ ሕግ አዋቂ ጌታችንን ከትእዛዛት ሁሉ የትኛይቱ ታላቅ ናት ብሎ ሲጠይቀው ኢየሱስም እንዲህ አለው፦ “ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ። ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት። ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርስዋም፦ ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ፡ የምትለው ናት። በእነዚህ በሁለቱ ትእዛዛት ሕጉም ሁሉ ነቢያትም ተሰቅለዋል።” ማቴዎስ 22:36-39 ሁሉም አስፈላጊ ናቸው:: ሁሉም የሕይወት መመሪያ ይሆናሉ:: አራተኛው የሰንበት ትእዛዝ በተደጋጋሚ የተነሳው አብዛኛው ሕዝበ ክርስትያን በማወቅም ሆነ ባለማወቅ የሚጥሰው ትእዛዝ ስለሆነ ይህን ለማሳሰብ ነው:: እንግዲህ ከነዚህ ከሁሉ ካነሱት ትእዛዛት አንዲቱን የሚሽር ለሰውም እንዲሁ የሚያስተምር ማንም ሰው በመንግሥተ ሰማያት ከሁሉ ታናሽ ይባላል፤ የሚያደርግ ግን የሚያስተምርም ማንም ቢሆን እርሱ በመንግሥተ ሰማያት ታላቅ ይባላል። ማቴዎስ 5:19፤ ተባረኩ!!
3 110
15
6.7 የአለም ሕዝብ የሚተላለፈው ሕግ.pdf
3 698
16
6.6 የሰንበት መለዎጥ.pdf
3 568
17
6_5_ታሪክ_የረሳው_ቀን_ጊዜው_መጽሔት_በፋንታሁን_መላኩ.pdf
4 339
18
6.4 ግር አለህ እንዴ ስለ ሰንበት?.pdf
4 312
19
ሕግ ሁሉ የተሰጠው እንዲጣስ ነው። . . . ነው እንዴ? በትምህርታችን እየተከታተልን እንዳለነው በኃጥአት ለወደቀው አለም ሕግ አስደሳች ነገር እንዳልሆነ ነው። በሥጋዊ ኑሮ አድማስ ውስጥ መታዘዝ ገደብ አለው። በተለይ ለኃጢአት ባሪያ በሆነ አዕምሮ ልክ የሚመስሉ ነገሮች ከእግዚአብሔር ሐሳብ በፍፁም የራቁ በመሆናቸው በእግዚአብሔር ሐሳብ ልክ መታዘዝ እንዲሁም እርሱን ማስደሰት አይችሉም። ስለዚህም ሰው በሐገ-ጠልነቱ ይታወቃል። ከእርሱ በላይ የሕይወቱን አቅጣጫ የሚወስንለትን ሌላ አካል አይፈልግም። ስለ ሥጋ ማሰብ በእግዚአብሔር ዘንድ ጥል ነውና፤ ለእግዚአብሔር ሕግ አይገዛምና፥ መገዛትም ተስኖታል፤ በሥጋ ያሉትም እግዚአብሔርን ደስ ሊያሰኙት አይችሉም (ሮሜ 8፡ 7ና 8)። በእግዚአብሔር ሕግ ለመደሰት እግዚአብሔር ማን እንደሆነ ማስተዋል ያስፈልጋል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው። ፍቅር በሚለው ቃል ውስጥ ምሕረት እና እውነት ይገኛሉ [መዝ 85፥10]። እውነት የእግዚአብሔርን ፍትሐዊ አገዛዝ ይወክላል። ምሕረት ደግሞ ለሰዎች ልጆች ሁሉ ሳይለያይ የፈሰሰውን ጸጋውንና ይቅርታውን ያሳያል። እግዚአብሔር ሕግን እንድንጠብቅ የሚሻው ከዚህ መነፅር አኳያ ነው። የሰውን አልታዘዝ ባይነት በሀይል ወይም በፍርሃት ከማስገዛት ይልቅ በፍቅር ብቻ የተነሳሳ የመታዘዝ ሕይወት እንዲኖረን አስቀድሞ ወደደን። ፍቅር ለባልንጀራው ክፉ አያደርግም፤ ስለዚህ ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው (ሮሜ 13፥ 10)። አንድ ጉልበተኛ ሰው ነበር አሉ። ይህ ሰው በጊዜው የባሪያ ንግድ የተፋፋመበት ጊዜ ነበርና ጉልበቱን ሊበዘብዙ ሰዎች ይፈልጉት ነበር። ኃይለኝነቱ በሥራ ብቻ ሳይሆን በባሕርይም ጭምር ነበር። ጉልበት ቢኖረውም ፀባይ ግን አልነበረውም። ታዲያ በገዢዎቹ ፊት ለጨረታ በሚቀርብበት ጊዜ [እንኳንም ያ ጊዜ አለፈ] ለማናቸውም እንደማይታዘዝ፣ ጉልበቱን ለማንም አሳልፎ እንደማይሰጥ እየዛተ ነበር። ጨረታው ተጀመረ። ይህ እንግዲህ በዙ ዋጋ የሚያወጣ ሰው በመሆኑ ብዙ ሰዎች ከፍ ያለ ዋጋ በመስጠት ለመውሰድ ተሽቀዳደሙ። ድንገት ከበስተኋላ አንድ በፍፁም ሊደርሱበት የማይችሉት ዋጋ አንድ ሰው ጠራ። በዚያ የሚገኙት ሁሉ በመገረም የቱንም ያህል ሀብታሞች ቢሆኑም አንድ ባሪያ ላይ ግን ይህን ያህል ገንዘብ ማፍሰስ አስፈላጊ ስላልመሰላቸው ተውት። ይህን አመፀኛ ባሪያ ከነሰንሰለቱ የተረከበው ገዢ ቁልፉን ከተቀበለ በኋላ ወደ ቤቱ ይወስደው ጀመር። በመንገዳቸው በውድ ዋጋ መገዛቱ ለርሱም ምኑም እንዳይደለ፣ ለመሥራት ከመለገም ወደኋላ እንደማይል እየዛተ መንገዳቸውን ቀጠሉ። ድንገት ከሰዎች እይታ ውጪ ሲሆኑ ባለቤቱ የባሪያውን ሰንሰለት በመፍታት በነፃ እንዲሄድ ነገረው። በውድ ዋጋ የገዛውም የእርሱን ሥራ እንዲሰራለት ሳይሆን በነፃነት እንዲኖር መሆኑን አሳወቀው። ይህ አመፀኛ ባሪያ በድንጋጤ ቆመ። ለመጀመሪያ ጊዜ የነፃነትን አየር ተነፈሰ። ይህ ሰው ለምን እንዲህ እንዳደረገ ባያስተውልም የነፃነቱ ምክንያት ግን ገዢው እንደሆነ ተገነዘበ። ወዴት ይሄዳል ታዲያ? ከዚህ ሰው ጋር ለመኖር ወሰነ። ጉልበቱን ሳይሰስት ሊያገለግለው፣ በደስታ ሊሰራለት በጊዜ ያልተገደበ አገልግሎት ሊሰጠው ቃል ገባለት። መታዘዝ ነጻ የመውጣት ውጤት ነው። መታዘዝ የመዳን ፍሬ ነው። እግዚአብሔርን መታዘዝ እድል ነው
6 228
20
6.3 የሰንበት ዕረፍት.pdf
5 062