fa
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

کانال የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 356 مشترک است و جایگاه 6 146 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 2 357 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 356 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 23 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر 507 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر 14 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 25.68% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 13.08% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 3 681 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 875 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 28 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 24 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

14 356
مشترکین
+1424 ساعت
+1027 روز
+50730 روز
آرشیو پست ها
በ2016 ዓ.ም የወልቂጤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ተስፋ ሕይወት ሰ/ት/ቤት ሕፃናትን ጨምሮ ከ1-12ኛ ክፍል በተዘረጋው ሥርዓተ ት/ት መሠረት ሲያስተምር ቆይቶ የዓመቱን ማጠቃለያ
+6
በ2016 ዓ.ም የወልቂጤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ተስፋ ሕይወት ሰ/ት/ቤት ሕፃናትን ጨምሮ ከ1-12ኛ ክፍል በተዘረጋው ሥርዓተ ት/ት መሠረት ሲያስተምር ቆይቶ የዓመቱን ማጠቃለያ መርሐ ግብር ሐምሌ 14 2016 ዓ.ም  ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እንዲሁም የተማሪ ወላጆች በተገኙበት ተከናውኗል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ በሰንበት ት/ቤቱ ከየክፍሉ እና ከአጠቃላይ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። መረጃውን ከተስፋ ሕይወት ሚድያ አግኝተነዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ብፁዕ አብነ አብርሃም በኹለተኛው የአኅጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ላይ በመገኘት አባታዊ መምሪያና ቡራኬ አስተላለፉ። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 12/11/2016
+6
ብፁዕ አብነ አብርሃም በኹለተኛው የአኅጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ላይ በመገኘት አባታዊ መምሪያና ቡራኬ አስተላለፉ። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 12/11/2016 ዓ.ም ብፁዕ አብነ አብርሃም በኹለተኛው የአኅጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ላይ በመገኘት አባታዊ መምሪያና ቡራኬ አስተላለፉ። በመልዕክታቸውም <<የሥራ ጊዜ ዛሬ ነው፤ ነፍሳትን የማዳን ሥራ ዛሬ ነው።>> በሚል መነሻ << እስካሁን የመጣንበትን የቃል ትምህርት ይዘን አሁን ደሞ ዘመኑን የሚዋጅ ዘመናዊ የትምህርት መስጫ መንገድ ያስፈልጋል። በተለይ ሕፃናት ልዩ አቀራረብ ይፈልጋሉ በሚመጥናቸው መንገድ ማቅረብ ደግሞ የኛ ድርሻ ነው ለዚህም እናንተ አደራ አለባቹ>> በማለት አባታዊ መልዕክታቸውን ከተለያየ አኅጉረ ስብከት ለመጡ የሰንበት ት/ቤት መምህራን አስተላልፈዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥር በሚገኙ አጥቢያዎች የ፬ [4] ኛ , የ፮ [6] ኛ እና የ፲ [
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥር በሚገኙ አጥቢያዎች የ፬ [4] ኛ , የ፮ [6] ኛ እና የ፲ [10] ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም የማጠቃለያ ምዘና ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም ይሰጣል !!! #የአዲስ_አበባ_ሰንበት_ትምህርት_ቤቶች_አንድነት ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++

ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ተጀመረ። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 08/11/2016 ዓ.ም ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን
+4
ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ተጀመረ። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 08/11/2016 ዓ.ም ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ከ16 ሀገረ ስብከት ለመጡ ከ 200 በላይ ሠልጣኞች መሠጠት ተጀመረ። ጉባኤው ብፁዕ አቡነ ማርቆስ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ የበላይ ሊቀ ጳጳስ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወ/ትንሣኤ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ዋና ሐላፊ ዲ/ን ስንታየሁ ምስጋናው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተ/ም ሰብሳቢ በተገኙበት ተጀምሯል። ብፁዕነታቸው ሥልጠናው እርስ በእርስ የምትተዋወቁበት ልምድ የምትለዋወጡበትና የምትተጋገዙበት ብሎም ለቤተ ክርስቲያን መልካም ፍሬን የምታፈሩበት ይሁን በማለት አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዎል። ሥልጠናው ለተከታታይ 20 ቀናት በመደበኛ መርሐ ግብር በቀንና በማታ በክህሎት ፤ በእውቀት ፣ በዶግማና አስተዳደር ዘርፍ የሚሰጥ ይሆናል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

#ከሐምሌ_22_እስከ_ሐምሌ_28 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ በሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገዳማት የምሕላ ጸሎት እንዲፈጸም አወጀ። በሀገር አስተማማኝ ሰላም ሲጠፋ በጾም በጸሎት በ
#ከሐምሌ_22_እስከ_ሐምሌ_28 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ በሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገዳማት የምሕላ ጸሎት እንዲፈጸም አወጀ። በሀገር አስተማማኝ ሰላም ሲጠፋ በጾም በጸሎት በመወሰን ፣ ምሕላ ይታወጃል። ምሕላ የሚታወጀው ልባዊ በሆነ ተማሕጽኖ ሁሉን ማድረግ ወደሚችለው እግዚአብሔር ምልጃን ለማቅረብ ነው። "ውሎ ማደር፣ ወጥቶ መግባት በአንዳንድ የሀገራችን አካባቢዎች ስጋት ከሆነ ሰነባብቷል " ያለው ቋሚ ሲኖዶስ " በእውነት የሚለምኑትን ሁሉ የሚሰማ እግዚአብሔር ፦ ✤ መተላለፋችንን ይቅር እንዲለን፣ ✤ ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም፣ ✤ ለቤተ ክርስቲያናችን ፍቅር አንድነት፣ ✤ ለሕዝባችን ደኅንነት እንዲሰጥልን ከአንድነት ገዳማት ኅብረት በቀረበው ጥያቄ መነሻነት ምሕላ ማወጅ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል" ብሏል። በዚህም በመላ የሀገራችን ክፍልና ሌሎች አህጉራተ ዓለም የሚገኙ መነኰሳትና መነኰሳይያት ከሐምሌ 22 እስከ ሐምሌ 28 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ ለሰባት ተከታታይ ቀናት በቅድስት ቤተ ክርስቲያኗ ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ትውፊት መሠረት የገዳማት ኅብረቱን ጥሪ ተቀብለው የምሕላ ጸሎት እንዲያደርሱ ጥሪ አቅርቧል። በጤና ችግር ምክንያት ካልሆነ በስተቀርም እስከ ዕርበተ ፀሐይ በመጾም ሱባኤ እንዲይዙ ፣ ቋሚ ሲኖዶስ ከአደራ ጋር አሳስቧል። ከዚህ በተጨማሪ ሁሉም የቤተክርስቲያን አገልጋዮች እና ምእመናን ሀገራዊ ሰላምን፣  መረጋጋትን እና ፍቅር አንድነትን ለማስፈን ጾምና ጸሎት በታወጀበት የምሕላ ሳምንት ለገዳማውያኑ ፀጥታ ሲባል ወደ ገዳማት የሚያደርጉትን ጉዞ ለጊዜው እንዲቆይ አድርገውት መደበኛው ሥራቸውን በያሉበት ቦታ እየሰሩ እግዚአብሔር የገዳማውያኑን ጸሎት ሰምቶ ለሀገራችንና ለሕዝባችን ምሕረትን እንዲሰጥ በኅሊና ዝግጅት፣ በሐሳብ አንድነት ሆነው በጾም በጸሎት እንድተጉ ጥሪ ተላልፏል።

እንኳን ለብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ነፍሱን የሚያገኝ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም ስለ እኔ የሚያጠፋ ያገኛታል። እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥
+1
እንኳን ለብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ነፍሱን የሚያገኝ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም ስለ እኔ የሚያጠፋ ያገኛታል። እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።" ማቴ 10፡39-40 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

በዓተ ክረምት ከሰኔ 25 እስከ ሐምሌ 18 "ዝናቡንም በጊዜው አወርዳለሁ የበረከት ዝናብ ይሆናል።" ሕዝ 34፡26 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት
+1
በዓተ ክረምት ከሰኔ 25 እስከ ሐምሌ 18 "ዝናቡንም በጊዜው አወርዳለሁ የበረከት ዝናብ ይሆናል።" ሕዝ 34፡26 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

"ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀ፤ አንዱም መቶ፣ አንዱም ስድሳ፣ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠ።" ማቴ 13:8 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የ
"ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀ፤ አንዱም መቶ፣ አንዱም ስድሳ፣ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠ።" ማቴ 13:8 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ቅዱሳን ሐዋርያት "እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።" ማቴ 5:14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት!
+1
ቅዱሳን ሐዋርያት "እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።" ማቴ 5:14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ለቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም።" ሉቃ 7፡28 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማ
እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ለቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም።" ሉቃ 7፡28 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok