es
Feedback
¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

Ir al canal en Telegram

Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

El canal ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ (@online_acadamy) en el segmento lingüístico de Javanés es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 17 145 suscriptores, ocupando la posición 4 879 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 1 963 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 17 145 suscriptores.

Según los últimos datos del 09 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -509, y en las últimas 24 horas de -19, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 8.73%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 3.03% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 1 497 visualizaciones. En el primer día suele acumular 520 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 17.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 10 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

17 145
Suscriptores
-1924 horas
-2357 días
-50930 días
Archivo de publicaciones
የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 4 ─────────── ኢማሙል_አልባኒይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ልክ ከአላህ ውጪ በእውነት የሚገዙት አምላክ እንደሌለ ሁሉ፥ በእውነት የሚከተሉትም የለም ረሱል ﷺ ብቻ ቢሆኑ እንጂ።»

አሊፍ ባ  በስርአቱ ማለት ሳንችል  ጊዜያችን በሶሻል ሚዲያ መግደል ማለት  ትልቅ ክስረት ነው💔
🥹

​📖 የ«ሚመ ሳኪና» (مْ) ሕጎች | أَحْكَامُ الْمِيمِ السَّاكِنَةِ ​በቁርኣን አቀራረብ (ተጅዊድ) ውስጥ ስኩን የሆነች «ሚም» (مْ) ከሌሎች ፊደላት ጋር ስትገናኝ የምትመራባቸው 3 ዋና ዋና ሕጎች አሏት። ከነምሳሌዎቻቸው እነሆ ​1️⃣ ኢድጋም (الإدغام) — [ማጣመር / ማጨቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ ሌላ «ሚም» (م) ከመጣ፤ ሁለቱ ሚሞች አንድ ላይ ተጣምረው በጠንካራ የዜማ ድምፅ (በጉናህ) ይነበባሉ። ይህ ሕግ «ኢድጋመ ሙተማሲለይን» (إدغام متماثلين) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​لَهُمْ مَثَلًا ➔ ሲነበብ፦ (ለሁም-መሰለን) ​لَكُمْ مَا فِي الْأَرْضِ ➔ ሲነበብ፦ (ለኩም-ማ ፊል አርድ) ​2️⃣ ኢኽፋእ (الإخفاء) — [መደበቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ «ባእ» (ب) ፊደል ከመጣች፤ የ«ሚም» ድምፅ ከንፈርን ሳናጠብቅ (ሸሸግ/ደብቅ) ተደርጎ በዜማ (በጉናህ) ይነበባል። ይህ ሕግ «ኢኽፋእ ሸፈዊይ» (إخفاء شفوي) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​تَرْمِيهِمْ بِحِجَارَةٍ ➔ ሲነበብ፦ (ተርሚሂም...ቢሒጃራህ) ​وَهُمْ بِالْآخِرَةِ ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም...ቢልኣኺራህ) ​3️⃣ ኢዝሃር (الإظهار) — [ማግለጽ / በግልጽ ማንበብ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከላይ ከጠቀስናቸው ከ«ሚም» እና ከ«ባእ» ውጪ ያሉ ቀሪዎቹ ፊደላት ሁሉ ከሚመ ሳኪና በኋላ ሲመጡ፤ ሚሟ ምንም ሳትደበቅ ፍንትው ብላ በግልጽ ትነበባለች። ይህ ሕግ «ኢዝሃር ሸፈዊይ» (إظهار شفوي) ይባላል። ​⚠️ ልዩ ማሳሰቢያ፦ ሚመ ሳኪና ከ «ዋው» (و) እና ከ «ፋእ» (ف) ፊደላት በፊት ስትመጣ እንዳትደበቅ ይበልጥ አጥብቆ ማግለጽ ያስፈልጋል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​وَهُمْ فِيهَا ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም ፊሃ) ​عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ ➔ ሲነበብ፦ (ዐለይሂም ወለድዷሊን) ​💡 ባጭሩ ለማስታወስ፦ ​ከ «م» ጋር ከመጣች ➔ ማጣመር (ኢድጋም) ​ከ «ب» ጋር ከመጣች ➔ መደበቅ (ኢኽፋእ) ​ከሌሎች ቀሪ ፊደላት ጋር ከመጣች ➔ ማግለጽ (ኢዝሃር)

ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكري
ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكريم أن يرزق كل محروم الذرية الصالحة، وأن يقر أعينهم بما يتمنون.

ምን ያምር ባሪያ! [ሷድ 44] በአላህ አንደበት እንዲህ መባል አይናፍቀንም? አላህ ለነብዩላህ አዩብ ነበር ይህን ያለው ለትዕግስቱ صبر❤️‍🩹

🥹❤️‍🩹 "እንዴት ተረጋጋሽ🤷‍♀ "ወደ ማይተወኝ ተጠግቼ🥰 "ማን ነው እሱ🤔 "አላህ አላህ ነው🥹

የማለዳ ስንቅ ለቀልቦዎ ቁርአን❤

አቡ ሁረይራ [رضي الله عنه‌‎ ] እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ [صلى الله عليه وسلم] እንዲህ ብለዋል፡- “ኃያሉና የተከበረው አላህ እንዲህ አለ፡- “ባሪያዬ ከእኔ ጋር ለመገናኘት የሚወድ ከሆነ እኔም ከእርሱ ጋር መገናኘትን እወዳለሁ፤ እኔን መገናኘት የሚጠላ ከሆነ እኔም እሱን መገናኘት እጠላለሁ፡፡” ቡኻሪና ማሊክ ዘግበውታል

Obboleessa keenya Abdii subscribe godhaa; haa deeggarru.

ጁሙዓን የት ሃገር፣ የት መስጅድ ሰገዳችሁ? ኹጥባው ስለምን ነበር? ለሌሎችም እንዲጠቅም ከሰማችሁት ውስጥ የኹጥባውን ጭብጥ በአጭር አስፍሩት።

አሏህ ይረዳናል ። የሚረዳን መቼ ነው?  የአላህን ሀቅ በትክክል ካቆምን ነው ﴿.. وَلَيَنْصُرَنَّ اللَّهُ مَنْ يَنْصُرُهُ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ﴾ إذا تأخر النصر فليتفقّد المسلمون الشرط، فنصر الله مشروط بنصره، من أقام حق الله أقام الله حقه

አረህማን የሚለው የአላህ ሥሞች እና ባህርያት በእኅት ዘሀራ ሙስጠፍ https://youtube.com/watch?v=DZnoygiqzTA&si=Gh_SG6sJzcrrAqKm

የምሽት ስንቅ ለቀልበወ

አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አ
አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል  በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አልቻለም  ሁላችንም በመተባበር ወደ ቤተሰቦቹ እንዲመለስ እናድርግ  የእናቱ ስም ሰሚራ ናስር የበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ይደውሉ 0911622758

ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ሰውየውን መልክተኛውን ﷺ  እንዳይከተል የሚያደርጉት ሁለት ነገር ናቸው። ወይ መሐይምነቱ ነው ወይም የብልሹ አሥተሣሰብ ባለቤት መሆኑ ነው።» 📚 ۞ الفتاوي【15/93】۞ ───────────

​ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "በወንድምህ ፊት የምታሳያት (ፈገግታ) ለአንተ (ሰደቃ) ሆና ትጻፍልሃለች።    ☘ሶሂሁል ጃሚዕ (2908)

¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ - Estadísticas y analítica del canal de Telegram @online_acadamy