fa
Feedback
¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

رفتن به کانال در Telegram

Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

نمایش بیشتر

📈 تحلیل کانال تلگرام ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ

کانال ¶📖 ኑር 𝗢𝗻𝗹𝗶𝗻𝗲 ቁርአን አካዳሚ (@online_acadamy) در بخش زبانی جاوه‌ای بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 17 158 مشترک است و جایگاه 4 874 را در دسته دین و مذهبی و رتبه 1 961 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 17 158 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 08 ژوئیه, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -497 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -24 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 9.62% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 3.18% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 1 651 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 545 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 18 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

نویسنده این فضا را محل بیان دیدگاه‌های شخصی توصیف می‌کند:
Darul selam Online Quran Acadamy ​ቁርአንን በትክክለኛው ተጅዊድ፣ በተመጣጣኝ ክፍያ እና በቤትዎ ምቾት ይቅሩ። ለህፃናትና ለአዋቂዎች ምቹ የሰዓት አማራጮች አሉን። ​ለመመዝገብና አሁኑኑ ቦታ ለመያዝ፦ 🆔 @Darulselamacadamy ​የቁርአን ብርሃን በቤትዎ ይብራ!

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 09 ژوئیه, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته دین و مذهبی تبدیل کرده‌اند.

17 158
مشترکین
-2424 ساعت
-2737 روز
-49730 روز
آرشیو پست ها
የዑለሞች ድንቃድንቅ ንግግሮች 4 ─────────── ኢማሙል_አልባኒይ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ልክ ከአላህ ውጪ በእውነት የሚገዙት አምላክ እንደሌለ ሁሉ፥ በእውነት የሚከተሉትም የለም ረሱል ﷺ ብቻ ቢሆኑ እንጂ።»

አሊፍ ባ  በስርአቱ ማለት ሳንችል  ጊዜያችን በሶሻል ሚዲያ መግደል ማለት  ትልቅ ክስረት ነው💔
🥹

​📖 የ«ሚመ ሳኪና» (مْ) ሕጎች | أَحْكَامُ الْمِيمِ السَّاكِنَةِ ​በቁርኣን አቀራረብ (ተጅዊድ) ውስጥ ስኩን የሆነች «ሚም» (مْ) ከሌሎች ፊደላት ጋር ስትገናኝ የምትመራባቸው 3 ዋና ዋና ሕጎች አሏት። ከነምሳሌዎቻቸው እነሆ ​1️⃣ ኢድጋም (الإدغام) — [ማጣመር / ማጨቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ ሌላ «ሚም» (م) ከመጣ፤ ሁለቱ ሚሞች አንድ ላይ ተጣምረው በጠንካራ የዜማ ድምፅ (በጉናህ) ይነበባሉ። ይህ ሕግ «ኢድጋመ ሙተማሲለይን» (إدغام متماثلين) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​لَهُمْ مَثَلًا ➔ ሲነበብ፦ (ለሁም-መሰለን) ​لَكُمْ مَا فِي الْأَرْضِ ➔ ሲነበብ፦ (ለኩም-ማ ፊል አርድ) ​2️⃣ ኢኽፋእ (الإخفاء) — [መደበቅ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከሚመ ሳኪና (مْ) በኋላ «ባእ» (ب) ፊደል ከመጣች፤ የ«ሚም» ድምፅ ከንፈርን ሳናጠብቅ (ሸሸግ/ደብቅ) ተደርጎ በዜማ (በጉናህ) ይነበባል። ይህ ሕግ «ኢኽፋእ ሸፈዊይ» (إخفاء شفوي) ይባላል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​تَرْمِيهِمْ بِحِجَارَةٍ ➔ ሲነበብ፦ (ተርሚሂም...ቢሒጃራህ) ​وَهُمْ بِالْآخِرَةِ ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም...ቢልኣኺራህ) ​3️⃣ ኢዝሃር (الإظهار) — [ማግለጽ / በግልጽ ማንበብ] ​ሕጉ (القاعدة)፦ ከላይ ከጠቀስናቸው ከ«ሚም» እና ከ«ባእ» ውጪ ያሉ ቀሪዎቹ ፊደላት ሁሉ ከሚመ ሳኪና በኋላ ሲመጡ፤ ሚሟ ምንም ሳትደበቅ ፍንትው ብላ በግልጽ ትነበባለች። ይህ ሕግ «ኢዝሃር ሸፈዊይ» (إظهار شفوي) ይባላል። ​⚠️ ልዩ ማሳሰቢያ፦ ሚመ ሳኪና ከ «ዋው» (و) እና ከ «ፋእ» (ف) ፊደላት በፊት ስትመጣ እንዳትደበቅ ይበልጥ አጥብቆ ማግለጽ ያስፈልጋል። ​ምሳሌዎች (الأمثلة)፦ ​وَهُمْ فِيهَا ➔ ሲነበብ፦ (ወሁም ፊሃ) ​عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ ➔ ሲነበብ፦ (ዐለይሂም ወለድዷሊን) ​💡 ባጭሩ ለማስታወስ፦ ​ከ «م» ጋር ከመጣች ➔ ማጣመር (ኢድጋም) ​ከ «ب» ጋር ከመጣች ➔ መደበቅ (ኢኽፋእ) ​ከሌሎች ቀሪ ፊደላት ጋር ከመጣች ➔ ማግለጽ (ኢዝሃር)

ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكري
ከ39 ዓመታት በኋላ አላህ የመጀመሪያ ልጁን ሰጠው። ስለዚህ አኺ ልብህ ቢከብድ፣ መንገዶች ሁሉ የተዘጉ ቢመስሉህም፣ በአላህ እርዳታና ምሕረት ተማመን፤ ፈጽሞ ተስፋ አትቁረጥ። أسأل الله الكريم أن يرزق كل محروم الذرية الصالحة، وأن يقر أعينهم بما يتمنون.

ምን ያምር ባሪያ! [ሷድ 44] በአላህ አንደበት እንዲህ መባል አይናፍቀንም? አላህ ለነብዩላህ አዩብ ነበር ይህን ያለው ለትዕግስቱ صبر❤️‍🩹

🥹❤️‍🩹 "እንዴት ተረጋጋሽ🤷‍♀ "ወደ ማይተወኝ ተጠግቼ🥰 "ማን ነው እሱ🤔 "አላህ አላህ ነው🥹

የማለዳ ስንቅ ለቀልቦዎ ቁርአን❤

አቡ ሁረይራ [رضي الله عنه‌‎ ] እንዳስተላለፉት የአላህ መልእክተኛ [صلى الله عليه وسلم] እንዲህ ብለዋል፡- “ኃያሉና የተከበረው አላህ እንዲህ አለ፡- “ባሪያዬ ከእኔ ጋር ለመገናኘት የሚወድ ከሆነ እኔም ከእርሱ ጋር መገናኘትን እወዳለሁ፤ እኔን መገናኘት የሚጠላ ከሆነ እኔም እሱን መገናኘት እጠላለሁ፡፡” ቡኻሪና ማሊክ ዘግበውታል

Obboleessa keenya Abdii subscribe godhaa; haa deeggarru.

ጁሙዓን የት ሃገር፣ የት መስጅድ ሰገዳችሁ? ኹጥባው ስለምን ነበር? ለሌሎችም እንዲጠቅም ከሰማችሁት ውስጥ የኹጥባውን ጭብጥ በአጭር አስፍሩት።

አሏህ ይረዳናል ። የሚረዳን መቼ ነው?  የአላህን ሀቅ በትክክል ካቆምን ነው ﴿.. وَلَيَنْصُرَنَّ اللَّهُ مَنْ يَنْصُرُهُ إِنَّ اللَّهَ لَقَوِيٌّ عَزِيزٌ﴾ إذا تأخر النصر فليتفقّد المسلمون الشرط، فنصر الله مشروط بنصره، من أقام حق الله أقام الله حقه

አረህማን የሚለው የአላህ ሥሞች እና ባህርያት በእኅት ዘሀራ ሙስጠፍ https://youtube.com/watch?v=DZnoygiqzTA&si=Gh_SG6sJzcrrAqKm

የምሽት ስንቅ ለቀልበወ

አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አ
አሰላም አለይኩም ይህ በምስሉ ላይ እምትመለከቱት ህፃን ልጅ ስሙ ሙሀመድ ሁሴን ሻፊ ይባላል  በ አዲስ አበባ መብራት ሀይል ልዩ ስሙ ቴክሳስ ኮሎፌ ቀራንዮ ነዋሪ ሲሆን ድንገት ጠፍቶ እስካሁን ሊገኝ አልቻለም  ሁላችንም በመተባበር ወደ ቤተሰቦቹ እንዲመለስ እናድርግ  የእናቱ ስም ሰሚራ ናስር የበለጠ መረጃ በዚህ ስልክ ይደውሉ 0911622758

ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ሰውየውን መልክተኛውን ﷺ  እንዳይከተል የሚያደርጉት ሁለት ነገር ናቸው። ወይ መሐይምነቱ ነው ወይም የብልሹ አሥተሣሰብ ባለቤት መሆኑ ነው።» 📚 ۞ الفتاوي【15/93】۞ ───────────

​ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ "በወንድምህ ፊት የምታሳያት (ፈገግታ) ለአንተ (ሰደቃ) ሆና ትጻፍልሃለች።    ☘ሶሂሁል ጃሚዕ (2908)