fa
Feedback
𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑

𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑

رفتن به کانال در Telegram

🅲𝖔𝖓𝖙𝖆𝖈𝖙 @Debol_Che 🅼𝖊𝖉𝖎𝖈𝖎𝖓𝖊'𝖘 🅲𝖗𝖊𝖆𝖙𝖎𝖛𝖎𝖙𝖞 & 🅻𝖊𝖆𝖉𝖊𝖗𝖘𝖍𝖎𝖕 🅷𝖚𝖇! . 🅳𝖊𝖇𝖔𝖑="ደቦል"=የአንበሳ ግልገል=የሚያድጉ ስራዎች እና ምልከታዎች በሐኪሞች... . የፈጠራ ስራዎችን እናበረታታለን!

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام 𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑

کانال 𝖉𝖗. 𝖉𝖊𝖇𝖔𝖑 (@debolteam) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 18 737 مشترک است و جایگاه 1 234 را در دسته پزشکی و رتبه 1 845 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 18 737 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 14 سپتامبر, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 72 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 2 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 45.61% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 20.18% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 8 546 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 3 781 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 134 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
🅲𝖔𝖓𝖙𝖆𝖈𝖙 @Debol_Che 🅼𝖊𝖉𝖎𝖈𝖎𝖓𝖊'𝖘 🅲𝖗𝖊𝖆𝖙𝖎𝖛𝖎𝖙𝖞 & 🅻𝖊𝖆𝖉𝖊𝖗𝖘𝖍𝖎𝖕 🅷𝖚𝖇! . 🅳𝖊𝖇𝖔𝖑="ደቦል"=የአንበሳ ግልገል=የሚያድጉ ስራዎች እና ምልከታዎች በሐኪሞች... . የፈጠራ ስራዎችን እናበረታታለን!

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 15 سپتامبر, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته پزشکی تبدیل کرده‌اند.

18 737
مشترکین
+224 ساعت
+487 روز
+7230 روز
آرشیو پست ها
Repost from Meseret Media
#የምርመራዘገባ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ የሰራተኞች ቅጥር በባለስልጣናት በሚፃፍ የድጋፍ ደብዳቤ እና ከ50 ሺህ ብር ጀምሮ በሚሰጥ ጉቦ መሆኑ ስጋት ፈጠረ "ከሁሉም በላይ አስገራሚው እና አሳዛኙ ድርጊት የተፈጸመው በ NICU/PICU (የጨቅላ ህጻናት እና የህጻናት ጽኑ ህክምና ክፍል) የቅጥር ሂደት ላይ ነው...  የጽሁፍ ፈተና እንኳን ሳይወስዱ ለቃል ፈተና ተመርጠዋል ተብሎ በጤና ቢሮው የተወጣው የስም ዝርዝር በአብዛኛው በእውነተኛው አለም የሌሉ፣ በሀሰት የተፈጠሩ የሰዎች ስሞች ናቸው" ተጨማሪ ያንብቡ: https://www.meseretmedia.org/p/50-331

💠 TenaStudy app Your Ultimate Companion for ERMP Exams! 💻📱 Android + Windows — Study on your phone or PC, with offline acc
+5
💠 TenaStudy app Your Ultimate Companion for ERMP Exams! 💻📱 Android + Windows — Study on your phone or PC, with offline access on both. 🎯 ERMP 2018–2025 — Practice ERMP questions with detailed answers and explanations. 🧠 Advanced Mode — Access 5,000+ USMLE questions for broader and deeper practice. 📚 Medical Ethics Course — Organized study notes plus 200 additional practice questions. 📝 Take Notes — Write and save your own notes while studying. 🔖 Bookmarks — Save important questions and easily return to them later. Download the app here👇 ➡️ TenaStudy for android ➡️ TenaStudy for Windows PC https://t.me/TenaStudy

💠 TenaStudy app Your Ultimate Companion for ERMP Exams! 💻📱 Android + Windows — Study on your phone or PC, with offline acc
+5
💠 TenaStudy app Your Ultimate Companion for ERMP Exams! 💻📱 Android + Windows — Study on your phone or PC, with offline access on both. 🎯 ERMP 2018–2025 — Practice ERMP questions with detailed answers and explanations. 🧠 Advanced Mode — Access 5,000+ USMLE questions for broader and deeper practice. 📚 Medical Ethics Course — Organized study notes plus 200 additional practice questions. 📝 Take Notes — Write and save your own notes while studying. 🔖 Bookmarks — Save important questions and easily return to them later. Download the app here👇 ➡️ TenaStudy for android ➡️ TenaStudy for Windows PC https://t.me/TenaStudy

እስኪ ባትተዎወቁም ይሄ Channel ቤተሰብ አርጎችኃል። 2018 አብረን ብዙ አሳልፈናል። በ Comment section መልካም ምኞታችሁን ተገላለጡ ፣ በአካል ሳንተዎወቅ ቤተሰብ የሆን ብዙ አለንና! @debolteam

ልጁም በተደጋጋሚ ከአቅሜ በላይ ሆኗል ስላለ Telegram Username አንስተናል። ከይቅርታ ጋር! @debolteam

ከሀገር ወጣሁ ያለ ልጁ (አሸናፊ) ፣ እኔ ምን ቤት ነኝ ይሄ ሁሉ Text! በጣም ነው እንዴ የመረራችሁ 🤭 አዲሱ የጤና ቢሮ ስምሪት ደሞ ተመችቷችኃል አሉ! ለማንኛውም እንኳን አደረሳችሁ። 2019
+2
ከሀገር ወጣሁ ያለ ልጁ (አሸናፊ) ፣ እኔ ምን ቤት ነኝ ይሄ ሁሉ Text! በጣም ነው እንዴ የመረራችሁ 🤭 አዲሱ የጤና ቢሮ ስምሪት ደሞ ተመችቷችኃል አሉ! ለማንኛውም እንኳን አደረሳችሁ። 2019 መልካም መልካሙን የምንሰማበት ያድርግልን! አይዟችሁ በርቱ! @debolteam

"አስገድልሃለሁ" አሉኝ! እኔም ሀገሬን ትቼ ተሰደድኩኝ! ነገሩ እንዲህ ነው። ባለፈው ዓመት በነበረው የጤና ባለሙያዎች የጥቅማጥቅም ጉዳይ ጋር በተያያዘ የሥራ ማቆም አድማ ድረስ መደረጉ ይታወሳል። ከ
"አስገድልሃለሁ" አሉኝ! እኔም ሀገሬን ትቼ ተሰደድኩኝ! ነገሩ እንዲህ ነው። ባለፈው ዓመት በነበረው የጤና ባለሙያዎች የጥቅማጥቅም ጉዳይ ጋር በተያያዘ የሥራ ማቆም አድማ ድረስ መደረጉ ይታወሳል። ከዚያ ጋር በተያያዘ እኔ በምሠራበት ሆስፒታል ውስጥ ያሉ የነርሲንግ ስኩል ማትሮን እና ዳይሬክተር የሆኑ አመራሮች ስሜን ለፖሊስ አሳልፈው በመስጠት ቀድሞ የነበረ ሴራቸውን አጠናከሩ፡፡ ከአንድ ጓደኛዬ ጋር ሆኜ ለሦስት ቀናት ታሰርኩ። ለመጀመሪያ ጌዜ ፖሊስ ጣቢያን ያየሁበት የዚህን ጊዜ ነበር፡፡ በመጨረሻም የፖሊስ ኃላፊው ከእነሱ ጋር ሆኖ ያሉኝን ልንገራችሁ። በጣም አስፈራሩኝ፡ ከዛ ውስጥ ግን የማልረሳው ነገር "አስገድልሀለሁ!" ያሉኝን ነው። አሰብኩት የ ህግ ስርዓቱን 🤔 ፡ እኔም በጊዜው ከዛ አይቸው ከማላውቀው ጨለማ ቤት መውጣት ስለፈለኩኝ፡ ብናገርም ምንም መፍትሔ እንደማይኖረው ስላመንኩኝ: አሜን አሜን ብዬ ወጣሁ:: አንድ አማራጭ ያልኩት ስደትን አሰብኩት። ፈጣሪም አገዘኝ። የእነሱን ፊት ከማየት ስደትን መረጥኩ ። ኢትዮጵያ ውስጥ ጤና ባለሙያ ላይ በየጊዜው የሚደርሰው ጫና ከጊዜ ወደ ጊዜ ጨምሯል፡፡ ምንም እንኳ ጥያቂያችንን ባይመልሱልንም፡ ሰላማዊ በሆነ መንገድ ማስተናገድ ግን ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነበር፡፡ በዚህ አጋጣሚ፣ ማንኛውም የጤና ባለሙያ የተሻለ አማራጭ የሚያገኝበትን ሁኔታ ለማማከር ዝግጁ ነኝ። Ashenafi E. *** RN, USA 🇺🇸 RN

🩺 For Doctors & Healthcare Professionals Are you a doctor? Join HakimInfo and make it easier for patients to find you. Creat
🩺 For Doctors & Healthcare Professionals Are you a doctor? Join HakimInfo and make it easier for patients to find you. Create your professional profile and help people discover trusted doctors and healthcare services across Ethiopia. 🔎 Looking for Healthcare Information? Need to find a hospital, diagnostic center, pharmacy, doctor, or medical service? HakimInfo makes it easy to find the healthcare information you need—all in one place. 👉 Visit: hakiminfo.com Find healthcare. Find verified professionals. Find it on HakimInfo.

If your hospital needs a surgeon’s license, please DM us. @debolteam

ከመስከረም እስከ መስከረም! የ 2018 - የ MAC 🇪🇹 ጉዞ @debolteam

እስኪ ቪዲዮው እዚህ ይቀመጥ። (Save ለማድረግ ብቻ የተፓሰተ) Comment ማድረግ ክልክል ነው። @debolteam አንዳንዴ ፓስቶቻችን እንደ Online CV ያገለግላሉ! በተለይ በግሉ ዘርፍ ለመስራት።

Repost from Hakim Podcast
After a long pause, we are back with our conversations on our YouTube channel. A very fitting guest for the first episode: Yonas Belete (M.D.), a trained psychiatrist and currently a PGY-2 psychiatry resident at McGill University. We spoke for about eighty minutes about the Canadian clinical training route: the MCCQE1, the NAC OSCE and the CaRMS match. Thank you, Dr. Yonas, for your time and for being so open about the whole process. The insights you shared speak to the unique challenges of our Ethiopian medical community, and I am sure this will help someone in need. Have a blessed weekend. (These conversations are part of the Hakim Podcast and are intended for our Ethiopian audience; the discussion is in Amharic.) https://youtu.be/kn3aoJP86as?is=7ybpeA-skyiWhH7_

Greetings , You can check your 2018 End-of-Year NGAT EXAM results by visiting the following portal: Portal URL : https://resu
Greetings , You can check your 2018 End-of-Year NGAT EXAM results by visiting the following portal: Portal URL : https://result.ethernet.edu.et Please note: certificate will be available on the portal if you passed the exam. Thank you.

Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
" ያልተከፈለው የትርፍ ሰዓት ክፍያ መፈጸም አለበት " - የአማራ ህክምና ማህበር የተሻሻለው የጤና ባለሙያዎችን የትርፍ ሰዓት ስራ ክፍያ የሚፈቅድ መመሪያ መጽደቁንና ከሐምሌ 2018 ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ። የአማራ ክልል ጤና ቢሮ በመንግስት ተቋማት ለሚሰሩ ጤና ባለሙያዎች በተሻሻለው የትርፍ ሰዓት ክፍያ መሰረት ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆንና ከመስከረም 1 ቀን 2019 ዓ/ም ጀምሮ በስታንዳርዱ የተሰራው ስምሪት ተግባራዊ እንዲደረግ በተዋረድ ላሉ ተቋማት ባሰራጨው ሰነድ አስታውቋል። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሐምሌ 18/2018 ዓ/ም ባካሄደው 7ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ስብሰባ በክልሉ የመንግስት ጤና ተቋማት የሚሰሩ የጤናው ዘርፍ ሠራተኞች የተሻሻለ የትርፍ ሰዓት ክፍያ የሚፈቀድበት ሁኔታና ክፍያ ለመወሰን የወጣ ረቂት መመሪያ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ላይ ደርሷል። መመሪያው መሻሻል እንዳለበት ተስማምቶ መመሪያውን ማጽደቁን የተሰራጨው ሰነድ ይገልጿል። መመሪያውም ከሐምሌ 1/2018 ዓ/ም ጀምሮ የጸና ይሆናል። መመሪያው በክልል መስተዳድር ም/ቤቱ ከጸደቀበት ከሐምሌ 2018 ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግና ውዝፍ ክፍያን እንደማያስተናግድ መወሰኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ ፊርማ ያረፈበት ደብዳቤ ያሳያል። የጤና ዘርፍ ስራ ከህይወት ጋር የተያያዘና አገልግሎቱ በሥራ፣ በሳምንቱ መጨረሻ የእረፍት፣ በህዝብ በዓላት በሆኑ ቀናት ጭምር ለ24 ሰዓታት የሚሰጥ በመሆኑ ከመንግስት የስራ ሰዓት ውጭ ተመድበው ለሚሰሩ ጤና ባለሙያዎች "ወጥ የሆነ የትርፍ ሰዓት ክፍያ መክፈል አስፈላጊ ሆኖ" መገኘቱ በሰነዱ ተገልጿል። በመመሪያው መሰረት የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ መጠንና አሰላል ምን ይመስላል ? በትርፍ ሰዓት ስራ ተመድቦ የሚሰራ የጤናው ዘርፍ የመንግስት ሠራተኛ በወር የሚያገኘው መደበኛ ደመወዝ ለ30 ቀናት ሲካፈል በአንድ ቀን የሚያገኘው ደመወዝ፣ እንዲሁም በቀን የሚያገኘው ደመወዝ ደግሞ ለ8 ሰዓት ሲካፈል በአንድ ሰዓት የሚከፈለውን ደመወዝ ይሰጣል ይላል መመሪያው። በዚህም የትርፍ ሰዓት ሥራ አበሉ የሚሰላው፦ - በስራ ቀናት ከምሽቱ 12 እስከ 4 ሰዓት ለሚሰራው የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛው ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ1.25 ተባዝቶ፣ - በሥራ ቀናት ከምሽቱ 4 እስከ ንጋቱ 12 ሰዓት የሚሰራ የትርፍ ሰዓት ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ1.5 ተባዝቶ፣ - በቅዳሜ እና እሁድ ለሚሰራው የትርፍ ሰዓት ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ2 ተባዝቶ፣ -በህዝብ የበዓል ቀናት ለሚሰራው የትርፍ ሰዓት ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ2.5 ተባዝቶ፣ -ከንጋቱ 11፡30 እስከ ምሽቱ 12 ሰዓት እና ከንጋቱ 12 ሰዓት እስከ ጠዋቱ 2፡30 የሚሰራው የትርፍ ሰዓት ሥራ በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ በ1 ተባዝቶ ይከፈላል። የህዝብ በዓላት ቀን እሁድና ቅዳሜ በሚሆንበት ጊዜ የሚከፈለው በህዝብ በዓል ቀን አሰላል መሰረት መሆኑን፣ ከመደበኛው ደመወዝ የሚገኝ የትርፍ ሰዓት ስራ ክፍያ ለኑሮ አስቸጋሪ በመሆኑ ለበረሃ ወይም የውርጭ አካባቢዎች የተፈቀደ አበል ተግባራዊ እንደሚደረግ በመመሪያው ሰፍሯል። በተያያዘ፣ ማንኛውም በትርፍ ሰዓት ሥራ ተመዳቢ ባለሙያ ያከናወነውን የሥራ ውጤት በእለቱ ለአገልግሎት ጥራት ቁጥጥር ክፍል ሪፖርት ማድረግ እንደሚጠበቅበት የሚገልጸው መመሪያው፣ "ይህ ባልሆነበት ሁኔታ በትርፍ ሰዓት ሥራ ተመድቦ ቢሰራ እንኳ ክፍያ መፈጸም አይቻልም" ይላል። በመመሪያው የተሻሩ ሕጎች ምንድን ናቸው? በጤና ተቋማት ለሚያገለግሉ የጤና ተቋማት የተረኝነትና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች መወሰኛ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት መመሪያ 20/2017 ዓ/ም በዚህ መመሪያ መሻሩ ተጠቅሷል። በተጨማሪ፣ ከዚህ በፊት የተላለፉ የትርፍ ሰዓት ሥራ አከፋፈል መወሰኛ ሰርኩላር ደብዳቤዎች በዚህ መመሪያ ተሽረዋል። እነዚህ ሁለት የሽረት ድንጋጌዎች ቢኖሩም በዚህ መመሪያ መሰረት የተሸፈኑ ጉዳዮችን የሚመለከት ከትርፍ ሰዓት ሥራ ውጭ ተፈቅደው የነበሩ ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ባሉበት እንደሚቀጥሉ ተገጿል። በሌላ በኩል ፦ መመሪያ ውዝፍ ክፍያ እንደማያስተናግድ መወሰኑን ከዚሁ መመሪያ ጋር የተያያዘው ደብዳቤ የሚያሳይ ሲሆን የአማራ ህክምና ማህበር ደግሞ፣ ከዚህ ቀደም በተሻሻለው የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ መሰረትም ሆነ የነባሩን ክፍያ ከየካቲት 2018 ዓ/ም ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ያልፈከፈሉ ተቋማት እንዳሉ ገልጾ፣ የአሁኑ መመሪያ አያስተናግደውም የተባለው "ውዝፍ ክፍያ" ይህንኑ ከሆነ ተቀባይነት እንደሌለው ገልጿል። የማህበሩ ፕሬዚዳንት ዶክተር ታደሰ ፈንታ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጡት ቃል፣ "ውዝፍ" የሚለው በመመሪያው የተጠቀሰው ቃል ማብራሪያ እንደሚፈልግል ገልጸው፣ ከሐምሌ 2018 ዓ/ም በፊት ያልተከፈለው የባለሙያዎች ውዝፍ "በዚህ መመሪያ መሰረት አይደለም መከፈል ያለበት የሚል መሆን መቻል አለበት" ብለዋል። "የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ ማባዣው (1.25፣ 1.5፣ 2፣ 2.5፣ 1) የሚለው የሚመለከተው ከሐምሌ ጀምሮ ያለውን ክፍያ እንጅ ከዚህ በፊት ያልተከፈለውን አይደለም የሚል መሆን አለበት። እንደማህበር እንደዚያ ይሆናል ብለን ነው የምናስበው" ሲሉም ተናግረዋል። ስለዚህ ከሐምሌ 2018 ዓ/ም በፊት ያልተከፈለው ውዝፍ የትርፍ ሰዓት ክፍያ አሁን በተሻሻለው መመሪያ መሰረት መስተናገድ አይችልም እንጅ "አይከፈልም" የሚል መሆን እንደሌለበት ገልጸው፣ ያልተከፈለው የትርፍ ሰዓት ክፍያ መፈጸም እንዳለበት አሳስበዋል። (ሙሉ መመሪያው ከላይ ተያይዟል) ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ #TikvahEthiopiaFamilyAA @tikvahethiopia

ዱቲ ሆኖ ለሊት ሚስቱን አቅፎ አድሮ ፣ ተኝቶ እየተከፈለው ፣ ጠዎት ፈንጅ አምካኝ ይመስል ካርድ እያገላበጠ ክፍተት ለመፈለግ እና ለመሳደብ የሚኳትን ሲኒየር...ደንብ እጥሳለው ካለ ሌላ ታሪክ ውስጥ ነው የምንገባው። ያላችሁን ሙሉ መረጃ በውስጥ መስመር ላኩልን! ይህ ትውልድ እንደ ድሮው የሚቀለድቀት አይደለም። ሰርተህ ታሰራለህ! @debolteam

በአዲሱ የሬዚደንት / ታካሚ አመዳደብ (Duty_የሬዚደንት ቁጥር መጨመር) ደስተኛ ያልሆኑ ሲኒየሮች እንዳሉ እየሰማን ነው። እውነት ነው? የተቀመጠውን/ የተፈቀደውን የሬዚደንት ቁጥርን መመደብ ግዴታችን ነው። መመሪያ ላይ እስከተቀመጠ ድረስ። የሬዚደንት Procedure Exposure ጋር የተያያዘ ቅሬታ ከሆነ ያላችሁ እንደ ሲኒየር ፣ Community service ብላችሁ የተወሰነውን ቁጥር ወደ አቅራቢያ ተቋም በመላክ አገልግሎት ስጡ። ከዛ በተረፈ በስንት ትግል ፣ የሬዚደንት እና ኢንተርንን መበደል ተገንዝበው የ ጤና ሚኒስተር ያወጣውን መመሪያ ለመጣስ አትሞክሩ! @debolteam

የዜጎች ሀገር ጤና ለብልፅግና! @debolteam
የዜጎች ሀገር ጤና ለብልፅግና! @debolteam

Ethiopia’s First Forensic Medicine Thriller Book MAC Ethiopia is excited to announce an upcoming forensic medicine thriller b
Ethiopia’s First Forensic Medicine Thriller Book MAC Ethiopia is excited to announce an upcoming forensic medicine thriller book, ዝምተኛው እማኝ developed in collaboration with Dr Tesfaye Gebrewold, Assistant Professor of Forensic Medicine and Toxicology. Inspired by real-life forensic cases and medical realities, the book brings them into a fictional thriller narrative creating a rare intersection of medicine, crime, investigation, literature, and storytelling. We are now preparing to launch our Sponsorship and Partnership Campaign, inviting organizations, brands, institutions, and individuals to become part of this journey. For sponsors, this is more than a book. It is an opportunity to associate your brand with an innovative Ethiopian literary project, reach a diverse professional and creative audience. If your organization would like to explore the sponsorship opportunities and partnership packages, reach out to MAC Ethiopia directly using the number +251922401205 #MACEthiopia

Rate his voice out of 10. Medicine and Art Dr.Kaleab, M.D, BSc Health Informatics, MSc Computer science , Graphics Designer , Voice over artist @debolteam