es
Feedback
የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

Ir al canal en Telegram

ይህ የደቀ መዝሙርነት ትምህርት ቤት መማርያ ክፍል ነው!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

El canal የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom (@aybcschool) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 238 suscriptores, ocupando la posición 12 401 en la categoría Educación y el puesto 2 087 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 238 suscriptores.

Según los últimos datos del 09 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -231, y en las últimas 24 horas de -3, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 32.32%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 7.93% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 249 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 288 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 20.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ይህ የደቀ መዝሙርነት ትምህርት ቤት መማርያ ክፍል ነው!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 10 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

16 238
Suscriptores
-324 horas
-557 días
-23130 días

Carga de datos en curso...

Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+9
en 1 canales
junio '26
+22
en 1 canales
Get PRO
mayo '26
+4
en 1 canales
Get PRO
abril '26
+45
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+6 491
en 5 canales
Get PRO
febrero '26
+18
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+3
en 0 canales
Get PRO
diciembre '25
+18
en 1 canales
Get PRO
noviembre '25
+5
en 1 canales
Get PRO
octubre '25
+6
en 1 canales
Get PRO
septiembre '25
+5
en 1 canales
Get PRO
agosto '25
+39
en 2 canales
Get PRO
julio '25
+2 131
en 2 canales
Get PRO
junio '25
+2 217
en 6 canales
Get PRO
mayo '25
+20
en 1 canales
Get PRO
abril '25
+46
en 0 canales
Get PRO
marzo '25
+27
en 0 canales
Get PRO
febrero '25
+23
en 0 canales
Get PRO
enero '25
+47
en 0 canales
Get PRO
diciembre '24
+51
en 0 canales
Get PRO
noviembre '24
+110
en 1 canales
Get PRO
octubre '24
+930
en 1 canales
Get PRO
septiembre '24
+251
en 3 canales
Get PRO
agosto '24
+116
en 0 canales
Get PRO
julio '24
+29
en 1 canales
Get PRO
junio '24
+39
en 0 canales
Get PRO
mayo '24
+44
en 0 canales
Get PRO
abril '24
+74
en 1 canales
Get PRO
marzo '24
+217
en 3 canales
Get PRO
febrero '24
+922
en 2 canales
Get PRO
enero '24
+2 708
en 6 canales
Get PRO
diciembre '23
+11
en 0 canales
Get PRO
noviembre '23
+19
en 0 canales
Get PRO
octubre '23
+24
en 0 canales
Get PRO
septiembre '23
+17
en 0 canales
Get PRO
agosto '23
+30
en 0 canales
Get PRO
julio '23
+85
en 0 canales
Get PRO
junio '23
+964
en 0 canales
Get PRO
mayo '23
+1 152
en 0 canales
Get PRO
abril '23
+26
en 0 canales
Get PRO
marzo '23
+19
en 0 canales
Get PRO
febrero '23
+18
en 0 canales
Get PRO
enero '23
+45
en 0 canales
Get PRO
diciembre '22
+26
en 0 canales
Get PRO
noviembre '22
+5 063
en 0 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
10 julio0
09 julio0
08 julio+1
07 julio+2
06 julio+5
05 julio0
04 julio0
03 julio0
02 julio0
01 julio+1
Publicaciones del Canal
2
9.1 ክርስቶስ በሰማያዊው ቤተ መቅደስ.pdf
1 840
3
9.1 ቤተ መቅደስ .pdf
1 824
4
ትምህርት 9:- ክርስቶስ ሊቀ ካህናችን ======================== ውድ ተማሪዎች: የክርስቶስን ምድራዊ ሕይወት: ሞት እና ትንሳኤን ከዚህ በፊት በስፋት ተምረናል። ባለፊት ሳምንታት በተማራችሁአቸው ትምህርቶች እንደተባረካችሁ ሙሉ እምነታችን ነው። አሳልፎ በመስጠት የኃጢአት ዋጋ የሆነውን ሞት በእኛ ፋንታ በመቅመሱ የእሱን ሕይወት ያጋራን ጌታችን የተመሰገነ ይሁን! በጸጋ የዳን ሰው በቅድስና ሕይወት እንዴት መኖር እንዳለበት፡ የእግዚአብሔርን ሕግጋት እንዲሁም አብዛኛው ሕዝብ ሳያውቅ የሚተላለፈውን የሰንበትን እረፍት አጥንተናል። በተጨማሪም ሰው ሲሞት ምን እንደሚሆን፤ ሙታን አሁን ያሉበትን ሁኔታ፤ ነፍስ አትሞትም የሚለው አስተምህሮ ትልቅ ስህተት እንደሆነ እና ከሰይጣን ማታለያ መጠንቀቅ እንዳለብን ባለፉት 2 ሳምንታት ተምረናል። በዚህ ሳምንት ደግሞ በሰማይ አዳኛችን የሚያደርገውን አገልግሎት እናጠናለን፡ ኢየሱስ ክርስቶስ በገዛ ደሙ በሰማይ ወደ ምትገኘው ቤተ መቅደስ ስለ እኛ ሊማልድ በአብ ፋት ቆሟል:: የምድራዊው ቤተ መቅደስ የሰምያዊው ጥላ በመሆኑ ተወግዷል:: የሰማዩ ቤተ መቅደስ ግን አሁንም ለሰዎች ደህንነት የሚሆነው የክርስቶስ ደም ኃጢአትን እየፋቀ ጸጋ እና ምሕረትን ለአማኞት እያዳረሰ ነው! በዚህ ሳምንት - በሰማይ ቤተ መቅደስ የሚደረገውን አገልግሎት እና የክርስቶስን ዳግም ምፃት እንዳስሳለን! መልካም ጥናት!
1 836
5
https://forms.gle/hzx9QhUWJT3XRuME7
2 101
6
https://forms.gle/NySsWaQ8Ms8RKdom9
6
7
https://forms.gle/BS3UfAcXVANYorYb7
1
8
https://forms.gle/BS3UfAcXVANYorYb7
1
9
ከአስተማሪው: ውድ ተማሪዎች: እንደምን ሰነበታችሁ? በዚህ ሳምንት የምንማረው ትምህርት እጅግ ጥልቅ ነው:: ነገር ግን ወተትን እንዲሁም ጠንካራ ምግብን እንድንመገብ የጌታ ፈቃዱ ነውና በመንፈሱ እየታገዝን በክፍት ልቦና እናጥናው:: እንባረክበታለን:: እናንተም በትጋትና በጸሎት እያጠናችሁ እውነተኛው ወደሆነው የእግዚአብሔር ቃል እውቀት እንደምትደርሱ እምነቴና ተስፋየ ነው:: ተባረኩ!! ========================= ከ20 አመት በፊት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቴን ስጀምር እኔም ከገጠሙኝ ለማስተዋል ጥልቅ ከሆኑ ትምህርቶች አንዱ ይህ ነው:: በሚገባ ሳስተውለው ለብዙ አደናጋሪ የሚመስሉ ሐሳቦችን ግልጽ አድርጎልኛል:: እጅግ ብዙ የሃይማኖት ድርጅቶች ሳያስቡትም ቢሆን እምነታቸውን የመሰረቱት ነፍስ አትሞትም: ሰው ሲሞት ጽድቅ ካለው ወደ ገነት: ኃጥዕ ከሆነ ደግሞ ወደ ገሃነም ይሄዳል ለዘላለም በቅጣት ይሰቃያል በሚል የተሳሳተ አስተምህሮ ነው:: ይህ አስተምህሮ ለብዙ ማሳሳቻዎች ራሳችንን እንድናጋልጥ ያደርገናል:: ይህ የስህተት አስተምህሮ ሰይጣን በኤድን ገነት "በእርግጥ አትሞቱም" በማለት ለሔዋን ከነገራት ውሸት የመነጨ ነው:: በዚህም የሚከተሉትን መሰረታዊ ነገሮችን ለማሳፋለስ አልሞ ነው:- 1. የእግዚአብሔር ፍቅር እግዚአብሔር ፍቅር ነው:: ለበደለኛውም ለጻድቁም ሁሉ ፍቅር ነው:: ጸሐይና ዝናብን ለሁሉ የሚሰጥ በጸጋ የተሞላ ነው:: ተስፋን የሰጠን እርሱ ነው:: ይህ የፍቅር አምላክ ቅን ፈራጅም ነው:: ያጠፋል ያድናልም:: ነገር ግን ፍጥረቶቹን በማሰቃየት ግን አይደሰትም:: በማይጠፋ እሳት ውስጥ ለዘላለም እያንገበገበ በስቃያቸው መደሰት እና መቅጣት የፍቅሩ ባህርይ አይደለም:: እንኳን በስቃይ ኃጥእ ሞት ደስ የማይሰኝ አምላክ ነው ያለን:: ( ሕዝ 18:23) እግዚአብሔርን ጨካኝና በዘላለም እሳት ፍጥረቱን የሚቀጣ ነው ብለን እንድናስብ የሰይጣን ፍላጎት ነው:: ከኃጢአት ካልተመለስን ለዘላለም እንሞታለን:: ካመንን ለዘላለም በሕይወት እንኖራለን:: ግልፅና ቀላል ነው:: የዘላለም ስቃይ አስተምህሮ ከእግዚአብሔር ፍቅር ጋር በቀጥታ ይጋጫል! እግዚአብሔር ትናንትም ዛሬም ነገም ለዘላለም ፍቅር ነው:: 2. የክርስቶስ ዳግም ምፃት ስንሞት ነፍሳችን ወደ ገነት ገብታ በደስታ የምትኖር ከሆነ የክርስቶስ ዳግም ምጻት ለምን አስፈለገ? ሄጄም ስፍራ ባዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተ ደግሞ እንድትሆኑ ሁለተኛ እመጣለሁ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ። የዮሐ 14:3 ስንሞት በመቃብር እናርፋለን:: እኛ ምንም አናውቅም:: ሕይወታችን በታማኙ በእግዚአብሔር እጅ ነው:: በዳግም ምጻቱ ጊዜ በጌታ አምነው ያረፉት የመለከቱን ድምጽ ሲሰሙ ይነሳሉ:: ጌታን በአየር ለመቀበል መቃብር ሁሉ ይከፈታል:: ወደ ሰማይ እንሄዳለን (1ኛ ተሰ 4) ጌታችን ግልጽ ነው:: ስትሞቱ ገነት ትመጡና ቦታ እሰጣችሁዋለሁ አላለም:: ቦታን አዘጋጅላችሁዋለሁ አብራችሁኝ እንድትሆኑ ተመልሼ እመጣለሁ እወስዳችሁዋለሁ ነው ያለን:: ስለዚህ ግሩም ተስፋ የጌታ ስም ይባረክ!! 3. ክርስቶስ ብቻ አማላጅነት ነፍስ አትሞትም የሚለው ትምህርት ቅዱሳን ለኃጢአት ምልጃና ልመና ያቀርቡልናል (ያማልዱናል) የሚለውን የስህተት ትምህርት ወልዷል:: ቅዱሳን ቢሞቱን በገነት ስለሚኖሩ ሊያማልዱን ይችላሉ የሚለው ትምህርት ከዚህ የስህተት ትምህርት የመነጨ ስህተት ነው:: በተለየ መነጠቅ ( ኤልያስና ሔኖክ) እንዲሁም ትንሳኤ ( ሙሴ) በሰማይ ያሉ ቢሆኑም ሌሎች ቅዱሳን ግን በመቃብር ትንሳኤን የሚጠብቁ ናቸው:: ሙታን ስለሆኑ እንዳች አያውቁም ሊያማልዱን አይችሉም:: ብቸኛውና በአብ ፊት ለኃጢአታችን የሚማልደው ጠበቃችን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው:: ሌሎቹ ሙታን ናቸው ምንም አያውቁም!! 4. ሙታን አንዳች አያውቁም (መክ 9:5) ብዙ ሰዎች በምድር እያሉ ከሞት ተነስተዋል:: አላዛር ትልቁ ምሳሌ ነው:: ነገር ግን ከሞት ከተነሱ በሁዋላ ስለ ገነት ሲያወሩ አልተጻፈም:: ነፍሳቸው ገነት ሄዳ ቢሆን ኖሮ ስለውበቱ: ስለድምቀቱ ያዩትን ባወሩ ነበር:: ነገር ግን እንቅልፍ በሚመስል የሞት ጸጥታና እረፍት ውስጥ ስለነበሩ ስለሰማይ ያሉት ነገር የለም:: በዚህ ዘመን ሙታንን ማነጋገር ይቻላል የሚል አደገኛ ትምህርት እየመጣ ነው:: በቅርቡ በየቤተክርስትያኑ በሐሰተኛ ነብያት አማካኝነት ተስፋፍቶ የሞተውን አባት እናት ወንድም እህት አናግሩ የምትባሉበት ጊዜ ይመጣል:: እኔ በምኖርበት አገር በጣም ተስፋፍቷል:: ይህ የሰይጣን አደገኛ ማሳሳቻ ስለሆነ ተጠንቀቁ :: አስታውሱ ሙታን አንዳች አያውቁም:: ሰይጣም የአባትና የእናትን ድምፅ በማስመሰል ሊያሳሳችሁና ገደል ሊከታችሁ ይሻል:: መልካም ጥናት!!
2 672
10
ውድ ተማሪዎች: "እውነት እውነት እልሃለሁ ዛሬ በገነት ከእኔ ጋራ ትሆናለህ" ይህ ጥቅስ በመጠቀም ብዙዎች ጌታ እንዲሁም ሌባው ሲሞቱ በዚያው ቀን በገነት ነፍሳቸው ሄዳለች ይላሉ:: 1. "ዛሬ" የሚለውን ቃል በoriginal አጠቃቀሙ ዛሬ በገነት ትሆናለህ ለማለት ሳይሆን "እውነት እውነት እልሃለሁ ዛሬ" የተስፋውን እርግጠኝነት ለመግለጥ ጥቅም ላይ የዋለ ነው:: ምክንያቱን አርብ ቀን ጌታችን ከሞተ በሁዋላ ወደ ሰማይ አልወጣም:: በትንሳኤ ማለት በደስታ ልታቅፈው የተጠጋችውን ማርያምን ወደ ሰማይ እንዳልወጣ በግልጥ እንዲህ አላት:- ኢየሱስም፦ ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ፦ እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ፡ ብለሽ ንገሪአቸው፡ አላት። የዮሐንስ ወንጌል 20:17
2 342
11
8.7 የሚጣረሱ ጥቅሶች ?.pdf
4 819
12
8.6 የገሃነም እሳቶች .pdf
4 569
13
8.5 ገሃነም ምንድነው?.pdf
4 307
14
8.4 ሙታን ሊያነጋግሩን ይችላሉን ?.pdf
6 173
15
8.3 ሙታን የት ናቸው? .pdf
6 086
16
8.1 ሞትና ትንሳኤ.pdf
5 708
17
8.1 ሕያው ነፍስ ማለት ምን ማለት ነው?.pdf
5 552
18
ትምህርት 8- ነፍስ : ሞት: ገሃነም ======================== ውድ ተማሪዎች: እንደምን ሰነበታችሁ? መልካም ሰንበት እንዳሳለፋችሁ ተስፋ አለን! እስካሁን ድረስ ጥሩ ጥሩ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርቶችን ተምረናል:: ለምታደርጉት ተሳትፎ እግዚአብሔር ይባርካችሁ! 👉🏽በዚህ ሳምንት ስለ ነፍስ: ሞት እና ገሃነም በጥልቀት እናጠናለን!! ይህ ትምህርት ለ2 ሳምንታት ይቆያል!! =====••=======••======== በዚህ ትምህርት - ነፍስ ማለት ምን ማለት ነው? - ሰው ሲሞት ምን ይሆናል? - ገሃነም ምንድነው? - የፍቅር አምላክ በውኑ ኃጢአተኞችን ለዘላለም በእሳት በማሰቃየት ይደሰታል? - ሰው ሲሞት "በጌታ እቅፍ አብሮ እየኖረ ነው" የሚባለው አባባል መጽሐፍ ቅዱስ መሰረት አለው? እነዚህን እና መሰል ጥያቄዎችን በጥልቀት እንዳስሳለን!! በጸሎትና በተከፈተ ልብ ትመረምሩ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ ይብዛላችሁ!! ጥያቄዎቻችሁን በውስጥ መስመር ልኩልን! ተባረኩ!!
5 415
19
https://forms.gle/fzEessy83PzsqHXS8
4 801
20
ሐሰተኛ ነብያት እና የመጨረሻው ዘመን ======================== ነብይነት በጣም የተለየ ጥሪ ነው:: መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስማቸው የተጠቀሱትን የአብዛኞቹን ነብያት አገልግሎት ስናጠና እግዚአብሔር እንዴት በግልፅ እንደመረጣቸው እንጂ በራሳቸው ወይስ በሰዎች ያገኙት ሹመት ወይም ማዕረግ አለመሆኑን እንረዳለን:: የተለየ አገልግሎት ስለሆነ የተለየ ጥሪ ያስፈልገዋል:: የኢሳይያስን: የኤርምያስን: የዳንኤን: የመጥምቁ ዮሐንስን ሕይወት ማጥናት ለዚህ በቂ ነው:: እውነትን በየዘመናቸው ለማስተዋል ዋጋ የከፈሉ: በመከራ ማዕበል ለእውነት ጸንተው የቆሙ እንዲሁም ዘመን ተሻጋሪ የሆኑ ትንቢቶችን እና መንፈሳዊ በረከቶችን ጥለው ያለፉ ነብያት ናቸው:: በዘመናችን በተለይ በኢትዮጵያ ባለፉት 10 አመታት ብዙ ሽህ ነብይ ነን የሚሉ ሰዎች ፈልተዋል:: እነዚህ ግለሰቦች የእግዚአብሔርን ትእዛዛት በግልፅ እየሻሩ: በተንደላቀቀ ሕይወት እየኖሩ: ሕዝቡን በትንቢትና በፈውስ ስም እየበዘበዙ ይኖራሉ:: ተማሪዎቻችን: ከእነዚህ አይነት ሐሰተኛ ነብያት እና አስተምህሮዎቻቸው ትጠበቁ ዘንድ የእውነተኛ ነብይ መስፈርቶች ምን ምን እንደሆኑ በጥንቃቄ ታጠኑ ዘንድ እንጋብዛለን:: በመጨረሻው ዘመን ሰይጣን የአለምን ሕዝብ በተሳሳት ትምህርት ውስጥ ጠፍሮ ለመያዝ እጅግ ብዙ ሐሰተኛ ነብያትን ያስነሳል:: እነዚህ የሰይጣን መልእክተኞች ደግሞ ድንቅና ታምርን ማድረግ የሚችሉበትን ኃይል ይሰጣቸዋል:: በክርስትና ስም የሚድረጉትን እነዚህ ታምራት የሰዎቹን የሐሰት ትምህርት እና የረከሰ ሕይወት ይደብቃሉ:: እንጠንቀቅ!! ዮሐንስ በራእይ በመጨረሻው ዘመን ይህን የሰይጣን እኩይ ተግባር ሲገልጥ እንዲህ በማለት ነበር: "ከዘንዶውም አፍና ከአውሬው አፍ ከሐሰተኛውም ነቢይ አፍ ጓጕንቸሮች የሚመስሉ ሦስት ርኵሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ:: ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸውና፥ በታላቁም ሁሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቱአቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገሥታት ይወጣሉ።" ራእይ 16:13-14 ከዚህ ምልክትን እያደረገ ከሚመጣው የአጋንንት መንጋ: ከእግዚአብሔር እውነት አርቆን ወደ ሰይጣን የጦር ሰፈር ከሚወስድ ማሳሳቻ እግዚአብሔር ይጠብቀን!! ተባረኩ!!
6 437