ar
Feedback
¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

الذهاب إلى القناة على Telegram

Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

تُعد قناة ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ (@online_acadamy) في القطاع اللغوي Javanese لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 17 145 مشتركاً، محتلاً المرتبة 4 879 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 1 963 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 17 145 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 09 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -509، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -19، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 8.73‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 3.03‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 1 497 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 520 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 17.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 10 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

17 145
المشتركون
-1924 ساعات
-2357 أيام
-50930 أيام
أرشيف المشاركات
የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 4 ─────────── ኢማሙል_አልባኒይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ልክ ከአላህ ውጪ በእውነት የሚገዙት አምላክ እንደሌለ ሁሉ፥ በእውነት የሚከተሉትም የለም ረሱል ﷺ ብቻ ቢሆኑ እንጂ።»

አሊፍ ባ  በስርአቱ ማለት ሳንችል  ጊዜያችን በሶሻል ሚዲያ መግደል ማለት  ትልቅ ክስረት ነው💔
🥹

​📖 የ«ሚመ ሳኪና» (مْ) ሕጎች | أَحْكَامُ الْمِيمِ السَّاكِنَةِ ​በቁርኣን አቀራረብ (ተጅዊድ) ውስጥ ስኩን የሆነች «ሚም» (مْ) ከሌሎች ፊደላት ጋር ስትገናኝ የምትመራባቸው 3 ዋና ዋና ሕጎች አሏት። ከነምሳሌዎቻቸው እነሆ ​1️⃣ ኢድጋም (الإدغام) — [ማጣመር / ማጨቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ ሌላ «ሚም» (م) ከመጣ፤ ሁለቱ ሚሞች አንድ ላይ ተጣምረው በጠንካራ የዜማ ድምፅ (በጉናህ) ይነበባሉ። ይህ ሕግ «ኢድጋመ ሙተማሲለይን» (إدغام متماثلين) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​لَهُمْ مَثَلًا ➔ ሲነበብ፦ (ለሁም-መሰለን) ​لَكُمْ مَا فِي الْأَرْضِ ➔ ሲነበብ፦ (ለኩም-ማ ፊል አርድ) ​2️⃣ ኢኽፋእ (الإخفاء) — [መደበቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ «ባእ» (ب) ፊደል ከመጣች፤ የ«ሚም» ድምፅ ከንፈርን ሳናጠብቅ (ሸሸግ/ደብቅ) ተደርጎ በዜማ (በጉናህ) ይነበባል። ይህ ሕግ «ኢኽፋእ ሸፈዊይ» (إخفاء شفوي) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​تَرْمِيهِمْ بِحِجَارَةٍ ➔ ሲነበብ፦ (ተርሚሂም...ቢሒጃራህ) ​وَهُمْ بِالْآخِرَةِ ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም...ቢልኣኺራህ) ​3️⃣ ኢዝሃር (الإظهار) — [ማግለጽ / በግልጽ ማንበብ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከላይ ከጠቀስናቸው ከ«ሚም» እና ከ«ባእ» ውጪ ያሉ ቀሪዎቹ ፊደላት ሁሉ ከሚመ ሳኪና በኋላ ሲመጡ፤ ሚሟ ምንም ሳትደበቅ ፍንትው ብላ በግልጽ ትነበባለች። ይህ ሕግ «ኢዝሃር ሸፈዊይ» (إظهار شفوي) ይባላል። ​⚠️ ልዩ ማሳሰቢያ፦ ሚመ ሳኪና ከ «ዋው» (و) እና ከ «ፋእ» (ف) ፊደላት በፊት ስትመጣ እንዳትደበቅ ይበልጥ አጥብቆ ማግለጽ ያስፈልጋል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​وَهُمْ فِيهَا ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም ፊሃ) ​عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ ➔ ሲነበብ፦ (ዐለይሂም ወለድዷሊን) ​💡 ባጭሩ ለማስታወስ፦ ​ከ «م» ጋር ከመጣች ➔ ማጣመር (ኢድጋም) ​ከ «ب» ጋር ከመጣች ➔ መደበቅ (ኢኽፋእ) ​ከሌሎች ቀሪ ፊደላት ጋር ከመጣች ➔ ማግለጽ (ኢዝሃር)

ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكري
ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكريم أن يرزق كل محروم الذرية الصالحة، وأن يقر أعينهم بما يتمنون.

ምን ያምር ባሪያ! [ሷድ 44] በአላህ አንደበት እንዲህ መባል አይናፍቀንም? አላህ ለነብዩላህ አዩብ ነበር ይህን ያለው ለትዕግስቱ صبر❤️‍🩹

🥹❤️‍🩹 "እንዴት ተረጋጋሽ🤷‍♀ "ወደ ማይተወኝ ተጠግቼ🥰 "ማን ነው እሱ🤔 "አላህ አላህ ነው🥹

የማለዳ ስንቅ ለቀልቦዎ ቁርአን❤

አቡ ሁረይራ [رضي الله عنه‌‎ ] እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ [صلى الله عليه وسلم] እንዲህ ብለዋል፡- “ኃያሉና የተከበረው አላህ እንዲህ አለ፡- “ባሪያዬ ከእኔ ጋር ለመገናኘት የሚወድ ከሆነ እኔም ከእርሱ ጋር መገናኘትን እወዳለሁ፤ እኔን መገናኘት የሚጠላ ከሆነ እኔም እሱን መገናኘት እጠላለሁ፡፡” ቡኻሪና ማሊክ ዘግበውታል

Obboleessa keenya Abdii subscribe godhaa; haa deeggarru.

ጁሙዓን የት ሃገር፣ የት መስጅድ ሰገዳችሁ? ኹጥባው ስለምን ነበር? ለሌሎችም እንዲጠቅም ከሰማችሁት ውስጥ የኹጥባውን ጭብጥ በአጭር አስፍሩት።

አሏህ ይረዳናል ። የሚረዳን መቼ ነው?  የአላህን ሀቅ በትክክል ካቆምን ነው ﴿.. وَلَيَنْصُرَنَّ اللَّهُ مَنْ يَنْصُرُهُ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ﴾ إذا تأخر النصر فليتفقّد المسلمون الشرط، فنصر الله مشروط بنصره، من أقام حق الله أقام الله حقه

አረህማን የሚለው የአላህ ሥሞች እና ባህርያት በእኅት ዘሀራ ሙስጠፍ https://youtube.com/watch?v=DZnoygiqzTA&si=Gh_SG6sJzcrrAqKm

የምሽት ስንቅ ለቀልበወ

አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አ
አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል  በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አልቻለም  ሁላችንም በመተባበር ወደ ቤተሰቦቹ እንዲመለስ እናድርግ  የእናቱ ስም ሰሚራ ናስር የበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ይደውሉ 0911622758

ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ሰውየውን መልክተኛውን ﷺ  እንዳይከተል የሚያደርጉት ሁለት ነገር ናቸው። ወይ መሐይምነቱ ነው ወይም የብልሹ አሥተሣሰብ ባለቤት መሆኑ ነው።» 📚 ۞ الفتاوي【15/93】۞ ───────────

​ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "በወንድምህ ፊት የምታሳያት (ፈገግታ) ለአንተ (ሰደቃ) ሆና ትጻፍልሃለች።    ☘ሶሂሁል ጃሚዕ (2908)