ch
Feedback
¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

前往频道在 Telegram

Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

显示更多

📈 Telegram 频道 ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ 的分析概览

频道 ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ (@online_acadamy) 爪哇语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 17 158 名订阅者,在 宗教与灵性 类别中位列第 4 874,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 961

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 17 158 名订阅者。

根据 08 七月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -497,过去 24 小时变化为 -24,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 9.62%。内容发布后 24 小时内通常能获得 3.18% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 1 651 次浏览,首日通常累积 545 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 18

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

凭借高频更新(最新数据采集于 09 七月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 宗教与灵性 类别中的关键影响点。

17 158
订阅者
-2424 小时
-2737
-49730
帖子存档
የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 4 ─────────── ኢማሙል_አልባኒይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ልክ ከአላህ ውጪ በእውነት የሚገዙት አምላክ እንደሌለ ሁሉ፥ በእውነት የሚከተሉትም የለም ረሱል ﷺ ብቻ ቢሆኑ እንጂ።»

አሊፍ ባ  በስርአቱ ማለት ሳንችል  ጊዜያችን በሶሻል ሚዲያ መግደል ማለት  ትልቅ ክስረት ነው💔
🥹

​📖 የ«ሚመ ሳኪና» (مْ) ሕጎች | أَحْكَامُ الْمِيمِ السَّاكِنَةِ ​በቁርኣን አቀራረብ (ተጅዊድ) ውስጥ ስኩን የሆነች «ሚም» (مْ) ከሌሎች ፊደላት ጋር ስትገናኝ የምትመራባቸው 3 ዋና ዋና ሕጎች አሏት። ከነምሳሌዎቻቸው እነሆ ​1️⃣ ኢድጋም (الإدغام) — [ማጣመር / ማጨቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ ሌላ «ሚም» (م) ከመጣ፤ ሁለቱ ሚሞች አንድ ላይ ተጣምረው በጠንካራ የዜማ ድምፅ (በጉናህ) ይነበባሉ። ይህ ሕግ «ኢድጋመ ሙተማሲለይን» (إدغام متماثلين) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​لَهُمْ مَثَلًا ➔ ሲነበብ፦ (ለሁም-መሰለን) ​لَكُمْ مَا فِي الْأَرْضِ ➔ ሲነበብ፦ (ለኩም-ማ ፊል አርድ) ​2️⃣ ኢኽፋእ (الإخفاء) — [መደበቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ «ባእ» (ب) ፊደል ከመጣች፤ የ«ሚም» ድምፅ ከንፈርን ሳናጠብቅ (ሸሸግ/ደብቅ) ተደርጎ በዜማ (በጉናህ) ይነበባል። ይህ ሕግ «ኢኽፋእ ሸፈዊይ» (إخفاء شفوي) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​تَرْمِيهِمْ بِحِجَارَةٍ ➔ ሲነበብ፦ (ተርሚሂም...ቢሒጃራህ) ​وَهُمْ بِالْآخِرَةِ ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም...ቢልኣኺራህ) ​3️⃣ ኢዝሃር (الإظهار) — [ማግለጽ / በግልጽ ማንበብ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከላይ ከጠቀስናቸው ከ«ሚም» እና ከ«ባእ» ውጪ ያሉ ቀሪዎቹ ፊደላት ሁሉ ከሚመ ሳኪና በኋላ ሲመጡ፤ ሚሟ ምንም ሳትደበቅ ፍንትው ብላ በግልጽ ትነበባለች። ይህ ሕግ «ኢዝሃር ሸፈዊይ» (إظهار شفوي) ይባላል። ​⚠️ ልዩ ማሳሰቢያ፦ ሚመ ሳኪና ከ «ዋው» (و) እና ከ «ፋእ» (ف) ፊደላት በፊት ስትመጣ እንዳትደበቅ ይበልጥ አጥብቆ ማግለጽ ያስፈልጋል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​وَهُمْ فِيهَا ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም ፊሃ) ​عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ ➔ ሲነበብ፦ (ዐለይሂም ወለድዷሊን) ​💡 ባጭሩ ለማስታወስ፦ ​ከ «م» ጋር ከመጣች ➔ ማጣመር (ኢድጋም) ​ከ «ب» ጋር ከመጣች ➔ መደበቅ (ኢኽፋእ) ​ከሌሎች ቀሪ ፊደላት ጋር ከመጣች ➔ ማግለጽ (ኢዝሃር)

ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكري
ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكريم أن يرزق كل محروم الذرية الصالحة، وأن يقر أعينهم بما يتمنون.

ምን ያምር ባሪያ! [ሷድ 44] በአላህ አንደበት እንዲህ መባል አይናፍቀንም? አላህ ለነብዩላህ አዩብ ነበር ይህን ያለው ለትዕግስቱ صبر❤️‍🩹

🥹❤️‍🩹 "እንዴት ተረጋጋሽ🤷‍♀ "ወደ ማይተወኝ ተጠግቼ🥰 "ማን ነው እሱ🤔 "አላህ አላህ ነው🥹

የማለዳ ስንቅ ለቀልቦዎ ቁርአን❤

አቡ ሁረይራ [رضي الله عنه‌‎ ] እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ [صلى الله عليه وسلم] እንዲህ ብለዋል፡- “ኃያሉና የተከበረው አላህ እንዲህ አለ፡- “ባሪያዬ ከእኔ ጋር ለመገናኘት የሚወድ ከሆነ እኔም ከእርሱ ጋር መገናኘትን እወዳለሁ፤ እኔን መገናኘት የሚጠላ ከሆነ እኔም እሱን መገናኘት እጠላለሁ፡፡” ቡኻሪና ማሊክ ዘግበውታል

Obboleessa keenya Abdii subscribe godhaa; haa deeggarru.

ጁሙዓን የት ሃገር፣ የት መስጅድ ሰገዳችሁ? ኹጥባው ስለምን ነበር? ለሌሎችም እንዲጠቅም ከሰማችሁት ውስጥ የኹጥባውን ጭብጥ በአጭር አስፍሩት።

አሏህ ይረዳናል ። የሚረዳን መቼ ነው?  የአላህን ሀቅ በትክክል ካቆምን ነው ﴿.. وَلَيَنْصُرَنَّ اللَّهُ مَنْ يَنْصُرُهُ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ﴾ إذا تأخر النصر فليتفقّد المسلمون الشرط، فنصر الله مشروط بنصره، من أقام حق الله أقام الله حقه

አረህማን የሚለው የአላህ ሥሞች እና ባህርያት በእኅት ዘሀራ ሙስጠፍ https://youtube.com/watch?v=DZnoygiqzTA&si=Gh_SG6sJzcrrAqKm

የምሽት ስንቅ ለቀልበወ

አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አ
አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል  በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አልቻለም  ሁላችንም በመተባበር ወደ ቤተሰቦቹ እንዲመለስ እናድርግ  የእናቱ ስም ሰሚራ ናስር የበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ይደውሉ 0911622758

ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ሰውየውን መልክተኛውን ﷺ  እንዳይከተል የሚያደርጉት ሁለት ነገር ናቸው። ወይ መሐይምነቱ ነው ወይም የብልሹ አሥተሣሰብ ባለቤት መሆኑ ነው።» 📚 ۞ الفتاوي【15/93】۞ ───────────

​ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "በወንድምህ ፊት የምታሳያት (ፈገግታ) ለአንተ (ሰደቃ) ሆና ትጻፍልሃለች።    ☘ሶሂሁል ጃሚዕ (2908)