uk
Feedback
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Відкрити в Telegram

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU

Канал የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) у мовному сегменті Амхарська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 14 356 підписників, посідаючи 6 146 місце в категорії Релігія і духовність та 2 357 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 14 356 підписників.

За останніми даними від 23 червня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на 507, а за останні 24 години на 14, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 25.68%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 13.08% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 3 681 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 1 875 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 28.

📝 Опис та контентна політика

Опис каналу не надано.

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 24 червня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

14 356
Підписники
+1424 години
+1027 днів
+50730 день
Архів дописів
በ2016 ዓ.ም የወልቂጤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ተስፋ ሕይወት ሰ/ት/ቤት ሕፃናትን ጨምሮ ከ1-12ኛ ክፍል በተዘረጋው ሥርዓተ ት/ት መሠረት ሲያስተምር ቆይቶ የዓመቱን ማጠቃለያ
+6
በ2016 ዓ.ም የወልቂጤ ደብረ ብሥራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ተስፋ ሕይወት ሰ/ት/ቤት ሕፃናትን ጨምሮ ከ1-12ኛ ክፍል በተዘረጋው ሥርዓተ ት/ት መሠረት ሲያስተምር ቆይቶ የዓመቱን ማጠቃለያ መርሐ ግብር ሐምሌ 14 2016 ዓ.ም  ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እንዲሁም የተማሪ ወላጆች በተገኙበት ተከናውኗል፡፡ በመርሐ ግብሩ ላይ በሰንበት ት/ቤቱ ከየክፍሉ እና ከአጠቃላይ ከፍተኛ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። መረጃውን ከተስፋ ሕይወት ሚድያ አግኝተነዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ብፁዕ አብነ አብርሃም በኹለተኛው የአኅጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ላይ በመገኘት አባታዊ መምሪያና ቡራኬ አስተላለፉ። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 12/11/2016
+6
ብፁዕ አብነ አብርሃም በኹለተኛው የአኅጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ላይ በመገኘት አባታዊ መምሪያና ቡራኬ አስተላለፉ። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 12/11/2016 ዓ.ም ብፁዕ አብነ አብርሃም በኹለተኛው የአኅጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ላይ በመገኘት አባታዊ መምሪያና ቡራኬ አስተላለፉ። በመልዕክታቸውም <<የሥራ ጊዜ ዛሬ ነው፤ ነፍሳትን የማዳን ሥራ ዛሬ ነው።>> በሚል መነሻ << እስካሁን የመጣንበትን የቃል ትምህርት ይዘን አሁን ደሞ ዘመኑን የሚዋጅ ዘመናዊ የትምህርት መስጫ መንገድ ያስፈልጋል። በተለይ ሕፃናት ልዩ አቀራረብ ይፈልጋሉ በሚመጥናቸው መንገድ ማቅረብ ደግሞ የኛ ድርሻ ነው ለዚህም እናንተ አደራ አለባቹ>> በማለት አባታዊ መልዕክታቸውን ከተለያየ አኅጉረ ስብከት ለመጡ የሰንበት ት/ቤት መምህራን አስተላልፈዋል። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥር በሚገኙ አጥቢያዎች የ፬ [4] ኛ , የ፮ [6] ኛ እና የ፲ [
++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ሥር በሚገኙ አጥቢያዎች የ፬ [4] ኛ , የ፮ [6] ኛ እና የ፲ [10] ኛ ክፍል ተማሪዎች የ2016 ዓ.ም የማጠቃለያ ምዘና ሐምሌ 21/2016 ዓ.ም ይሰጣል !!! #የአዲስ_አበባ_ሰንበት_ትምህርት_ቤቶች_አንድነት ++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++

ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ተጀመረ። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 08/11/2016 ዓ.ም ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን
+4
ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ተጀመረ። (የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት) 08/11/2016 ዓ.ም ኹለተኛ ዙር የአኀጉረ ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች መምህራን የአሠልጣኞች ሥልጠና ከ16 ሀገረ ስብከት ለመጡ ከ 200 በላይ ሠልጣኞች መሠጠት ተጀመረ። ጉባኤው ብፁዕ አቡነ ማርቆስ የስብከተ ወንጌልና ሐዋርያዊ ተልዕኮ መምሪያ የበላይ ሊቀ ጳጳስ መጋቤ ሐዲስ ጸጋ ወ/ትንሣኤ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ መምሪያ ዋና ሐላፊ ዲ/ን ስንታየሁ ምስጋናው የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ተ/ም ሰብሳቢ በተገኙበት ተጀምሯል። ብፁዕነታቸው ሥልጠናው እርስ በእርስ የምትተዋወቁበት ልምድ የምትለዋወጡበትና የምትተጋገዙበት ብሎም ለቤተ ክርስቲያን መልካም ፍሬን የምታፈሩበት ይሁን በማለት አባታዊ መልዕክታቸውን አስተላልፈዎል። ሥልጠናው ለተከታታይ 20 ቀናት በመደበኛ መርሐ ግብር በቀንና በማታ በክህሎት ፤ በእውቀት ፣ በዶግማና አስተዳደር ዘርፍ የሚሰጥ ይሆናል። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

#ከሐምሌ_22_እስከ_ሐምሌ_28 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ በሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገዳማት የምሕላ ጸሎት እንዲፈጸም አወጀ። በሀገር አስተማማኝ ሰላም ሲጠፋ በጾም በጸሎት በ
#ከሐምሌ_22_እስከ_ሐምሌ_28 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ በሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገዳማት የምሕላ ጸሎት እንዲፈጸም አወጀ። በሀገር አስተማማኝ ሰላም ሲጠፋ በጾም በጸሎት በመወሰን ፣ ምሕላ ይታወጃል። ምሕላ የሚታወጀው ልባዊ በሆነ ተማሕጽኖ ሁሉን ማድረግ ወደሚችለው እግዚአብሔር ምልጃን ለማቅረብ ነው። "ውሎ ማደር፣ ወጥቶ መግባት በአንዳንድ የሀገራችን አካባቢዎች ስጋት ከሆነ ሰነባብቷል " ያለው ቋሚ ሲኖዶስ " በእውነት የሚለምኑትን ሁሉ የሚሰማ እግዚአብሔር ፦ ✤ መተላለፋችንን ይቅር እንዲለን፣ ✤ ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም፣ ✤ ለቤተ ክርስቲያናችን ፍቅር አንድነት፣ ✤ ለሕዝባችን ደኅንነት እንዲሰጥልን ከአንድነት ገዳማት ኅብረት በቀረበው ጥያቄ መነሻነት ምሕላ ማወጅ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል" ብሏል። በዚህም በመላ የሀገራችን ክፍልና ሌሎች አህጉራተ ዓለም የሚገኙ መነኰሳትና መነኰሳይያት ከሐምሌ 22 እስከ ሐምሌ 28 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ ለሰባት ተከታታይ ቀናት በቅድስት ቤተ ክርስቲያኗ ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ትውፊት መሠረት የገዳማት ኅብረቱን ጥሪ ተቀብለው የምሕላ ጸሎት እንዲያደርሱ ጥሪ አቅርቧል። በጤና ችግር ምክንያት ካልሆነ በስተቀርም እስከ ዕርበተ ፀሐይ በመጾም ሱባኤ እንዲይዙ ፣ ቋሚ ሲኖዶስ ከአደራ ጋር አሳስቧል። ከዚህ በተጨማሪ ሁሉም የቤተክርስቲያን አገልጋዮች እና ምእመናን ሀገራዊ ሰላምን፣  መረጋጋትን እና ፍቅር አንድነትን ለማስፈን ጾምና ጸሎት በታወጀበት የምሕላ ሳምንት ለገዳማውያኑ ፀጥታ ሲባል ወደ ገዳማት የሚያደርጉትን ጉዞ ለጊዜው እንዲቆይ አድርገውት መደበኛው ሥራቸውን በያሉበት ቦታ እየሰሩ እግዚአብሔር የገዳማውያኑን ጸሎት ሰምቶ ለሀገራችንና ለሕዝባችን ምሕረትን እንዲሰጥ በኅሊና ዝግጅት፣ በሐሳብ አንድነት ሆነው በጾም በጸሎት እንድተጉ ጥሪ ተላልፏል።

እንኳን ለብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ነፍሱን የሚያገኝ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም ስለ እኔ የሚያጠፋ ያገኛታል። እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥
+1
እንኳን ለብርሃናተ ዓለም ቅዱስ ጴጥሮስ ወጳውሎስ ዓመታዊ የዕረፍት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ነፍሱን የሚያገኝ ያጠፋታል፥ ነፍሱንም ስለ እኔ የሚያጠፋ ያገኛታል። እናንተን የሚቀበል እኔን ይቀበላል፥ እኔንም የሚቀበል የላከኝን ይቀበላል።" ማቴ 10፡39-40 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

በዓተ ክረምት ከሰኔ 25 እስከ ሐምሌ 18 "ዝናቡንም በጊዜው አወርዳለሁ የበረከት ዝናብ ይሆናል።" ሕዝ 34፡26 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት
+1
በዓተ ክረምት ከሰኔ 25 እስከ ሐምሌ 18 "ዝናቡንም በጊዜው አወርዳለሁ የበረከት ዝናብ ይሆናል።" ሕዝ 34፡26 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

"ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀ፤ አንዱም መቶ፣ አንዱም ስድሳ፣ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠ።" ማቴ 13:8 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የ
"ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀ፤ አንዱም መቶ፣ አንዱም ስድሳ፣ አንዱም ሠላሳ ፍሬ ሰጠ።" ማቴ 13:8 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

ቅዱስ በርተለሜዎስ https://www.tiktok.com/t/ZPREGj4aq/
ቅዱስ በርተለሜዎስ https://www.tiktok.com/t/ZPREGj4aq/

ቅዱሳን ሐዋርያት "እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።" ማቴ 5:14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት!
+1
ቅዱሳን ሐዋርያት "እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ። በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሰወር አይቻላትም።" ማቴ 5:14 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ለቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም።" ሉቃ 7፡28 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማ
እንኳን ለመጥምቀ መለኮት ለቅዱስ ዮሐንስ ዓመታዊ ክብረ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! "ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም።" ሉቃ 7፡28 የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! መልካም በዓል! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok

የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok
የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት የማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ቤተሰብ ይሁኑ! ሰናይ ሌሊት! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት) 👉 Youtube 👉 Facebook 👉 Telegram 👉 Tiktok