uk
Feedback
¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

Відкрити в Telegram

Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

Показати більше

📈 Аналітичний огляд Telegram-каналу ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

Канал ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ (@online_acadamy) у мовному сегменті Яванська є активним учасником. На даний момент спільнота об'єднує 17 145 підписників, посідаючи 4 879 місце в категорії Релігія і духовність та 1 963 місце у регіоні Ефіопія.

📊 Показники аудиторії та динаміка

З моменту свого створення невідомо, проект продемонстрував стрімке зростання, зібравши аудиторію у 17 145 підписників.

За останніми даними від 09 липня, 2026, канал демонструє стабільну активність. Хоча за останні 30 днів спостерігається зміна кількості учасників на -509, а за останні 24 години на -19, загальне охоплення залишається високим.

  • Статус верифікації: Не верифікований
  • Рівень залученості (ER): Середній показник залученості аудиторії становить 8.73%. Протягом перших 24 годин після публікації контент зазвичай збирає 3.03% реакцій від загальної кількості підписників.
  • Охоплення публікацій: В середньому кожен допис отримує 1 497 переглядів. Протягом першої доби публікація в середньому набирає 520 переглядів.
  • Реакції та взаємодія: Аудиторія активно підтримує контент: середня кількість реакцій на один пост – 17.

📝 Опис та контентна політика

Автор описує ресурс як майданчик для висловлення суб'єктивної думки:
Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

Завдяки високій частоті оновлень (останні дані отримано 10 липня, 2026), канал підтримує актуальність та високий рівень охоплення публікацій. Аналітика показує, що аудиторія активно взаємодіє з контентом, що робить його важливою точкою впливу в категорії Релігія і духовність.

17 145
Підписники
-1924 години
-2357 днів
-50930 день
Архів дописів
የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 4 ─────────── ኢማሙል_አልባኒይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ልክ ከአላህ ውጪ በእውነት የሚገዙት አምላክ እንደሌለ ሁሉ፥ በእውነት የሚከተሉትም የለም ረሱል ﷺ ብቻ ቢሆኑ እንጂ።»

አሊፍ ባ  በስርአቱ ማለት ሳንችል  ጊዜያችን በሶሻል ሚዲያ መግደል ማለት  ትልቅ ክስረት ነው💔
🥹

​📖 የ«ሚመ ሳኪና» (مْ) ሕጎች | أَحْكَامُ الْمِيمِ السَّاكِنَةِ ​በቁርኣን አቀራረብ (ተጅዊድ) ውስጥ ስኩን የሆነች «ሚም» (مْ) ከሌሎች ፊደላት ጋር ስትገናኝ የምትመራባቸው 3 ዋና ዋና ሕጎች አሏት። ከነምሳሌዎቻቸው እነሆ ​1️⃣ ኢድጋም (الإدغام) — [ማጣመር / ማጨቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ ሌላ «ሚም» (م) ከመጣ፤ ሁለቱ ሚሞች አንድ ላይ ተጣምረው በጠንካራ የዜማ ድምፅ (በጉናህ) ይነበባሉ። ይህ ሕግ «ኢድጋመ ሙተማሲለይን» (إدغام متماثلين) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​لَهُمْ مَثَلًا ➔ ሲነበብ፦ (ለሁም-መሰለን) ​لَكُمْ مَا فِي الْأَرْضِ ➔ ሲነበብ፦ (ለኩም-ማ ፊል አርድ) ​2️⃣ ኢኽፋእ (الإخفاء) — [መደበቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ «ባእ» (ب) ፊደል ከመጣች፤ የ«ሚም» ድምፅ ከንፈርን ሳናጠብቅ (ሸሸግ/ደብቅ) ተደርጎ በዜማ (በጉናህ) ይነበባል። ይህ ሕግ «ኢኽፋእ ሸፈዊይ» (إخفاء شفوي) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​تَرْمِيهِمْ بِحِجَارَةٍ ➔ ሲነበብ፦ (ተርሚሂም...ቢሒጃራህ) ​وَهُمْ بِالْآخِرَةِ ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም...ቢልኣኺራህ) ​3️⃣ ኢዝሃር (الإظهار) — [ማግለጽ / በግልጽ ማንበብ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከላይ ከጠቀስናቸው ከ«ሚም» እና ከ«ባእ» ውጪ ያሉ ቀሪዎቹ ፊደላት ሁሉ ከሚመ ሳኪና በኋላ ሲመጡ፤ ሚሟ ምንም ሳትደበቅ ፍንትው ብላ በግልጽ ትነበባለች። ይህ ሕግ «ኢዝሃር ሸፈዊይ» (إظهار شفوي) ይባላል። ​⚠️ ልዩ ማሳሰቢያ፦ ሚመ ሳኪና ከ «ዋው» (و) እና ከ «ፋእ» (ف) ፊደላት በፊት ስትመጣ እንዳትደበቅ ይበልጥ አጥብቆ ማግለጽ ያስፈልጋል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​وَهُمْ فِيهَا ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም ፊሃ) ​عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ ➔ ሲነበብ፦ (ዐለይሂም ወለድዷሊን) ​💡 ባጭሩ ለማስታወስ፦ ​ከ «م» ጋር ከመጣች ➔ ማጣመር (ኢድጋም) ​ከ «ب» ጋር ከመጣች ➔ መደበቅ (ኢኽፋእ) ​ከሌሎች ቀሪ ፊደላት ጋር ከመጣች ➔ ማግለጽ (ኢዝሃር)

ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكري
ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكريم أن يرزق كل محروم الذرية الصالحة، وأن يقر أعينهم بما يتمنون.

ምን ያምር ባሪያ! [ሷድ 44] በአላህ አንደበት እንዲህ መባል አይናፍቀንም? አላህ ለነብዩላህ አዩብ ነበር ይህን ያለው ለትዕግስቱ صبر❤️‍🩹

🥹❤️‍🩹 "እንዴት ተረጋጋሽ🤷‍♀ "ወደ ማይተወኝ ተጠግቼ🥰 "ማን ነው እሱ🤔 "አላህ አላህ ነው🥹

የማለዳ ስንቅ ለቀልቦዎ ቁርአን❤

አቡ ሁረይራ [رضي الله عنه‌‎ ] እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ [صلى الله عليه وسلم] እንዲህ ብለዋል፡- “ኃያሉና የተከበረው አላህ እንዲህ አለ፡- “ባሪያዬ ከእኔ ጋር ለመገናኘት የሚወድ ከሆነ እኔም ከእርሱ ጋር መገናኘትን እወዳለሁ፤ እኔን መገናኘት የሚጠላ ከሆነ እኔም እሱን መገናኘት እጠላለሁ፡፡” ቡኻሪና ማሊክ ዘግበውታል

Obboleessa keenya Abdii subscribe godhaa; haa deeggarru.

ጁሙዓን የት ሃገር፣ የት መስጅድ ሰገዳችሁ? ኹጥባው ስለምን ነበር? ለሌሎችም እንዲጠቅም ከሰማችሁት ውስጥ የኹጥባውን ጭብጥ በአጭር አስፍሩት።

አሏህ ይረዳናል ። የሚረዳን መቼ ነው?  የአላህን ሀቅ በትክክል ካቆምን ነው ﴿.. وَلَيَنْصُرَنَّ اللَّهُ مَنْ يَنْصُرُهُ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ﴾ إذا تأخر النصر فليتفقّد المسلمون الشرط، فنصر الله مشروط بنصره، من أقام حق الله أقام الله حقه

አረህማን የሚለው የአላህ ሥሞች እና ባህርያት በእኅት ዘሀራ ሙስጠፍ https://youtube.com/watch?v=DZnoygiqzTA&si=Gh_SG6sJzcrrAqKm

የምሽት ስንቅ ለቀልበወ

አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አ
አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል  በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አልቻለም  ሁላችንም በመተባበር ወደ ቤተሰቦቹ እንዲመለስ እናድርግ  የእናቱ ስም ሰሚራ ናስር የበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ይደውሉ 0911622758

ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ሰውየውን መልክተኛውን ﷺ  እንዳይከተል የሚያደርጉት ሁለት ነገር ናቸው። ወይ መሐይምነቱ ነው ወይም የብልሹ አሥተሣሰብ ባለቤት መሆኑ ነው።» 📚 ۞ الفتاوي【15/93】۞ ───────────

​ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "በወንድምህ ፊት የምታሳያት (ፈገግታ) ለአንተ (ሰደቃ) ሆና ትጻፍልሃለች።    ☘ሶሂሁል ጃሚዕ (2908)