የኡስታዝ አቡ ሰልማን አብዱልመጂድ ሙሀደራዎች ደርሶችና ፈዋኢዶች የሚለቀቅበት ቻናል።
ይህ ቻናል በአላህ ፈቃድ የተወዳጁ ወንድማችን ኡስታዝ አቡ ሰልማን አብድልመጂድ ወርቁ @ ተቀርተው ያለቁ እና እየተቀሩ ያሉ ደርሶች የሚለቀቅበት ቻናል ነውhttps://t.me/abuselman_ders
نمایش بیشتر1 227
مشترکین
+324 ساعت
+667 روز
+11430 روز
- مشترکین
- پوشش پست
- ER - نسبت تعامل
در حال بارگیری داده...
معدل نمو المشتركين
در حال بارگیری داده...
Repost from የሰለፍያ ዳዕዋ በአዳማ ከተማ ኦፊሻል ቻናል ።
💎ዳዕዋ ሰለፍያ በአዳማ ከተማ አጠቃላይ ፕሮግራሞቻችን ለመከታተል
ሊንኩን ይጫኑ 👇
https://t.me/Adamaselefy
ረስታችሁን ነበር ክፍላገር መስሏችሁ
ግን አዳማኮነው በሀይዌይ ጉዞአችሁ
ገባ ስትሉበት ውበቱ ማራኪ
በዳዕዋ ላይ ሲሆን የበለጠ አርኪ
እየጠበቅን ነው ከአዲስ እንግዶች
በሀበሻችን ላይ የዳዕዋ ጠንሳሾች
የፊታችን ቅዳሜ ማንም የማይቀርበት የዳዕዋና የኢጅቲማዕ ጥሪ በተለየ መልኩ ለአጎራባች ከተሞች ልዩ እድል ነው።
ማንም ሊቀረው የማይገባ የሙሐደራና የኢጅቲማዕ ፕሮግራም
ውቢቷ አዳማ በአላህ ፍቃድ የፊታችን ቅዳሜ ከተለያየ ቦታ ከሚመጡ ሰለፍዮች አሸብርቃ ትውላለች‼️
መቅረት አይደለም ማርፈድም አይፈቀድም
https://t.me/Adamaselefy
የሰለፍያ ዳዕዋ በአዳማ ከተማ ኦፊሻል ቻናል ።
ዳዕዋ ሰለፍያ በአዳማ ሀሳብና አስተያየት መቀበያ: — @alsunaabot
Repost from የሰለፍያ ዳዕዋ በአዳማ ከተማ ኦፊሻል ቻናል ።
Photo unavailableShow in Telegram
🤌 ታላቅ የዳዕዋ እና የኢጅቲማዕ ፕሮግራም!!
የሳምንት ቅዳሜ ይደምቃል አዳማ
የሰማህ ተዘጋጅ ያልሰማኸው ስማ!!
🚘 አ...ዳ...ማ... በልዩ የሰለፍዮች የዳዕዋ እና የዝያራ ስብስብ ትደምቃለች!!
🗓️ የፊታችን ቅዳሜ ግንቦት17 /2016 ውቢቷ የፍቅር ከተማ አ ዳ ማ ሰለፍዮችን ሰብስባ ለማንበሽበሽ ዝግጅቷን አጠናቃ በመጠባበቅ ላይ ትገኛለች።.....
↪️ ተቋርጦ የነበረው ወደ ክፍለሀገር የሚደረገው አጠቃላይ የዳዕዋ እና የዝያራ ቅፍለት በአላህ ፈቃድ የፊታችን ቅዳሜ አ ዳ ማ ላይ በደማቅ ሁኔታ ይደረጋል።.....
↪️ በፕሮግራሙ የሚታደሙት አጠቃላይ ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ሰለፍዮች ሲሆኑ ከተለያዩ ከተሞች በሚመጡ ዱዐቶች በተለያየ ርዕስ የተለያዩ ፕሮግራሞች ይደረጋሉ።.....
↪️ በየትኛውም የሀገራችን ክፍል የምትገኙ ወንድሞች ከአሁኑ ፕሮግራማችሁ በማስተካከል መጪው ቅዳሜ ሁላችሁም የኢጅቲማው ድምቀት እንድትሆኑ ከወዲሁ የአክብሮት ጥሪያችን እናስተላልፋለን።.....
🚨 የአዲስ አበባ ጉዞ በተመለከተ የጠዋት የአንዋር መስጂድ ደርሶች በነበሩበት ይሆኑና ልክ ደርስ እንደተጠናቀቀ ሁሉም ተያይዞ ጉዞው ወደ ውቢቷ አ ዳ ማ ያደርጋል።.....
🚨 በዚሁ ቀን አዲስ አበባ ላይ ያሉ የህፃናት መድረሳዎች ዝግ ሆነው ይውላሉ!
👇👇👇
https://t.me/Adamaselefy
👍 1
(ظهر الفساد في البر والبحر بما كسبت
أيدي الناس ليذيقهم بعض الذي عملوا
لعلهم يرجعون ) الروم( 41)
👆ከላይ የተጠቀሰውን የቁርኣን አያ ማብራሪያ ክፍል ሁለት (2)
🎙 እጅግ በጣም አንገብጋቢና ወቅታዊ የሆነ ሙሐደራ ነው!
ይህንን ጣፋጭ የሆነ ሙሀደራ
ለሌሎች ሙስሊሞች እንዲደርስ
በማድረግ ያለበዎትን ሀላፍትና ይወጡ👌
🎤በተወዳጁ ኡስታዛችን አቡ ሰልማን
አብድልመጂድ حفظه الله تعالى ورعاه
🕰 54:18 🕰
📎https://t.me/Adamaselefy/7661
👍 2✍ 1🎉 1
Repost from የሰለፍያ ዳዕዋ በአዳማ ከተማ ኦፊሻል ቻናል ።
እጅግ በጣም መካሪ የሆነ ሙሐደራ ነው እንዳያመልጣቹ ገብታቹ ተከታተሉ በአላህ ፍቃድ ትጠቀማላቹ
ለመከታተል 👇
https://t.me/Adamaselefy?livestream=518e5fe3a7250afd09
የሰለፍያ ዳዕዋ በአዳማ ከተማ ኦፊሻል ቻናል ።
ዳዕዋ ሰለፍያ በአዳማ ሀሳብና አስተያየት መቀበያ: — @alsunaabot
Repost from የሰለፍያ ዳዕዋ በአዳማ ከተማ ኦፊሻል ቻናል ።
«ظهر الفساد في البر والبحر بما كسبت أيدي الناس ليذيقهم بعض الذي عملوا لعلهم يرجعون » الروم (41)
👆👆👆የሚለውን የቁርአን አያ ማብራሪያ
እጅግ በጣም አንገብጋቢና ወቅታዊ ሙሐደራ
🎤 በተወዳጁ ኡስታዛችን አቡ ሰልማን አብዱልመጂድ حفظه الله تعالى ورعاه
በቀጥታ ስርጭት 👇
https://t.me/Adamaselefy?livestream=518e5fe3a7250afd09
✅የእለተ እሁድ የኡመር መስጂድ ሙሐደራ
🔖በመልካም ስራ ላይ አለማቋረጥ
🏷በሚል ርእስ የተዘጋጀ መካሪና ወቅታዊ የሆነ መደመጥ ያለበት ሙሐደራ
በመጨረሻም ተውሂድ የኢባዳዎች ቁንጮ እንደሆነም ተዳሶበታል
🎙በኡስታዝ አቡ ሰልማን አብድልመጂድ አላህ ይጠብቀው።
🕌በኡመር መስጂድ (09) #አዳማ
📆ዙል ቂዕዳ 11/1445 ሂ
👇👇👇➖➖➖➖➖➖➖➖
https://t.me/Adamaselefy/7645
👍 6🎉 1
( وَإِذَا جَاءَهُمْ أَمْرٌ مِّنَ الْأَمْنِ أَوِ الْخَوْفِ أَذَاعُوا بِهِ ۖ وَلَوْ رَدُّوهُ إِلَى الرَّسُولِ وَإِلَىٰ أُولِي الْأَمْرِ مِنْهُمْ لَعَلِمَهُ الَّذِينَ يَسْتَنبِطُونَهُ مِنْهُمْ ۗ وَلَوْلَا فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَتُهُ لَاتَّبَعْتُمُ الشَّيْطَانَ إِلَّا قَلِيلًا )
النساء (83)
هذا تأديب من الله لعباده عن فعلهم هذا غير اللائق. وأنه ينبغي لهم إذا جاءهم أمر من الأمور المهمة والمصالح العامة ما يتعلق بالأمن وسرور المؤمنين، أو بالخوف الذي فيه مصيبة عليهم أن يتثبتوا ولا يستعجلوا بإشاعة ذلك الخبر، بل يردونه إلى الرسول وإلى أولي الأمر منهم، أهلِ الرأي: والعلم والنصح والعقل والرزانة، الذين يعرفون الأمور ويعرفون المصالح وضدها. فإن رأوا في إذاعته مصلحة ونشاطا للمؤمنين وسرورا لهم وتحرزا من أعدائهم فعلوا ذلك. وإن رأوا أنه ليس فيه مصلحة أو فيه مصلحة ولكن مضرته تزيد على مصلحته، لم يذيعوه، ولهذا قال: { لَعَلِمَهُ الَّذِينَ يَسْتَنْبِطُونَهُ مِنْهُمْ } أي: يستخرجونه بفكرهم وآرائهم السديدة وعلومهم الرشيدة. وفي هذا دليل لقاعدة أدبية وهي أنه إذا حصل بحث في أمر من الأمور ينبغي أن يولَّى مَنْ هو أهل لذلك ويجعل إلى أهله، ولا يتقدم بين أيديهم، فإنه أقرب إلى الصواب وأحرى للسلامة من الخطأ. وفيه النهي عن العجلة والتسرع لنشر الأمور من حين سماعها، والأمر بالتأمل قبل الكلام والنظر فيه، هل هو مصلحة، فيُقْدِم عليه الإنسان؟ أم لا،فيحجم عنه؟ ثم قال تعالى: { وَلَوْلَا فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَتُهُ } أي: في توفيقكم وتأديبكم، وتعليمكم ما لم تكونوا تعلمون، { لَاتَّبَعْتُمُ الشَّيْطَانَ إِلَّا قَلِيلًا } لأن الإنسان بطبعه ظالم جاهل، فلا تأمره نفسه إلا بالشر. فإذا لجأ إلى ربه واعتصم به واجتهد في ذلك، لطف به ربه ووفقه لكل خير، وعصمه من الشيطان الرجيم.
المصدر تفسير السعدي عند آية رقم 83 من سورة النساء
📎https://t.me/Adamaselefy
👍 1🎉 1
Repost from የሰለፍያ ዳዕዋ በአዳማ ከተማ ኦፊሻል ቻናል ።
( وَإِذَا جَاءَهُمْ أَمْرٌ مِّنَ الْأَمْنِ أَوِ الْخَوْفِ أَذَاعُوا بِهِ ۖ وَلَوْ رَدُّوهُ إِلَى الرَّسُولِ وَإِلَىٰ أُولِي الْأَمْرِ مِنْهُمْ لَعَلِمَهُ الَّذِينَ يَسْتَنبِطُونَهُ مِنْهُمْ ۗ وَلَوْلَا فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَتُهُ لَاتَّبَعْتُمُ الشَّيْطَانَ إِلَّا قَلِيلًا )
النساء (83)
هذا تأديب من الله لعباده عن فعلهم هذا غير اللائق. وأنه ينبغي لهم إذا جاءهم أمر من الأمور المهمة والمصالح العامة ما يتعلق بالأمن وسرور المؤمنين، أو بالخوف الذي فيه مصيبة عليهم أن يتثبتوا ولا يستعجلوا بإشاعة ذلك الخبر، بل يردونه إلى الرسول وإلى أولي الأمر منهم، أهلِ الرأي: والعلم والنصح والعقل والرزانة، الذين يعرفون الأمور ويعرفون المصالح وضدها. فإن رأوا في إذاعته مصلحة ونشاطا للمؤمنين وسرورا لهم وتحرزا من أعدائهم فعلوا ذلك. وإن رأوا أنه ليس فيه مصلحة أو فيه مصلحة ولكن مضرته تزيد على مصلحته، لم يذيعوه، ولهذا قال: { لَعَلِمَهُ الَّذِينَ يَسْتَنْبِطُونَهُ مِنْهُمْ } أي: يستخرجونه بفكرهم وآرائهم السديدة وعلومهم الرشيدة. وفي هذا دليل لقاعدة أدبية وهي أنه إذا حصل بحث في أمر من الأمور ينبغي أن يولَّى مَنْ هو أهل لذلك ويجعل إلى أهله، ولا يتقدم بين أيديهم، فإنه أقرب إلى الصواب وأحرى للسلامة من الخطأ. وفيه النهي عن العجلة والتسرع لنشر الأمور من حين سماعها، والأمر بالتأمل قبل الكلام والنظر فيه، هل هو مصلحة، فيُقْدِم عليه الإنسان؟ أم لا،فيحجم عنه؟ ثم قال تعالى: { وَلَوْلَا فَضْلُ اللَّهِ عَلَيْكُمْ وَرَحْمَتُهُ } أي: في توفيقكم وتأديبكم، وتعليمكم ما لم تكونوا تعلمون، { لَاتَّبَعْتُمُ الشَّيْطَانَ إِلَّا قَلِيلًا } لأن الإنسان بطبعه ظالم جاهل، فلا تأمره نفسه إلا بالشر. فإذا لجأ إلى ربه واعتصم به واجتهد في ذلك، لطف به ربه ووفقه لكل خير، وعصمه من الشيطان الرجيم.
مصدر تفسير السعدي عند آية رقم 83 من سورة النساء
📎https://t.me/Adamaselefy