fa
Feedback
የቡራዩ ደ/ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ሰላም ሰንበት ት/ቤት

የቡራዩ ደ/ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ሰላም ሰንበት ት/ቤት

رفتن به کانال در Telegram

ይህ ገፅ የቡራዩ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ሰላም ሰንበት ትምህርት ቤት መልዕክቶችን ዘመኑ በሚፈቅደው መንገድ እንዲተላለፍበት በህዝብ ግንኙነት ክፍል የሚመራ ይፋዊ ገጽ ነው። 📞+251944247165 ሀሳብ አስተያየት ካሎት @finoteselam27PR በinbox አድራሻችን ያድረሱን።

نمایش بیشتر
1 648
مشترکین
اطلاعاتی وجود ندارد24 ساعت
+67 روز
+1630 روز
آرشیو پست ها
#ለመንፈሳዊ ትምህርት ፈላጊያን #2ተኛ ዙር የONLINE ትምህርት መርኃግብር
#ለመንፈሳዊ ትምህርት ፈላጊያን #2ተኛ ዙር የONLINE ትምህርት መርኃግብር

#ልዩ_የዜማ_መሣሪያ ሥልጠና መርኃግብር
+2
#ልዩ_የዜማ_መሣሪያ ሥልጠና መርኃግብር

#“ኦርቶዶክሳዊ ነገረ ሰብእ” #እሁድ 3:30-5:30 #የጎልማሶች_ጉባኤ
#“ኦርቶዶክሳዊ ነገረ ሰብእ” #እሁድ 3:30-5:30 #የጎልማሶች_ጉባኤ

#የአንድነት ጉባኤ #ነገ ጠዋት 3:30 -5:30
#የአንድነት ጉባኤ #ነገ ጠዋት 3:30 -5:30

#ልዩ_የዜማ_መሣሪያ ሥልጠና መርኃግብር
+2
#ልዩ_የዜማ_መሣሪያ ሥልጠና መርኃግብር

#የአንድነት (አርብ) ፀሎት መርኃግብር #ዛሬ 12:00 - 1:00
#የአንድነት (አርብ) ፀሎት መርኃግብር #ዛሬ 12:00 - 1:00

#ልዩ_የዜማ_መሣሪያ ሥልጠና መርኃግብር
+2
#ልዩ_የዜማ_መሣሪያ ሥልጠና መርኃግብር

#ፍኖት_ከሰሞኑ_በረከት ሰኔ 21 ህንጸተ ቤተ ክርስቲያን ከእመቤታችን 33ቱ በዓላት አንዱ ነው፤ ህንጸተ ቤተ ክርስቲያን ይባላል። የመጀመሪያዋ ቤተክርስቲያን የታነጸው በዛሬዋ ቀን ነው አናጺውም እራሱ
#ፍኖት_ከሰሞኑ_በረከት ሰኔ 21 ህንጸተ ቤተ ክርስቲያን ከእመቤታችን 33ቱ በዓላት አንዱ ነው፤ ህንጸተ ቤተ ክርስቲያን ይባላል። የመጀመሪያዋ ቤተክርስቲያን የታነጸው በዛሬዋ ቀን ነው አናጺውም እራሱ ባለቤቱ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፤ ቦታው ፊልጰስዩስ ነው፤ ቤተክርስቲያኗ የተሰየመችው ደግሞ በእመቤታችን ስም ነው። ጴጥሮስ፤ ዮሐንስ በርናባስና ሌሎችም ሐዋርያት በፊልጰስዩስ ተሰብስበው ሳለ ጌታችን መድሐኒታችን እየሱስ ክርስቶስ በኪሩቤል ጀርባ ላይ ሆኖ እልፍ አእላፍ መልአክትን አስከትሎ ይወርዳል እመቤታችን በቀኙ ነበረች፤ 3 ድንጋዮችን አንስቶ ጎተታቸው እንደ ሰም ተለጠጡ እንደ ግድግዳም ሆኑ ዳግመኛም የብርሃን ምሰሶ ወረደ በሰማያዊቷ እየሩሳሌም አምሳያ አድረጎ አነጻት ሁለንተናዋም ተጠናቀቀ፤ ዳግመኛ በበነጋው ሰኔ 21 ቀን እመቤታችንን እና ቅዱሳን መልአክትን አስከትሎ ይወርዳል ቅዳሴ ቀድሶ ለሐዋርያቱ አቆረባቸው ፍጹም ደስታም ሆነ። ከዚህ በኃላ ሐዋርያት ከጌታ እንዳዩት በዓለም ዞረው ቤተክርስቲያን አንጸዋል። ከዚያ በፊት የነበረው የነሶሎሞን ቤተ መቅደስ የአይሁድ ምኩራብ የአይሁድ ስርዓተ አምልኮ መፈጸሚያ እንጂ የአዲስ ኪዳን የቁርባንም ሆነ የጥምቀት ስርዓት መፈጸሚያ አልነበረም፤ ታዲያ ሐዋርያት የት ነበር ህዝቡን የሚያጠምቁት የሚያቆርቡት ካሉ በየሰው ቤት ነበር። _ ፍኖተ ሰላም ሚዲያ

#የአንድነት ጉባኤ #ነገ ጠዋት 3:30 -5:30
#የአንድነት ጉባኤ #ነገ ጠዋት 3:30 -5:30

#የአንድነት (አርብ) ፀሎት መርኃግብር #ነገ 12:00 - 1:00
#የአንድነት (አርብ) ፀሎት መርኃግብር #ነገ 12:00 - 1:00

"ፍጡራንን መርምሮ ማወቅ ካልተቻለን ሁሉን የፈጠረ እርሱን መርምሮ ማወቅ እንዴት ይቻለናል ።" ቅዱስ አትናቴዎስ
"ፍጡራንን መርምሮ ማወቅ ካልተቻለን ሁሉን የፈጠረ እርሱን መርምሮ ማወቅ እንዴት ይቻለናል ።" ቅዱስ አትናቴዎስ