es
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

Ir al canal en Telegram

📈 Análisis del canal de Telegram Assaye Derbie

El canal Assaye Derbie (@asayede) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 345 suscriptores, ocupando la posición 2 649 en la categoría Bloques y el puesto 2 354 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 345 suscriptores.

Según los últimos datos del 24 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -112, y en las últimas 24 horas de -7, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 39.43%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 12.21% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 5 656 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 752 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 33.

📝 Descripción y política de contenido

No se ha proporcionado la descripción del canal.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 25 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Bloques.

14 345
Suscriptores
-724 horas
-387 días
-11230 días
Archivo de publicaciones
ን ጹ ሕ!!
ን ጹ ሕ!!

ለየት ያለ ሐሳብ ይዘን በልዩ አቀራረብ እየመጣን ስለሆነ ከላይ ያለውን ሊንክ በመጠቀም ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርገው ይጠብቁን!!

እማኝ ናችሁ!! ▬▬▬▬ "ከመዓዛ ጋር ባደረገው ኢንተርቪው 'ጦርነቱን መቋጨት ያልተቻለው የማይሸነፍ ብርቱ ጠላት ስላጋጠመን ሳይሆን ተጋጣሚውን የማጥፋት ዓላማ የሌለው መንግሥት በመኖሩ ነው' ብሎ ተና
እማኝ ናችሁ!! ▬▬▬▬ "ከመዓዛ ጋር ባደረገው ኢንተርቪው 'ጦርነቱን መቋጨት ያልተቻለው የማይሸነፍ ብርቱ ጠላት ስላጋጠመን ሳይሆን ተጋጣሚውን የማጥፋት ዓላማ የሌለው መንግሥት በመኖሩ ነው' ብሎ ተናግሯል" የሚል ክስ መሥርቶ በቀጠሮ የሚያመላልሰኝ እንዲሁም በዚሁ ንግግር ከአንድ ወር በላይ ያሠረኝ መንግሥት ዛሬ በአምባሳደር ሬዲዋን አማካኝነት ምን የሚል ማብራሪያ ቢሰጥ ጥሩ ነው?? <<ሕወሓትን እንደ ፖለቲካ ኃይል የማጥፋት ዓላማ ያለው ሰው ይኖራል፣ ነገር ግን የፌዴራል መንግሥቱ ዓላማ ህውሓትን ማጥፋት አልነበረም።>>😆 እማኝ ናችሁ! 😂

የእነሱ ምኞት በኃይል ተወስዶ በኃይል የተመለሰውን የወልቃይት የአማራ ማንነት ማረጋገጥ ሳይሆን የአልቡርሐን ጦር በግርግር የወረረውን መሬት በሕጋዊ መንገድ አስረክቦ ከሱዳን ጋር መጨባበጥ ነው።
የእነሱ ምኞት በኃይል ተወስዶ በኃይል የተመለሰውን የወልቃይት የአማራ ማንነት ማረጋገጥ ሳይሆን የአልቡርሐን ጦር በግርግር የወረረውን መሬት በሕጋዊ መንገድ አስረክቦ ከሱዳን ጋር መጨባበጥ ነው።

የጠለስ ቲዩብ የSubscriber ቁጥር 5 ሺህ ገብቶ እንደሚውል ጥርጥር የለውም

ከአበበ በለው ጋር ከአፍታ በኋላ ውይይት ስለምናደርግ የሚመቻችሁ ከች በሉ

ጋበዝኳችሁ

እንደ!'ነ አቤል ሙሉጌታ የፋና ቀለማት የሙዚቃ አወዳዳሪ መሆን የሚገባው መርማሪ "ሙዚቃህ ዜማ የለውም፤ የግጥም ሐሳብም ጥሩ አይደለም፤ ስለዚህ እንደ'ነ ጋሼ አበራ ሞላ ቤት በሚያስገኙ ሐሳቦች ላይ
እንደ!'ነ አቤል ሙሉጌታ የፋና ቀለማት የሙዚቃ አወዳዳሪ መሆን የሚገባው መርማሪ "ሙዚቃህ ዜማ የለውም፤ የግጥም ሐሳብም ጥሩ አይደለም፤ ስለዚህ እንደ'ነ ጋሼ አበራ ሞላ ቤት በሚያስገኙ ሐሳቦች ላይ ቤት መምታት ይኖርብኻል" የሚል ምክር ሰጥቶ ወደ ቤቱ ሸኝቶታል። እንኳን ተፈታህ!!

ጠለስ ቲዩብ በርካታ ጓዶችን የሚያሰባስብ እና ሕዝባዊ ግብ ያለው ሚዲያ ነው። ስለሆነም ቻናላችንን Subscribe & Share በማድረግ አጋርነትዎን ይግለጹ። https://youtube.com/@telestube-

የፍርድ ቤትን ውሳኔ ማቃለል የጀመረው የፌደራል ፖሊስ ለቀናት ያክል ያለአግባብ ካሰራቸው በኋላ ወንድሞቻችንን ዛሬ ለቅቋቸዋል። እንኳን ለቤታችሁ አበቃችሁ።
የፍርድ ቤትን ውሳኔ ማቃለል የጀመረው የፌደራል ፖሊስ ለቀናት ያክል ያለአግባብ ካሰራቸው በኋላ ወንድሞቻችንን ዛሬ ለቅቋቸዋል። እንኳን ለቤታችሁ አበቃችሁ።

ከሁለት ዓመት በፊት እንዲህ የሚል ገራሚ ግጥም ጽፈን ነበር😆

ትናንት የተናገረውን የማይደግመው፣ እጅግ ደባሪ ፋዎሎችን የሚፈጽመው፣ በዘረኝነቱና በዘራፊነቱ ተወዳዳሪ የሌለው፣ ይጠነክራል ሲሉት እያደር የሚልፈሰፈሰው፣ እራሱ በሠራው ወንጀል ተጠርጣሪ የሚያፈላልገው፣ ሳይወለድ ያረጀው ..."ሥርዓት" ደጋፊ እና አባላቱን አሳፍሮ ሊገድላቸው ነው። ተከፋይ ካድሬዎቹም የፓርቲያቸውን እለታዊ ፋዎል ማስተባበል ሰለቻቸው መሰል አካውንታቸውን ጥለው እየጠፉ ነው። 😆

ጠለስ ቲዩብ… የሕዝብ ልሳን ሆኖ ከማገልገል ባለፈ ግፈኞችን እና ዘረኞችን የመታገል ዓላማ ያለው ሚዲያ ነው፡፡ በቅርብ ጊዜያትም በርካታ ጓዶችን አሰባስቦ ወደፊት የሚመጣ ብሎም ባነገባቸው ሕዝባዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ለውጥ የሚያመጣ ሚዲያ መሆኑ እርግጥ ነው፡፡ ከስር ያለውን ሊንክ ተጠቅመው ጠለስ ቲዩብን ሰብስክራይብ እና ሼር በማድረግ ለሌሎች ማስተዋወቁ ደግሞ የእርስዎ ቤተሰባዊ ኃላፊነት ነው፡። https://youtube.com/@telestube-