ar
Feedback
የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ የደቀ መዝሙርነት ትምህርት ቤት መማርያ ክፍል ነው!

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom

تُعد قناة የደቀ መዝሙርነት ት/ቤት - Classroom (@aybcschool) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 16 242 مشتركاً، محتلاً المرتبة 12 410 في فئة التعليم والمرتبة 2 086 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 16 242 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 08 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -233، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -9، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 32.61‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 7.93‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 297 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 288 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 25.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ይህ የደቀ መዝሙርነት ትምህርት ቤት መማርያ ክፍል ነው!

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 09 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة التعليم.

16 242
المشتركون
-924 ساعات
-547 أيام
-23330 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
يوليو '26
يوليو '26
+9
في 1 قنوات
يونيو '26
+22
في 1 قنوات
Get PRO
مايو '26
+4
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+45
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '26
+6 491
في 5 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+18
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+3
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+18
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+5
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+6
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+5
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+39
في 2 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+2 131
في 2 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+2 217
في 6 قنوات
Get PRO
مايو '25
+20
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+46
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+27
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+23
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+47
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+51
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+110
في 1 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+930
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+251
في 3 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+116
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+29
في 1 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+39
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '24
+44
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+74
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '24
+217
في 3 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+922
في 2 قنوات
Get PRO
يناير '24
+2 708
في 6 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+11
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+19
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+24
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+17
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+30
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+85
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '23
+964
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '23
+1 152
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '23
+26
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '23
+19
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '23
+18
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '23
+45
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '22
+26
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '22
+5 063
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
09 يوليو0
08 يوليو+1
07 يوليو+2
06 يوليو+5
05 يوليو0
04 يوليو0
03 يوليو0
02 يوليو0
01 يوليو+1
منشورات القناة
9.1 ክርስቶስ በሰማያዊው ቤተ መቅደስ.pdf6.52 KB

2
9.1 ቤተ መቅደስ .pdf
1 673
3
ትምህርት 9:- ክርስቶስ ሊቀ ካህናችን ======================== ውድ ተማሪዎች: የክርስቶስን ምድራዊ ሕይወት: ሞት እና ትንሳኤን ከዚህ በፊት በስፋት ተምረናል። ባለፊት ሳምንታት በተማራችሁአቸው ትምህርቶች እንደተባረካችሁ ሙሉ እምነታችን ነው። አሳልፎ በመስጠት የኃጢአት ዋጋ የሆነውን ሞት በእኛ ፋንታ በመቅመሱ የእሱን ሕይወት ያጋራን ጌታችን የተመሰገነ ይሁን! በጸጋ የዳን ሰው በቅድስና ሕይወት እንዴት መኖር እንዳለበት፡ የእግዚአብሔርን ሕግጋት እንዲሁም አብዛኛው ሕዝብ ሳያውቅ የሚተላለፈውን የሰንበትን እረፍት አጥንተናል። በተጨማሪም ሰው ሲሞት ምን እንደሚሆን፤ ሙታን አሁን ያሉበትን ሁኔታ፤ ነፍስ አትሞትም የሚለው አስተምህሮ ትልቅ ስህተት እንደሆነ እና ከሰይጣን ማታለያ መጠንቀቅ እንዳለብን ባለፉት 2 ሳምንታት ተምረናል። በዚህ ሳምንት ደግሞ በሰማይ አዳኛችን የሚያደርገውን አገልግሎት እናጠናለን፡ ኢየሱስ ክርስቶስ በገዛ ደሙ በሰማይ ወደ ምትገኘው ቤተ መቅደስ ስለ እኛ ሊማልድ በአብ ፋት ቆሟል:: የምድራዊው ቤተ መቅደስ የሰምያዊው ጥላ በመሆኑ ተወግዷል:: የሰማዩ ቤተ መቅደስ ግን አሁንም ለሰዎች ደህንነት የሚሆነው የክርስቶስ ደም ኃጢአትን እየፋቀ ጸጋ እና ምሕረትን ለአማኞት እያዳረሰ ነው! በዚህ ሳምንት - በሰማይ ቤተ መቅደስ የሚደረገውን አገልግሎት እና የክርስቶስን ዳግም ምፃት እንዳስሳለን! መልካም ጥናት!
1 683
4
https://forms.gle/hzx9QhUWJT3XRuME7
1 909
5
https://forms.gle/NySsWaQ8Ms8RKdom9
6
6
https://forms.gle/BS3UfAcXVANYorYb7
1
7
https://forms.gle/BS3UfAcXVANYorYb7
1
8
ከአስተማሪው: ውድ ተማሪዎች: እንደምን ሰነበታችሁ? በዚህ ሳምንት የምንማረው ትምህርት እጅግ ጥልቅ ነው:: ነገር ግን ወተትን እንዲሁም ጠንካራ ምግብን እንድንመገብ የጌታ ፈቃዱ ነውና በመንፈሱ እየታገዝን በክፍት ልቦና እናጥናው:: እንባረክበታለን:: እናንተም በትጋትና በጸሎት እያጠናችሁ እውነተኛው ወደሆነው የእግዚአብሔር ቃል እውቀት እንደምትደርሱ እምነቴና ተስፋየ ነው:: ተባረኩ!! ========================= ከ20 አመት በፊት የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናቴን ስጀምር እኔም ከገጠሙኝ ለማስተዋል ጥልቅ ከሆኑ ትምህርቶች አንዱ ይህ ነው:: በሚገባ ሳስተውለው ለብዙ አደናጋሪ የሚመስሉ ሐሳቦችን ግልጽ አድርጎልኛል:: እጅግ ብዙ የሃይማኖት ድርጅቶች ሳያስቡትም ቢሆን እምነታቸውን የመሰረቱት ነፍስ አትሞትም: ሰው ሲሞት ጽድቅ ካለው ወደ ገነት: ኃጥዕ ከሆነ ደግሞ ወደ ገሃነም ይሄዳል ለዘላለም በቅጣት ይሰቃያል በሚል የተሳሳተ አስተምህሮ ነው:: ይህ አስተምህሮ ለብዙ ማሳሳቻዎች ራሳችንን እንድናጋልጥ ያደርገናል:: ይህ የስህተት አስተምህሮ ሰይጣን በኤድን ገነት "በእርግጥ አትሞቱም" በማለት ለሔዋን ከነገራት ውሸት የመነጨ ነው:: በዚህም የሚከተሉትን መሰረታዊ ነገሮችን ለማሳፋለስ አልሞ ነው:- 1. የእግዚአብሔር ፍቅር እግዚአብሔር ፍቅር ነው:: ለበደለኛውም ለጻድቁም ሁሉ ፍቅር ነው:: ጸሐይና ዝናብን ለሁሉ የሚሰጥ በጸጋ የተሞላ ነው:: ተስፋን የሰጠን እርሱ ነው:: ይህ የፍቅር አምላክ ቅን ፈራጅም ነው:: ያጠፋል ያድናልም:: ነገር ግን ፍጥረቶቹን በማሰቃየት ግን አይደሰትም:: በማይጠፋ እሳት ውስጥ ለዘላለም እያንገበገበ በስቃያቸው መደሰት እና መቅጣት የፍቅሩ ባህርይ አይደለም:: እንኳን በስቃይ ኃጥእ ሞት ደስ የማይሰኝ አምላክ ነው ያለን:: ( ሕዝ 18:23) እግዚአብሔርን ጨካኝና በዘላለም እሳት ፍጥረቱን የሚቀጣ ነው ብለን እንድናስብ የሰይጣን ፍላጎት ነው:: ከኃጢአት ካልተመለስን ለዘላለም እንሞታለን:: ካመንን ለዘላለም በሕይወት እንኖራለን:: ግልፅና ቀላል ነው:: የዘላለም ስቃይ አስተምህሮ ከእግዚአብሔር ፍቅር ጋር በቀጥታ ይጋጫል! እግዚአብሔር ትናንትም ዛሬም ነገም ለዘላለም ፍቅር ነው:: 2. የክርስቶስ ዳግም ምፃት ስንሞት ነፍሳችን ወደ ገነት ገብታ በደስታ የምትኖር ከሆነ የክርስቶስ ዳግም ምጻት ለምን አስፈለገ? ሄጄም ስፍራ ባዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተ ደግሞ እንድትሆኑ ሁለተኛ እመጣለሁ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ። የዮሐ 14:3 ስንሞት በመቃብር እናርፋለን:: እኛ ምንም አናውቅም:: ሕይወታችን በታማኙ በእግዚአብሔር እጅ ነው:: በዳግም ምጻቱ ጊዜ በጌታ አምነው ያረፉት የመለከቱን ድምጽ ሲሰሙ ይነሳሉ:: ጌታን በአየር ለመቀበል መቃብር ሁሉ ይከፈታል:: ወደ ሰማይ እንሄዳለን (1ኛ ተሰ 4) ጌታችን ግልጽ ነው:: ስትሞቱ ገነት ትመጡና ቦታ እሰጣችሁዋለሁ አላለም:: ቦታን አዘጋጅላችሁዋለሁ አብራችሁኝ እንድትሆኑ ተመልሼ እመጣለሁ እወስዳችሁዋለሁ ነው ያለን:: ስለዚህ ግሩም ተስፋ የጌታ ስም ይባረክ!! 3. ክርስቶስ ብቻ አማላጅነት ነፍስ አትሞትም የሚለው ትምህርት ቅዱሳን ለኃጢአት ምልጃና ልመና ያቀርቡልናል (ያማልዱናል) የሚለውን የስህተት ትምህርት ወልዷል:: ቅዱሳን ቢሞቱን በገነት ስለሚኖሩ ሊያማልዱን ይችላሉ የሚለው ትምህርት ከዚህ የስህተት ትምህርት የመነጨ ስህተት ነው:: በተለየ መነጠቅ ( ኤልያስና ሔኖክ) እንዲሁም ትንሳኤ ( ሙሴ) በሰማይ ያሉ ቢሆኑም ሌሎች ቅዱሳን ግን በመቃብር ትንሳኤን የሚጠብቁ ናቸው:: ሙታን ስለሆኑ እንዳች አያውቁም ሊያማልዱን አይችሉም:: ብቸኛውና በአብ ፊት ለኃጢአታችን የሚማልደው ጠበቃችን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው:: ሌሎቹ ሙታን ናቸው ምንም አያውቁም!! 4. ሙታን አንዳች አያውቁም (መክ 9:5) ብዙ ሰዎች በምድር እያሉ ከሞት ተነስተዋል:: አላዛር ትልቁ ምሳሌ ነው:: ነገር ግን ከሞት ከተነሱ በሁዋላ ስለ ገነት ሲያወሩ አልተጻፈም:: ነፍሳቸው ገነት ሄዳ ቢሆን ኖሮ ስለውበቱ: ስለድምቀቱ ያዩትን ባወሩ ነበር:: ነገር ግን እንቅልፍ በሚመስል የሞት ጸጥታና እረፍት ውስጥ ስለነበሩ ስለሰማይ ያሉት ነገር የለም:: በዚህ ዘመን ሙታንን ማነጋገር ይቻላል የሚል አደገኛ ትምህርት እየመጣ ነው:: በቅርቡ በየቤተክርስትያኑ በሐሰተኛ ነብያት አማካኝነት ተስፋፍቶ የሞተውን አባት እናት ወንድም እህት አናግሩ የምትባሉበት ጊዜ ይመጣል:: እኔ በምኖርበት አገር በጣም ተስፋፍቷል:: ይህ የሰይጣን አደገኛ ማሳሳቻ ስለሆነ ተጠንቀቁ :: አስታውሱ ሙታን አንዳች አያውቁም:: ሰይጣም የአባትና የእናትን ድምፅ በማስመሰል ሊያሳሳችሁና ገደል ሊከታችሁ ይሻል:: መልካም ጥናት!!
2 545
9
ውድ ተማሪዎች: "እውነት እውነት እልሃለሁ ዛሬ በገነት ከእኔ ጋራ ትሆናለህ" ይህ ጥቅስ በመጠቀም ብዙዎች ጌታ እንዲሁም ሌባው ሲሞቱ በዚያው ቀን በገነት ነፍሳቸው ሄዳለች ይላሉ:: 1. "ዛሬ" የሚለውን ቃል በoriginal አጠቃቀሙ ዛሬ በገነት ትሆናለህ ለማለት ሳይሆን "እውነት እውነት እልሃለሁ ዛሬ" የተስፋውን እርግጠኝነት ለመግለጥ ጥቅም ላይ የዋለ ነው:: ምክንያቱን አርብ ቀን ጌታችን ከሞተ በሁዋላ ወደ ሰማይ አልወጣም:: በትንሳኤ ማለት በደስታ ልታቅፈው የተጠጋችውን ማርያምን ወደ ሰማይ እንዳልወጣ በግልጥ እንዲህ አላት:- ኢየሱስም፦ ገና ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ፤ ነገር ግን ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ፦ እኔ ወደ አባቴና ወደ አባታችሁ ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ ዓርጋለሁ፡ ብለሽ ንገሪአቸው፡ አላት። የዮሐንስ ወንጌል 20:17
2 268
10
8.7 የሚጣረሱ ጥቅሶች ?.pdf
4 752
11
8.6 የገሃነም እሳቶች .pdf
4 516
12
8.5 ገሃነም ምንድነው?.pdf
4 259
13
8.4 ሙታን ሊያነጋግሩን ይችላሉን ?.pdf
6 109
14
8.3 ሙታን የት ናቸው? .pdf
6 023
15
8.1 ሞትና ትንሳኤ.pdf
5 646
16
8.1 ሕያው ነፍስ ማለት ምን ማለት ነው?.pdf
5 502
17
ትምህርት 8- ነፍስ : ሞት: ገሃነም ======================== ውድ ተማሪዎች: እንደምን ሰነበታችሁ? መልካም ሰንበት እንዳሳለፋችሁ ተስፋ አለን! እስካሁን ድረስ ጥሩ ጥሩ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርቶችን ተምረናል:: ለምታደርጉት ተሳትፎ እግዚአብሔር ይባርካችሁ! 👉🏽በዚህ ሳምንት ስለ ነፍስ: ሞት እና ገሃነም በጥልቀት እናጠናለን!! ይህ ትምህርት ለ2 ሳምንታት ይቆያል!! =====••=======••======== በዚህ ትምህርት - ነፍስ ማለት ምን ማለት ነው? - ሰው ሲሞት ምን ይሆናል? - ገሃነም ምንድነው? - የፍቅር አምላክ በውኑ ኃጢአተኞችን ለዘላለም በእሳት በማሰቃየት ይደሰታል? - ሰው ሲሞት "በጌታ እቅፍ አብሮ እየኖረ ነው" የሚባለው አባባል መጽሐፍ ቅዱስ መሰረት አለው? እነዚህን እና መሰል ጥያቄዎችን በጥልቀት እንዳስሳለን!! በጸሎትና በተከፈተ ልብ ትመረምሩ ዘንድ መንፈስ ቅዱስ ይብዛላችሁ!! ጥያቄዎቻችሁን በውስጥ መስመር ልኩልን! ተባረኩ!!
5 364
18
https://forms.gle/fzEessy83PzsqHXS8
4 765
19
ሐሰተኛ ነብያት እና የመጨረሻው ዘመን ======================== ነብይነት በጣም የተለየ ጥሪ ነው:: መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስማቸው የተጠቀሱትን የአብዛኞቹን ነብያት አገልግሎት ስናጠና እግዚአብሔር እንዴት በግልፅ እንደመረጣቸው እንጂ በራሳቸው ወይስ በሰዎች ያገኙት ሹመት ወይም ማዕረግ አለመሆኑን እንረዳለን:: የተለየ አገልግሎት ስለሆነ የተለየ ጥሪ ያስፈልገዋል:: የኢሳይያስን: የኤርምያስን: የዳንኤን: የመጥምቁ ዮሐንስን ሕይወት ማጥናት ለዚህ በቂ ነው:: እውነትን በየዘመናቸው ለማስተዋል ዋጋ የከፈሉ: በመከራ ማዕበል ለእውነት ጸንተው የቆሙ እንዲሁም ዘመን ተሻጋሪ የሆኑ ትንቢቶችን እና መንፈሳዊ በረከቶችን ጥለው ያለፉ ነብያት ናቸው:: በዘመናችን በተለይ በኢትዮጵያ ባለፉት 10 አመታት ብዙ ሽህ ነብይ ነን የሚሉ ሰዎች ፈልተዋል:: እነዚህ ግለሰቦች የእግዚአብሔርን ትእዛዛት በግልፅ እየሻሩ: በተንደላቀቀ ሕይወት እየኖሩ: ሕዝቡን በትንቢትና በፈውስ ስም እየበዘበዙ ይኖራሉ:: ተማሪዎቻችን: ከእነዚህ አይነት ሐሰተኛ ነብያት እና አስተምህሮዎቻቸው ትጠበቁ ዘንድ የእውነተኛ ነብይ መስፈርቶች ምን ምን እንደሆኑ በጥንቃቄ ታጠኑ ዘንድ እንጋብዛለን:: በመጨረሻው ዘመን ሰይጣን የአለምን ሕዝብ በተሳሳት ትምህርት ውስጥ ጠፍሮ ለመያዝ እጅግ ብዙ ሐሰተኛ ነብያትን ያስነሳል:: እነዚህ የሰይጣን መልእክተኞች ደግሞ ድንቅና ታምርን ማድረግ የሚችሉበትን ኃይል ይሰጣቸዋል:: በክርስትና ስም የሚድረጉትን እነዚህ ታምራት የሰዎቹን የሐሰት ትምህርት እና የረከሰ ሕይወት ይደብቃሉ:: እንጠንቀቅ!! ዮሐንስ በራእይ በመጨረሻው ዘመን ይህን የሰይጣን እኩይ ተግባር ሲገልጥ እንዲህ በማለት ነበር: "ከዘንዶውም አፍና ከአውሬው አፍ ከሐሰተኛውም ነቢይ አፍ ጓጕንቸሮች የሚመስሉ ሦስት ርኵሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ:: ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸውና፥ በታላቁም ሁሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቱአቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገሥታት ይወጣሉ።" ራእይ 16:13-14 ከዚህ ምልክትን እያደረገ ከሚመጣው የአጋንንት መንጋ: ከእግዚአብሔር እውነት አርቆን ወደ ሰይጣን የጦር ሰፈር ከሚወስድ ማሳሳቻ እግዚአብሔር ይጠብቀን!! ተባረኩ!!
6 365
20
7_5_በልሳን_መናገር_ትርጉምና_አጠቃቀሙ.pdf
5 209