fa
Feedback
Assaye Derbie

Assaye Derbie

رفتن به کانال در Telegram

📈 تحلیل کانال تلگرام Assaye Derbie

کانال Assaye Derbie (@asayede) در بخش زبانی امهری بازیگری فعال است. در حال حاضر جامعه شامل 14 345 مشترک است و جایگاه 2 649 را در دسته وبلاگ‌ها و رتبه 2 354 را در منطقه أثيوبيا دارد.

📊 شاخص‌های مخاطب و پویایی

از زمان ایجاد در невідомо، پروژه رشد سریعی داشته و 14 345 مشترک جذب کرده است.

بر اساس آخرین داده‌ها در تاریخ 24 ژوئن, 2026، کانال فعالیت پایداری دارد. در ۳۰ روز گذشته تغییر اعضا برابر -112 و در ۲۴ ساعت گذشته برابر -7 بوده و همچنان دسترسی گسترده‌ای حفظ شده است.

  • وضعیت تأیید: تأیید نشده
  • نرخ تعامل (ER): میانگین تعامل مخاطب 39.43% است و در ۲۴ ساعت نخست پس از انتشار، محتوا معمولاً 12.21% واکنش نسبت به کل مشترکان کسب می‌کند.
  • دسترسی پست‌ها: هر پست به طور میانگین 5 656 بازدید دریافت می‌کند. در اولین روز معمولاً 1 752 بازدید جمع‌آوری می‌شود.
  • واکنش‌ها و تعامل: مخاطبان به‌طور فعال حمایت می‌کنند؛ میانگین واکنش به هر پست 33 است.

📝 توضیح و سیاست محتوایی

توضیحی برای کانال ارائه نشده است.

به لطف به‌روزرسانی‌های پرتکرار (آخرین داده در تاریخ 25 ژوئن, 2026)، کانال همواره به‌روز و دارای دسترسی بالاست. تحلیل‌ها نشان می‌دهد مخاطبان به‌طور فعال با محتوا تعامل دارند و آن را به نقطه اثرگذاری مهم در دسته وبلاگ‌ها تبدیل کرده‌اند.

14 345
مشترکین
-724 ساعت
-387 روز
-11230 روز
آرشیو پست ها
ን ጹ ሕ!!
ን ጹ ሕ!!

ለየት ያለ ሐሳብ ይዘን በልዩ አቀራረብ እየመጣን ስለሆነ ከላይ ያለውን ሊንክ በመጠቀም ጠለስ ቲዩብን Subscribe አድርገው ይጠብቁን!!

እማኝ ናችሁ!! ▬▬▬▬ "ከመዓዛ ጋር ባደረገው ኢንተርቪው 'ጦርነቱን መቋጨት ያልተቻለው የማይሸነፍ ብርቱ ጠላት ስላጋጠመን ሳይሆን ተጋጣሚውን የማጥፋት ዓላማ የሌለው መንግሥት በመኖሩ ነው' ብሎ ተና
እማኝ ናችሁ!! ▬▬▬▬ "ከመዓዛ ጋር ባደረገው ኢንተርቪው 'ጦርነቱን መቋጨት ያልተቻለው የማይሸነፍ ብርቱ ጠላት ስላጋጠመን ሳይሆን ተጋጣሚውን የማጥፋት ዓላማ የሌለው መንግሥት በመኖሩ ነው' ብሎ ተናግሯል" የሚል ክስ መሥርቶ በቀጠሮ የሚያመላልሰኝ እንዲሁም በዚሁ ንግግር ከአንድ ወር በላይ ያሠረኝ መንግሥት ዛሬ በአምባሳደር ሬዲዋን አማካኝነት ምን የሚል ማብራሪያ ቢሰጥ ጥሩ ነው?? <<ሕወሓትን እንደ ፖለቲካ ኃይል የማጥፋት ዓላማ ያለው ሰው ይኖራል፣ ነገር ግን የፌዴራል መንግሥቱ ዓላማ ህውሓትን ማጥፋት አልነበረም።>>😆 እማኝ ናችሁ! 😂

የእነሱ ምኞት በኃይል ተወስዶ በኃይል የተመለሰውን የወልቃይት የአማራ ማንነት ማረጋገጥ ሳይሆን የአልቡርሐን ጦር በግርግር የወረረውን መሬት በሕጋዊ መንገድ አስረክቦ ከሱዳን ጋር መጨባበጥ ነው።
የእነሱ ምኞት በኃይል ተወስዶ በኃይል የተመለሰውን የወልቃይት የአማራ ማንነት ማረጋገጥ ሳይሆን የአልቡርሐን ጦር በግርግር የወረረውን መሬት በሕጋዊ መንገድ አስረክቦ ከሱዳን ጋር መጨባበጥ ነው።

የጠለስ ቲዩብ የSubscriber ቁጥር 5 ሺህ ገብቶ እንደሚውል ጥርጥር የለውም

ከአበበ በለው ጋር ከአፍታ በኋላ ውይይት ስለምናደርግ የሚመቻችሁ ከች በሉ

ጋበዝኳችሁ

እንደ!'ነ አቤል ሙሉጌታ የፋና ቀለማት የሙዚቃ አወዳዳሪ መሆን የሚገባው መርማሪ "ሙዚቃህ ዜማ የለውም፤ የግጥም ሐሳብም ጥሩ አይደለም፤ ስለዚህ እንደ'ነ ጋሼ አበራ ሞላ ቤት በሚያስገኙ ሐሳቦች ላይ
እንደ!'ነ አቤል ሙሉጌታ የፋና ቀለማት የሙዚቃ አወዳዳሪ መሆን የሚገባው መርማሪ "ሙዚቃህ ዜማ የለውም፤ የግጥም ሐሳብም ጥሩ አይደለም፤ ስለዚህ እንደ'ነ ጋሼ አበራ ሞላ ቤት በሚያስገኙ ሐሳቦች ላይ ቤት መምታት ይኖርብኻል" የሚል ምክር ሰጥቶ ወደ ቤቱ ሸኝቶታል። እንኳን ተፈታህ!!

ጠለስ ቲዩብ በርካታ ጓዶችን የሚያሰባስብ እና ሕዝባዊ ግብ ያለው ሚዲያ ነው። ስለሆነም ቻናላችንን Subscribe & Share በማድረግ አጋርነትዎን ይግለጹ። https://youtube.com/@telestube-

የፍርድ ቤትን ውሳኔ ማቃለል የጀመረው የፌደራል ፖሊስ ለቀናት ያክል ያለአግባብ ካሰራቸው በኋላ ወንድሞቻችንን ዛሬ ለቅቋቸዋል። እንኳን ለቤታችሁ አበቃችሁ።
የፍርድ ቤትን ውሳኔ ማቃለል የጀመረው የፌደራል ፖሊስ ለቀናት ያክል ያለአግባብ ካሰራቸው በኋላ ወንድሞቻችንን ዛሬ ለቅቋቸዋል። እንኳን ለቤታችሁ አበቃችሁ።

ከሁለት ዓመት በፊት እንዲህ የሚል ገራሚ ግጥም ጽፈን ነበር😆

ትናንት የተናገረውን የማይደግመው፣ እጅግ ደባሪ ፋዎሎችን የሚፈጽመው፣ በዘረኝነቱና በዘራፊነቱ ተወዳዳሪ የሌለው፣ ይጠነክራል ሲሉት እያደር የሚልፈሰፈሰው፣ እራሱ በሠራው ወንጀል ተጠርጣሪ የሚያፈላልገው፣ ሳይወለድ ያረጀው ..."ሥርዓት" ደጋፊ እና አባላቱን አሳፍሮ ሊገድላቸው ነው። ተከፋይ ካድሬዎቹም የፓርቲያቸውን እለታዊ ፋዎል ማስተባበል ሰለቻቸው መሰል አካውንታቸውን ጥለው እየጠፉ ነው። 😆

ጠለስ ቲዩብ… የሕዝብ ልሳን ሆኖ ከማገልገል ባለፈ ግፈኞችን እና ዘረኞችን የመታገል ዓላማ ያለው ሚዲያ ነው፡፡ በቅርብ ጊዜያትም በርካታ ጓዶችን አሰባስቦ ወደፊት የሚመጣ ብሎም ባነገባቸው ሕዝባዊ አጀንዳዎች ዙሪያ ለውጥ የሚያመጣ ሚዲያ መሆኑ እርግጥ ነው፡፡ ከስር ያለውን ሊንክ ተጠቅመው ጠለስ ቲዩብን ሰብስክራይብ እና ሼር በማድረግ ለሌሎች ማስተዋወቁ ደግሞ የእርስዎ ቤተሰባዊ ኃላፊነት ነው፡። https://youtube.com/@telestube-