ar
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Assaye Derbie

تُعد قناة Assaye Derbie (@asayede) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 345 مشتركاً، محتلاً المرتبة 2 649 في فئة المدوّنات والمرتبة 2 354 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 345 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 24 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -112، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -7، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 39.43‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 12.21‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 656 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 752 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

وصف القناة غير متوفر.

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 25 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة المدوّنات.

14 345
المشتركون
-724 ساعات
-387 أيام
-11230 أيام
أرشيف المشاركات
ን ጹ ሕ!!
ን ጹ ሕ!!

ለየት ያለ ሐሳብ ይዘን በልዩ አቀራረብ እየመጣን ስለሆነ ከላይ ያለውን ሊንክ በመጠቀም ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርገው ይጠብቁን!!

እማኝ ናችሁ!! ▬▬▬▬ "ከመዓዛ ጋር ባደረገው ኢንተርቪው 'ጦርነቱን መቋጨት ያልተቻለው የማይሸነፍ ብርቱ ጠላት ስላጋጠመን ሳይሆን ተጋጣሚውን የማጥፋት ዓላማ የሌለው መንግሥት በመኖሩ ነው' ብሎ ተና
እማኝ ናችሁ!! ▬▬▬▬ "ከመዓዛ ጋር ባደረገው ኢንተርቪው 'ጦርነቱን መቋጨት ያልተቻለው የማይሸነፍ ብርቱ ጠላት ስላጋጠመን ሳይሆን ተጋጣሚውን የማጥፋት ዓላማ የሌለው መንግሥት በመኖሩ ነው' ብሎ ተናግሯል" የሚል ክስ መሥርቶ በቀጠሮ የሚያመላልሰኝ እንዲሁም በዚሁ ንግግር ከአንድ ወር በላይ ያሠረኝ መንግሥት ዛሬ በአምባሳደር ሬዲዋን አማካኝነት ምን የሚል ማብራሪያ ቢሰጥ ጥሩ ነው?? <<ሕወሓትን እንደ ፖለቲካ ኃይል የማጥፋት ዓላማ ያለው ሰው ይኖራል፣ ነገር ግን የፌዴራል መንግሥቱ ዓላማ ህውሓትን ማጥፋት አልነበረም።>>😆 እማኝ ናችሁ! 😂

የእነሱ ምኞት በኃይል ተወስዶ በኃይል የተመለሰውን የወልቃይት የአማራ ማንነት ማረጋገጥ ሳይሆን የአልቡርሐን ጦር በግርግር የወረረውን መሬት በሕጋዊ መንገድ አስረክቦ ከሱዳን ጋር መጨባበጥ ነው።
የእነሱ ምኞት በኃይል ተወስዶ በኃይል የተመለሰውን የወልቃይት የአማራ ማንነት ማረጋገጥ ሳይሆን የአልቡርሐን ጦር በግርግር የወረረውን መሬት በሕጋዊ መንገድ አስረክቦ ከሱዳን ጋር መጨባበጥ ነው።

የጠለስ ቲዩብ የSubscriber ቁጥር 5 ሺህ ገብቶ እንደሚውል ጥርጥር የለውም

ከአበበ በለው ጋር ከአፍታ በኋላ ውይይት ስለምናደርግ የሚመቻችሁ ከች በሉ

ጋበዝኳችሁ

እንደ!'ነ አቤል ሙሉጌታ የፋና ቀለማት የሙዚቃ አወዳዳሪ መሆን የሚገባው መርማሪ "ሙዚቃህ ዜማ የለውም፤ የግጥም ሐሳብም ጥሩ አይደለም፤ ስለዚህ እንደ'ነ ጋሼ አበራ ሞላ ቤት በሚያስገኙ ሐሳቦች ላይ
እንደ!'ነ አቤል ሙሉጌታ የፋና ቀለማት የሙዚቃ አወዳዳሪ መሆን የሚገባው መርማሪ "ሙዚቃህ ዜማ የለውም፤ የግጥም ሐሳብም ጥሩ አይደለም፤ ስለዚህ እንደ'ነ ጋሼ አበራ ሞላ ቤት በሚያስገኙ ሐሳቦች ላይ ቤት መምታት ይኖርብኻል" የሚል ምክር ሰጥቶ ወደ ቤቱ ሸኝቶታል። እንኳን ተፈታህ!!

ጠለስ ቲዩብ በርካታ ጓዶችን የሚያሰባስብ እና ሕዝባዊ ግብ ያለው ሚዲያ ነው። ስለሆነም ቻናላችንን Subscribe & Share በማድረግ አጋርነትዎን ይግለጹ። https://youtube.com/@telestube-

የፍርድ ቤትን ውሳኔ ማቃለል የጀመረው የፌደራል ፖሊስ ለቀናት ያክል ያለአግባብ ካሰራቸው በኋላ ወንድሞቻችንን ዛሬ ለቅቋቸዋል። እንኳን ለቤታችሁ አበቃችሁ።
የፍርድ ቤትን ውሳኔ ማቃለል የጀመረው የፌደራል ፖሊስ ለቀናት ያክል ያለአግባብ ካሰራቸው በኋላ ወንድሞቻችንን ዛሬ ለቅቋቸዋል። እንኳን ለቤታችሁ አበቃችሁ።

ከሁለት ዓመት በፊት እንዲህ የሚል ገራሚ ግጥም ጽፈን ነበር😆

ትናንት የተናገረውን የማይደግመው፣ እጅግ ደባሪ ፋዎሎችን የሚፈጽመው፣ በዘረኝነቱና በዘራፊነቱ ተወዳዳሪ የሌለው፣ ይጠነክራል ሲሉት እያደር የሚልፈሰፈሰው፣ እራሱ በሠራው ወንጀል ተጠርጣሪ የሚያፈላልገው፣ ሳይወለድ ያረጀው ..."ሥርዓት" ደጋፊ እና አባላቱን አሳፍሮ ሊገድላቸው ነው። ተከፋይ ካድሬዎቹም የፓርቲያቸውን እለታዊ ፋዎል ማስተባበል ሰለቻቸው መሰል አካውንታቸውን ጥለው እየጠፉ ነው። 😆

ጠለስ ቲዩብ… የሕዝብ ልሳን ሆኖ ከማገልገል ባለፈ ግፈኞችን እና ዘረኞችን የመታገል ዓላማ ያለው ሚዲያ ነው፡፡ በቅርብ ጊዜያትም በርካታ ጓዶችን አሰባስቦ ወደፊት የሚመጣ ብሎም ባነገባቸው ሕዝባዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ለውጥ የሚያመጣ ሚዲያ መሆኑ እርግጥ ነው፡፡ ከስር ያለውን ሊንክ ተጠቅመው ጠለስ ቲዩብን ሰብስክራይብ እና ሼር በማድረግ ለሌሎች ማስተዋወቁ ደግሞ የእርስዎ ቤተሰባዊ ኃላፊነት ነው፡። https://youtube.com/@telestube-